Addis Ethiopia Weblog

Ethiopia's World / የኢትዮጵያ ዓለም

  • Archives

  • Categories

  • Recent Posts

Archive for January 20th, 2021

Ethiopians Dying, Hungry and Fearful in War-Hit Tigray: Agencies

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on January 20, 2021

አንድ የኦርቶዶክስ ቄስ በታህሳስ ወር ከኢትዮጵያ ጋር በሚያዋስነው በሱዳን በሚገኘው ቤተክርስቲያኑ ፊት ለፊት ይሰብካሉ

👉 ፋሺስቶቹ አብዮት አህመድ አሊ እና ኢሳያስ አፈቆርኪ ከአረብ ረዳቶቻቸው ጋር በማበር፤

የአንበጣ መንጋን ተገን አድርገው

ዝናብና ብርድ የሚቆምበትን ወር ጠብቀው

የሰብል ምርት የሚሰበሰብበት የመኸር ወቅትን ጠብቀው

በአሜሪካ የፕሬዚደንት ምርጫ የሚደረግበትን ዕለትን ጠብቀው

ግራኝ አብዮት አህመድ ሚስቱን እና ልጆቹን ወደ አሜሪካ ከላከ በኋላ

በምስኪኑ የትግራይ ሕዝብ ላይ በፌስቡክ ጦርነት አወጁበት። ምን ዓይነት ቆሻሻ፣ አረመኔና ዲያብሎሳዊ ቢሆኑ ነው? እነዚህ አውሬዎች ያሉበት ቦታ ሄዶ የሚቆራርጣቸው አንድ ጀግና እንዴት ይጥፋ? የወታደራዊ ሥራ ልድምዱ ያላቸው ሕወሀቶች እንደ እስራኤሉ ሞሳድ ጠራጊና ደፊ ኮማንዶ በአዲስ አበባ ሳያዘጋጁ እንዴት ወጡ? ይህ የብዙ ወገኖችን  ሕይወት ሊያተርፍ የሚችል ኮማንዶ ሊሆን ይችል ነበር።

Just when people were harvesting crops in early November, the federal army launched an offensive against forces of the former local ruling party, the Tigray People’s Liberation Front (TPLF), whom it accused of insurrection.

Thousands died and more than 300,000 fled their homes during battles and air-strikes, creating a humanitarian crisis in the already poor region of about 5 million people.

The people are terrified, they have suffered a lot,” Medecins Sans Frontieres’ (MSF) emergency programme head Mari Carmen Vinoles told Reuters as the medical charity made first forays into rural areas near towns including Adrigat and Axum.

MSF said there was barely any healthcare provision beyond Mekelle and a handful of towns, meaning people were dying without life-saving help for conditions such as pneumonia or childbirth complications.

In Adigrat, MSF found doctors and nurses struggling to keep “hungry patients” alive, Vinoles said. The main hospital’s ambulances had been stolen.

Every time we reach a new area, we find food, water, health services depleted, and a lot of fear among the population. Everybody is asking for food,” she added.

PEOPLE ARE STARVING’

The United Nations’ children’s agency UNICEF said on Monday that malnutrition was the leading cause of death in clinics in the town of Shire, where the situation was particularly grave.

Source

____________________________

Posted in Ethiopia, Health, Infos, Life | Tagged: , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , | Leave a Comment »

ደም የለበሰ ደመና በሳውዲዋ መካ | የአክሱም ሰማእታት ደም ይጮሃል!

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on January 20, 2021

👉 አስደንጋጭ ደመና ከመካው ካባ በላይ።

👉 ያልተጠበቀ በረዶ በሳውዲ አረቢያና በየመን

❖❖❖ ለሰማእታቱ ከአክሱም መካ የድመት ዝላይ ነው፤ በሰከንድ እዚያ መድረስ ይችላሉ።❖❖❖

ጋለሞታዎቹ ባቢሎን ሳውዲና ኤሚራቶች፤ ሐሰተኛው ነብያችሁ መሀመድ ሊመጣባችሁ የሚችለውን መለኮታዊ ቁጣ እና አምላካዊ መቅሰፍት በመፍራት “ዋ! ኢትዮጵያን አትንኳት!” በማለት አላስጠነቀቃችሁምን?! ሳውዲና ኤሚራቶች እጃችሁን ከትግራይ ኢትዮጵያ ላይ ባፋጣኝ አንሱ! አላህን ከእነ ጥቁሩ ድንጋዩ አፈራርሳቸው ወደ ቀዩ ባሕር ጣሉት፣ ሰይፍ የሚያነሡ ሁሉ በሰይፍ ይጠፋሉና ሰይፋችሁን ወደ በረሃችሁ መልሱ፣ ልጃችሁን ግራኝ አህመድ አሊን ይዛችሁ አርባ ጅራፍ ግረፉት ካስፈለገም ስቀሉት፣ በሰይፍ ቆራርጡት፤ ከዚያ ለእግዚአብሔር እጃችሁን ስጡ ወይም ደግሞ ሁላችሁም በእግዚአብሔር መላእክት ሰይፍ አብራችሁ ትጠፋላችሁ! በኃያላት መላእክት ላይ የተሾመው ሊቀ መላእክት ቅዱስ ሚካኤል ምስክራችን ነው!!!

__________________________

Posted in Curiosity, Ethiopia, Faith, Infos | Tagged: , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , | Leave a Comment »

ዋቄዮ-አላህ-አቴቴ | የአንበጣው መንጋ ኬኒያ ገብቷል | ወደ ኦሮሚያና ሶማሊያ ይሻገራል

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on January 20, 2021

በሞትና ባርነት ማንነትና ምንነት የተሞላው የዋቄዮ-አላህ-አቴቴ (ሰ)አራዊት እርኩስ መንፈስና መጥፎ ዕድል ይዞ ወደ ትግራይ አመራ፣ ብዙ ግፍና ሰቆቃ አደረሰ፤ ሆኖም እግዚአብሔር ዝም አይልም። አባገዳይ የተባሉት የዋቄዮ-አላህ-አቴቴ አንበጦች እኮ ወደ ትግራይ ማምራታቸው የወረራ ፈኖተ ካርታቸውን ማሳየታቸው ነው። “ስድስት ሚሊየን ትግሬዎችን በረሃብና በጥይት ቆልተንና ወደ ሱዳን እንዲሰደዱ አድርገን እኛ በመልሶ ግንባታና እርዳታ ስም እዚያ ሄደን በመስፈር እንደ አዞ እያነባን አክሱምን እና ደብረ ዳሞን እንወርሳለን።” የሚል ነው የተለመደው ዲያብሎሳዊው የወረራ ዕቅዳቸው። በሞትና ባርነት ማንነትና ምንነት የተሞላው የዋቄዮ-አላህ-አቴቴ (ሰ)አራዊት እርኩስ መንፈስና መጥፎ ዕድል ይዞ ወደ ትግራይ አመራ፣ ብዙ ግፍና ሰቆቃ አደረሰ፤ ሆኖም እግዚአብሔር ዝም አይልም። አባገዳይ የተባሉት የዋቄዮ-አላህ-አቴቴ አንበጦች እኮ ወደ ትግራይ ማምራታቸው የወረራ ፍኖተ ካርታቸውን ማሳየታቸው ነው። “ስድስት ሚሊየን ትግሬዎችን በረሃብና በጥይት ቆልተንና ወደ ሱዳን እንዲሰደዱ አድርገን እኛ በመልሶ ግንባታና እርዳታ ስም እዚያ ሄደን በመስፈር እንደ አዞ እያነባን አክሱምን እና ደብረ ዳሞን እንወርሳለን።” የሚል ነው የተለመደው ዲያብሎሳዊው የወረራ ዕቅዳቸው። እስከ ራያ ድረስ መጥተው የሰፈሩትም ልክ በምኒሊክ ጊዜ ተከስቶ ከነበረው ታላቁ ረሃብ በኋላ ነበር። የሚሠሩት ሁሉ “አቤት ቅሌት! አቤት ቀንድ ያወጣው የፍየሎቹ ድፈረት!” ያሰኛል። ሆኖም ከኢትዮጵያ ምድር የመጠረጊያቸው ጊዜ መቃረቡን ይወቁት፤ ኢትዮጵያዊው ብዙ ታግሷል ፤ እግዚአብሔርም “በቃ!” እያለ ነው። አሁን አምላካችን ኢትዮጵያን የሚያድናት በተለይ ላለፉት መቶ ዓመታት ለኢትዮጵያ ውድቀት ተጠያቂ የሆነችውና የሰሜን ኢትዮጵያውያኑን ደም እየመጠጠች ስትስፋፋና ስትባዛ የቆየችውን ኦሮሚያ የተባለችውን ሲዖል ሲበቀላት ብቻ እንደሆነ ግልጽ እየሆነልን መጥቷል። እስከ ራያ ድረስ መጥተው የሰፈሩትም ልክ በምኒሊክ ጊዜ ተከስቶ ከነበረው ታላቁ ረሃብ በኋላ ነበር። የሚሠሩት ሁሉ፤ “አቤት ቅሌት! አቤት ቀንድ ያወጣው የፍየሎቹ ድፈረት!” ያሰኛል። ሆኖም ከኢትዮጵያ ምድር የመጠረጊያቸው ጊዜ መቃረቡን ይወቁት፤ ኢትዮጵያዊው ብዙ ታግሷል ፤ እግዚአብሔርም “በቃ!” እያለ ነው። አሁን አምላካችን ኢትዮጵያን የሚያድናት በተለይ ላለፉት መቶ ዓመታት ለኢትዮጵያ ውድቀት ተጠያቂ የሆነችውና የሰሜን ኢትዮጵያውያኑን ደም እየመጠጠች ስትስፋፋና ስትባዛ የቆየችውን ኦሮሚያ የተባለችውን ሲዖል ሲበቀላት ብቻ እንደሆነ ግልጽ እየሆነልን መጥቷል።

[ወደ ሮሜ ሰዎች ምዕራፍ ፲፪፥፲፱]

ተወዳጆች ሆይ፥ ራሳችሁ አትበቀሉ፥ ለቍጣው ፈንታ ስጡ እንጂ፤ በቀል የእኔ ነው፥ እኔ ብድራቱን እመልሳለሁ ይላል ጌታ…

_____________________________

Posted in Curiosity, Ethiopia, Infos | Tagged: , , , , , , , , , , | Leave a Comment »

Ethiopia’s Unique Religious Heritage Suffers Tragic Damaged in The Tigray War | ጨርቆስ

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on January 20, 2021

👉 የኢትዮጵያ ልዩ የሃይማኖት ቅርሶች በትግራይ ጦርነት የደረሱባቸው አሳዛኝ ጉዳቶች

❖ በወራሪ የዋቄዮ-አላህ(ሰ)አራዊት የወደመው የዛላምበሳ ቅዱስ ጨርቆስ ቤተ ክርስቲያን

👉 በቪዲዮው በተጨማሪ፦ አዲሱ የአሜሪካ የውጭ ጉዳይ ሚንስትር አንቶኒ ብሊንከን፦

🔥 “በትግራይ እየታየ ያለው ግፍ አሳዛኝ እና አሳሳቢ ነው”

ጦርነቱ በአምላካችን በኢየሱስ ክርስቶስ ላይ፣ በክርስትና ላይ፣ በተዋሕዶ የክርስቶስ ልጆች ላይ እንዲሁም በኢትዮጵያ እና ኢትዮጵያዊነት ላይ ነው። ለዚህ ነው ሁሉም ጭጭ ያሉት። እናስበው እነ ግራኝ ዛሬ በትግራይ ላይ እየሠሩት ያሉትን ግፍ እነ መለስ ዜናዊ ኦሮሚያ በተባለው ክልል ፈጽመውት ቢሆን ኖሮ ለአንድ ቀን እንኳን የስልጣን ዙፋናቸው ላይ ባልተቀመጡ ነበር። አዎ! ኦሮሚያ በተባለው ሲዖልም ጭፍጨፋው እየተካሄደ ያለው በዋቄዮ-አላህ ልጆች ላይ ሳይሆን በኢትዮጵያውያን ክርስቲያኖች ላይ ነው። ቆሻሻው አብዮት አህመድ አሊ ይህን ሁሉ ጭካኔ የተሞላበት ጭፍጨፋ እያካሄደ ዛሬውኑ መረሸን ሲገባው ለመጭው “ምርጫ” ሳይቀር እንዲዘጋጅ ፈቅደውለታል። አረመኔውን ሞግዚቱን ኢሳያስ አፈቆርኪንም ዓለም ዝም ያለችው ተዋሕዷውያኑን ሰሜን ኢትዮጵያውያኑን ስለሚጨፈጭፍላት ነው።

አንድ መታወቅ ያለበት ትልቅ ነገር፤ ኢሳያስ አፈቆርኪ ለትግራይ ጭፍጨፋ በብዛት ያሰማራቸው የ “ትግረ” ቋንቋ ተናጋሪዎቹን መሀመዳውያኑን እንደሆነ እየተነገረ ነው። ስምንት መቶ ሽህ የሚሆኑ ትግረ ተናጋሪዎች በብዛት የሚገኙት በኤርትራ ነው። ትግረ ለግዕዝና ትግርኛ ቋንቋዎች ይቀራረባል። እንዲያውም ከትግርኛ እና አማርኛ ለግዕዝ በጣም የሚቀርበው ይህ ትግረ የተባለው ቋንቋ ነው። ይህም ያለምክኒያት አይደልም፤ ዲያብሎስ መመሳሰል፣ መኮረጅና ቅዱስ ወደ ሆነው ሁሉ መቀራረቡን ይሻል፤ ልክ ነቀርሳ ጤናማ የሆነውን የሰውነት አካል ውስጥ እንደሚገባና እርሱን አጥፍቶ እራሱን እንደሚያጠፋው። አረብኛም ከግዕዝ እና ዕብራይስጥ ቋንቋዎች ጋር ለመመሳሰል ሞክሯል፤ የእስልምና ቁርአን ሦስት መቶ የሚጠጉ የግዕዝ ቋንቋን ቃላት ወርሷል፣ እስልምና የብሉይ እና ሐዲስ ኪዳናትን ቅዱሳን ስማቸውን ቀየር እያደረገ ለመውረስ ሞክሯል። ጌታችንን ኢየሱስን “ኢሳ” ቅድስት እናቱን “መርያም” እያለ ወደ ክርስትና ቀርቦ ክርስቲያኖችን ለመንጠቅ ሰርቷል። ግን የቁርአኑ “ኢሳ” የመጽሐፍ ቅዱሱ ኢየሱስ አይደልም፤ “መርያም”ም የመጽሐፍ ቅዱስ ማርያም አይደለችም። ትግረ ቋንቋም ልክ እንደ አረብኛው፣ ኦሮሙኛው፣ ሶማልኛው፣ ኪስዋሂሊው ወዘተ በተመሳሳይ ሞገድ የሚንቀሳቀስ አጋንንታዊ ቋንቋ ነው።

ትግረ ቋንቋ ተናጋሪ ኤርትራውያን ልክ እንደ አረቦቹ መሀመዳውያን፣ እንደ ኦሮሞዎቹ እና ጋላማሮች በዋቄዮ-አላህ አቴቴ አምልኮ ውስጥ የሚገኙ ናቸው፤ ኢሳያስ አፈቆርኪ እና አብዮት አህመድ አሊም በዚሁ እርኩስ መንፈስ ሥር የሚንቀሳቀሱ አውሬዎች ናቸው። የዚህ ሁሉ ጭካኔ ምንጭ ይኸው ነው።

አክሱም ጽዮን ላይ ጥቃት በፈጸሙ ማግስት “አል-ነጃሺ” በተሰኘው የውቅሮ መስጊድ ላይ ሆን ብለው ጥቃት አደረሱ፤ ይህም የተደረገው በእባባዊ ሂሳብ ነው።

በትግራይ ላይ እየተካሄደ ያለውን የፀረ-አክሱም ጽዮን የጥፋት ዘመቻ በመደገፍ ላይ ያሉት ተስፋፊና ወራሪ ጋላዎች፣ አማራዎች እና ጴንጤዎችም የዚህ ባዕድ አምልኮ ባሪያዎች ለመሆን እራሳቸውን አሳልፈው በመስጠታቸው ነው እንዲህ ልባቸው የጨለመው። ዋቄዮ-አላህ-አቴቴ ናቸው የሚያዟቸውና የሚመሯቸው። ለዚህም እኮ ነው በክርስቲያን ትግራይ ኢትዮጵያውያን ላይ እየተደረገ ያለውን ጭፍጨፋ እንዳላዩና እንዳልሰሙ ዝም የሚሉት፤ ለዚህም ነው በአክሱም ጽዮን ብቻ ከሽህ በላይ ተዋሕዷውያን እንደ ዶሮ ሲታረዱ፣ ቅዱሳን ቦታዎች ላይ ጥቃት ሲፈጸምና ታሪካዊ ቅርሶች እንዲወድሙ ሲደረጉ ምንም እንዳልተፈጸመ ግድ ያልሰጣቸው። የማስጠንቀቂያ ጥሩምባ እየተነፋ ጆሮ ዳባ ልበስ ሆነ!ምከረው ምከረው እምቢ ካለ መከራ ይምከረው

👉 The magnificent religious buildings, libraries, paintings and artifacts of Tigray are being damaged and destroyed.

Some have been shelled and bombed; others have been looted.

Of course the deaths of people are an even higher price for Tigray to pay, but the damage to these historical buildings are a terrible blow – not just to Ethiopia and Africa, but to the whole world. They are part of our global heritage.

Churches, like Cherqos church in Zalambessa, have been hit.

This is a footage of the vandalization of Cherqos Church, an orthodox church in Tigray. The church is found in Zalambessa town (Tigray-Eritrea border), in area called Lgat in Kebelle Adis Alem. The desecration and vandalization happened on Friday, November 20, 2020.

A wide-spread destruction of churches and cultural heritage has been reported since the war on Tigray started. A few of them are: a bombing attack on Saint George Church in Mekelle, a gruesome massacre at Ethiopia’s holiest of hollies church, Mariam Zion of Aksum, the damage of Emmanuel Orthodox church in Wuqro, and the alleged bombing of on one of the World’s oldest Orthodox monasteries Debre Damo.

Yesterday was the holiday of Epiphany or Timkat, an important holiday to commemorate the baptism of Jesus Christ. The holiday has always been celebrated colorfully in all of Tigray which is the origin of Ethiopia’s Christianity. Yesterday, however, there was no celebration in the whole of Tigray. How and what could Tigrayans celebrate in this darkest moment in their history?

_______________________________

Posted in Ethiopia, Faith, Infos | Tagged: , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , | Leave a Comment »

 
%d bloggers like this: