Addis Ethiopia Weblog

Ethiopia's World / የኢትዮጵያ ዓለም

  • February 2021
    M T W T F S S
    1234567
    891011121314
    15161718192021
    22232425262728
  • Archives

  • Categories

  • Recent Posts

መከላከያ ‘ሰራዊቱ’ ኢትዮጵያዊ ከሆነ አብይ አህመድን እና ብርሃኑ ጁላን ባፋጣኝ ማሰር አለበት

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on February 3, 2021

ጥሩ መልዕክት ነው፤ ነገር ግን ትንሽ የዘገየ መሰለኝ። ሠራዊቱ መፈንቅለ-መንግስት እንዲያካሂድና የሽግግር መንግስት እንዲያቋቁም ከዓመት በፊት ተመሳሳይ ጥሪ ስናደርግ ነበር፤ እባቡ አብዮት አህመድ ግን ቀደመን፤ ልክ ትናንትና በምያንማር በኖቤል ሰላም ተሸላሚዋ ጠቅላይ ሚንስትር ላይ የተደረገው የሰራዊቱ መፈንቅለ መንግስት በእርሱ ላይ እንዳይደረግ ሰራዊት ተብዬውን ወደ ትግራይ ልኮ ሕዝቡንም እራሱንም ወታደሮቹንም ክፉኛ አስጨፈጨፋቸው።

አሁን ሁሉም ነገር የዘገየ መሰለኝ፤ በትግራይ ሕዝብ ላይ የተሰራው ግፍና ወንጀል ለብዙ ሺህ ዓመታት የማይረሳ ነው። ሃምሳ ሺህ ንፁሐን ተገድለዋል ተብሎ በይፋ በሚነገርባት ሃገር በሃዘንና ለቅሶ ፋንታ ጎንደር ላይ የኤርትራን ባንዲራ ይዘው ጥምቀትን በጭፈራ ሲያከብሩ፣ ጅማ ላይ ጨፍጫፊውን ግራኝን ለመደገፍ ስልፍ ሲወጡ በምን ተዓምር ነው ከእነዚህ አረመኔ ሳዲስቶች ጋር እርቅ ሊኖር የሚችለው? በፍጹም! መላው(ሰ)አራዊት በጦር ወንጀለኝነት የሚከሰስበት ቀን ሩቅ አይደለም።

________________________________

Leave a Reply

Fill in your details below or click an icon to log in:

WordPress.com Logo

You are commenting using your WordPress.com account. Log Out /  Change )

Facebook photo

You are commenting using your Facebook account. Log Out /  Change )

Connecting to %s

 
%d bloggers like this: