በትግራይ ሕዝብ ላይ የሚደረገውን ጭፍጨፋ አስመልክቶ የቤተ ክህነት ዝምታ፣ የአባቶችና የመምህራኑ ግድ- የለሽነት ከምን የመጣ እንደሆነ ለማውቅ ትልቅ እንቆቅልሽ ሆኖብኛል። አክዓብዮትን “ሙሴያችን” ብለው ካባ በማልበሳቸው ሃፍረት ተሰምቷቸው ይሆን? ወይንስ በእግዚአብሔር ፋንታ አክዓብዮትን ፈርተውታል? ያም ሆነ ይህ ዝምታቸው ተገቢ አይደልም፣ መጽሐፍ ቅዱሳዊ አይደልም፣ እግዚአብሔርንም የሚያስቆጣ ነው። አሁን ሁሉም ነገር ዘግይቷል፤ ለእነርሱ ግን በአደባባይ “ሙሴችን” ስላሉ በአደባባይ ወጥተው ግራ የተጋባውንና በአባቶች በጥልቁ ያዘነውን ምዕመን ባፋጣኝ ይቅርታ በመጠየቅ ንስሐ ቢገቡ ይሻላቸዋል።
ቤተ ክርስቲያን አንዲት ናት፤ ሰዎች እንጂ ቤተ ክርስቲያን ልትሳሳት ወይም ልታጠፋ አትችልም፤ ስለዚህ ካሁን በኋላ ምዕመኑ ሰዎችን መከተል አቁሞ ቤተ ክርስቲያን ምዕመኑ እርሱ እራሱ መሆኑን ይገንዘብ። በጎዎችና አር አያ ሊሆኑ የሚችሉ ካሉ ጥሩ፤ ግን ዛሬ ከቤተ ክህነትም ሆነ ከአባቶችና መምህራን ምንም ነገር መጠበቅ የማይኖርብን ጊዜ ላይ ደርሰናል፤ በጉ ተሰግስገው ከገቡት ፍዬሎች መነጠል ይኖርበታል።
በሌላ በኩል ይህን ጊዚያዊ ቀውስ በደንብ የተረዱት ፕሮቴስታንት ነጣቂዎች፣ ምንም እንኳን በጎ የሆኑና በጎ የሚሰሩ ቢኖሩም፣ መስማት የምትፈልጉትን ሁሉ ልክ እንደ እባቡ አክዓብዮት በለሰለሰ መልክ በማቅረብ ድንግል ነፍሳችሁን ለመንጠቅ ተግተው በመስራት ላይ ናቸው። ይህ በጣም ትልቅ ሃጢአት ነው! እስኪ ተመልከቷቸው በትግራይ ሕዝብ ላይ ጦርነቱ ተገቢ እንደሆነ በመግለጽ የግራኝን አህዛብ (ሰ)አራዊት ወደ አክሱም የላኩትና በሕዝቡም ሰቆቃ የተደሰቱት አህዛብና ፕሮቴስታንቶች ሆነው ሳሉ አሁን ተቆርቋሪዎች ሆነው በመምጣት መፍትሔውን በአበባ ሊያቀርቡላችሁ የሚሞክሩትም እነርሱው ብቻ ሆነው ተገኙ። አይገርምምን? ለመሆኑ ይህን ከየት ተማሩት? አዎ! ከፕሮቴስታንቱ ጀርመናዊ ፈላስፋ ከጆርጅ ሄገል፤ “ችግር – ምላሽ – መፍትሔ / “Problem – Reaction – Solution” ብሎታል። በመላው ዓለም፤ ከኮሮና እስከ ረሃብ፣ ከፖለቲካ ፓርቲዎች ትግል እስከ ሃገራት ጦርነት ሁሉም ነገር እነዚህን ሦስት መርህ-አዘል ቃላት ተከትለው ነው ሉሲፈራውያኑ የዓለማችን ፈላጭ ቆራጮች የሚንቀሳቀሱት። ተከታዩ የሉሲፈራውያኑ ተጽዕኖ ፈጣሪ አሜሪካዊው ነፃ ግንበኛ አልበርት ፓይክ በእምነቶች መካከል ግጭት በመፍጠር በተለይ ክርስትናን በማዳከም ተከታዮቹን ማዳከምና ተስፋ ማስቆረጥ ተገቢ እንደሆነ
እህቶቻችንን አስደፋሪው፣ እናቶችንና ሕፃናትን ጨፍጫፊው፣ አክሱም ጽዮንን ደፋሪው አረመኔው የሉሲፈራውያኑ ወኪልና የእነ አልበርት ፓይክ ተከታይ አክዓብዮት አህመድ አሊ የተሰጠውን ተልዕኮ ማለትም አንድ ሚሊየን ሰሜን ኢትዮጵያውያንን ከጨፈጨፈ እና ስድስት ሚሊየን በረሃብ ለመቅጠፍ የሚያስችሉትን ሁኔታዎች ሁሉ ካሟላ በኋል መሰወሩ የተቀበረለትን ቺፕስ ለማሳደስ ወይም አፕዴት ለማድረግ ነው የሚሆነው፤ ይህ አውሬ ፕሮግራም ተደርጎ በሳተላይት ምልከታ እና በአሜሪካ/ብሪታኒያ ኤምባሲዎች መሪነት በሪሞት የሚንቀሳቀስ ሮቦት ነው።
አዎ አልቅሱ እናልቅስ፤ ይህ ቆሻሻ እስከ አንድ ሚሊየን ትግሬዎችን እና አማራዎችን በሁለት ወር ብቻ ጨፍጭፏል። በተለይ በጦርነቱ መጀመሪያ ላይ የቻይናን(በኢትዮጵያ ሳተላይት በኩል) እና ኤሚራቶች (በኢንተልሳት የአሜሪካ ሳተላይቶች በኩል)ተዋጊዎችን ብቻ ሳይሆን ብዙ ንጹሐንን ፈጅተዋል። የዋቄዮ-አላህ ልጆች አህዛብ እና ጋሎቹ ቤታቸው ተኝተው ይህን የሪያሊቲ ሾው በቴሌቪዥን እያዩ በደስታ ሃይ ፋይቭ! ይሰጣጣሉ። አማራ ጥሬው፤ “ዘራፍ! ያዘው! በለው!” እያልክ ልጆችህን በወንድሞቹ ላይ እንዲዘምት አክዓብዮት አህመድ አሊ ከሚመራው የዋቄዮ-አላህ አህዛብ ሠራዊት ጎን በድንቁርና አሰልፈህ ከሁለት መቶ ሽህ በላይ የሚሆኑትን ያጣኸው በቻይና እና ኤሜራቶች ድሮኖች ጭፍጨፋ ነው። አዎ! ሲመሽና ሲጨልም ከበስተኋላ ሆነው በድሮን እንደዝንብ ረፈረፏቸው! በሱዳንም በኩል የጠነሰሰልህ ተመሳሳይ ዕልቂት ነው። አማራ እስኪበስል ትግሬ አረረ! ጠላትህ የእርሱ የሆኑትን ለይቶ ይዟል፣ ያንተን ማንነትና ምንነት ጠንቅቆ ያውቃል ፥ አንተ ግን ጠላትህን፣ ወዳጅህን እራስህንም እንዳታውቅ እንደ ፈርዖን ልብህ በትዕቢት ደንድኗል። እንግዲህ ዛሬም ይህን ማገናዘብና መገንዘብ የተሳነው ባይኖር ይሻለዋል! 🔥
አይይይይ ወገኖቼ!!! ዲያብሎስ ጠላት በማስራብ፣ በማሳመምና ደም በማፈሰስ አዳክሞ፣ ሞራል ሰብሮና ተስፋ አስቆርጦ መንፈሳዊውን ማንነታችንን ብሎም ነፍሳችንን ለመንጠቅ ነው ዋናው ዓላማው፤ ዛሬ ጥቂት ጊዜ ነውና የቀረው ባካችሁ ከፍተኛ ጥንቃቄ እናድርግ፤ ከሰው ልጅ ብዙ አንጠብቅ፣ የሰውን ልጅ አንከተል፣ አንመን፣ እግዚአብሔርና ቅዱሳኑ የበለጠ አጽናኝ፣ ረዳትና አዳኝ ማንም ምንም የለም! አዎ ጦርነቱ መንፈሳዊ ነው፤ ጦርነቱ ከጣዖት አምላኪዎቹ ከአክዓባውያን እና ኤሊዛቤላውያን የዋቄዮ–አላህ ልጆች ጋር ነው!
ሴት ባለሥልጣናት በሞሉባት አገር፤ እህቶች በወታደር ተደፈሩ ነፍሰጡሯ ሳትቀር
👉ኤልዛቤል – መንፈሳዊ ጋለሞታዎች
☆ ሳህለ ወርቅ ዘውዴSahle-Work Zewde
☆ መዓዛ አሸናፊ – Meaza Ashenafi
☆ ስንቅነሽ እጅጉ – Sinknesh Ejigu
☆ ሙፈሪያት ካሚል Muferiat Kamil
☆ አስቴር ማሞ – Aster Mamo
☆ አይሻ መሀመድ – Aisha Mohammed Mussa
☆ ብርቱካን ሚደክሳ – Birtukan Mideksa
☆ ሊያ ታደሰ – Lia Tadesse
☆ ዳግማዊት ሞገስ – Dagmawit Moges
☆ ፊልሳን አብዱላሂ – Filsan Abdullahi
☆ ሂሩት ካሳው – Hirut Kassaw
☆ አዳነች አቤቤ – Adanech Abebe
☆ ሂሩት ወልደ ማርያም – Hirut Welde Mariam
☆ ዝናሽ ታያቸው – Zinash Tayachew
☆ አክዓብይ ሲዖል ታየው – Abiy Ahmed
________________________________