Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on January 16, 2021
በአዲስ አበባ ቤቴል አካባቢ ስለኖርኩ ለዘመዶቼ ደውዬ እንደተነገረኝ እዚያ አካባቢ በሚገኘው ተቅዋ መስጅድ ፊትለፊት ላይ በተለመደው የመሀመዳውያኑ ትንኮሳ “መስጊዳችን አጠገብ ለበዓል መስቀልና ሰንደቅ አላማ አትተክሏትም” በሚል ሳቢያ የነበረው ግርግር በከፊል ይህን ይመስል ነበር።
🔥ዘመነ ዋቄዮ–አላህ ጂሃድ🔥
እየየን ያለነው የሽህ አራት መቶ ዓመታት የቤተ ክርስቲያን ታሪክን ነው፤ ሰይጣናዊው እስልምና ቤተክርስቲያንን ሁሌ እንዳሳደደ ነው።
ሙስሊሞች መንደራቸውን ከክርስቲያኖች ካጸዱ በኋላ አጥብቀው የሚጠሏቸውን ክርስቲያኖችን በጭራሽ አያስገቡም፤ ክርስቲያኖች ደግሞ በግብዝነት እስላሞችን እያስጠጉ ተጨፍጭፈው እስኪያልቁ ድረስ ደማቸው እየተመጠጠ ተሸክመዋቸው በባርነት “ተቻችለውና ተከባበረው ይኖራሉ“።
ቤተሰቦቻቸው በአውሬዎቹ ቱርኮች የተጨፈጨፉባቸው አርሜኒያውን ክርስቲያን ወገኖቻችችን እንዲህ ብለው ነበር፦ “ሙስሊም ጎረቤቶቻችን የጂሃድ ፊሽካ እኪነፋላቸው ድረስ አመች የሆነውን ወቅት በትእግስት እየጠበቁ ከኛ ጋር በሰላም አብረው ይኖሩ ነበር”
_________________________
Like this:
Like Loading...
Posted in Ethiopia, Faith, Infos | Tagged: Addis Ababa, መሀመዳውያን, መስቀል, ሙስሊሞች, ሰንደቅ ዓላማ, ስደት, ቤቴል, አዲስ አበባ, ክርስትና, የክርስቶስ ተቃዋሚ, ጅሃድ, ጥምቀት, ፀረ-ተዋሕዶ, ፀረ-ኢትዮጵያ, ፀረ-ክርስቲያን, Betel, Epiphany, Mosque, The Cross | Leave a Comment »
Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on January 16, 2021
በአክሱም ጽዮን ፯፻፶፰/758 ምዕመናን ሲጨፈጨፉ ትንፍሽ ያላላችሁ ስውር የጽዮን ጠላቶች፡ ጽላተ ሙሴ በስውር የእያንዳንዳችሁንም ልብ ቀጥ የማድረግ ኃይል እንዳለው በስውር ማሕበረሰባት ዓባላት ላይ በሚቀጥሉት ቀናት፣ ሳምንታትና ወራት የሚፈጥረውን ትልቅ ትርምስ አይታችሁ ተማሩ። ይህ አንዱ ነው።
በትናንትናው ዕለት እንኳን፦
🔥 በአሜሪካ መፈንቅለ መንግስት ተካሂዷል (ትራምፕ ሳይሆን ባይደን ነው ያደረገው)
🔥 የኔዘርላንድ መንግስት ስልጣኑን ለቋል
🔥 የኢስቶኒያ መንግስት ስልጣኑን ለቋል
🔥 የጣሊያን መንግሥት በመፈረካከስ ላይ ነው
🔥 በኡጋንዳ አምባገነኑ ሙሴቬኒ በድጋሚ “ተመርጧል”
🔥 የደቡብ አሜሪካዋ ፔሩ ፍርድ ቤት ቢል ጌትስን ፣ ጆርጅ ሶሮስንና ሮክፌለርን ኮሮናቫይረስን በመፍጠር ከሰሳቸው
🔥 ኦባማን የሚያጋልጡ ተጨማሪ የ “Russiagate” ሰነዶች ለሴኔት እንዲለቀቁ ተዘጋጅተዋል
🔥 የሩሲያ መንግስት ስልጣኑን ከዓመት በፊት ልክ በዚሁ ዕለት ለቋል
🔥 የግራኝ አህዛብ ቄሮ ፋሺስት መንግስትስ?
የዓለማችን ፈላጭ ቆራጭ ከሆኑት ኃይለኛ ቤተሰቦች አንዱ ዓባል የነበረው ባሮን ቢንያም/ ቤንጃሚን ዴ ሮትሺልድ (፶፯/57) ፣ በልብ ህመም ሞተ !!! የአውሮፓ ገዢዎች የሆኑት ሉሲፈራውያኑ የሮትሺልድ/ሮትሻይልድ ቤተሰብ ለብዙ መቶ ዓመታት በዓለም በጣም ኃብታም የሆነ ቤተሰብ እንደሆነ እና ዛሬ ስውር ያልሆነው ስውሩ የነፃ ግንበኞችቹ ኢሉሚናቲ ማህበረሰብ ቁንጮ ቤተሰብ ነው። ይህ “አይሁድ ነኝ” የሚለው የእንሽላሊት ቤተሰብ ጽላተ ሙሴን ለማደን ከተነሳሱት ስውር አካላት መካከል አንዱ ነው።
አረመኔውን ሰባተኛ ንጉሥ ግራኝ አብዮት አህመድን በእነ ኦባማ እና ጆርጅ ሶሮስ በኩል ስልጣን ላይ ያስቀመጠው ይህ ቤተሰብ ሲሆን ዛሬ “በዘመቻ አክሱም ጽዮን” የብሪታኒያ ወኪል የሆነውን ሌላውን አህመድን ለኢትዮጵያ የመደበልንም ይሄው ቤተሰብ ነው።
👉 ‘ጌቶቻችን‘ በኢትዮጵያ ስለሚካሄደው ‘ጦርነት‘(ምላሽ) እስላሙን ሎርድ “አህመድን” መድበውልናል
_______________________________
Like this:
Like Loading...
Posted in Conspiracies, Curiosity, Ethiopia, Infos | Tagged: Abiy Ahmed, ሉሲፈራውያን, ሎርድ አህመድ, ሮትሺልድ, ሽብር, ትግራይ, ነፃ ግንበኝነት, አክሱም, አክሱም ጽዮን, ዘር ማጥፋት, ጀነሳይድ, ግድያ, ጠላት, ጥላቻ, ጦርነት, ጭፍጨፋ, ጽዮን, ፀረ-ተዋሕዶ, ፀረ-ኢትዮጵያ ሤራ, Genocide, Lord Ahmed Rothschild, Massacre, Tigray | Leave a Comment »