Addis Ethiopia Weblog

Ethiopia's World / የኢትዮጵያ ዓለም

  • Archives

  • Categories

  • Recent Posts

Archive for January 14th, 2021

Attacks on One of The World’s Oldest Orthodox Monastries | ደብረ ዳሞ ተጠቃ

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on January 14, 2021

Ethiopia / ኢትዮጵያ

Debre Damo/ደብረ ዳሞ

ጥቅምት ፳፬/24 በፃድቁ አባታችን አቡነ ተክለሃይማኖት ዕለት የጀመረውን ይህን በትግራይ ላይ እየተካሄደ ያለውን የዘመቻ አክሱም-ጽዮን ጂሃዳዊ የጥቃት ጦርነት የደገፈ እያንዳንዱ ግለሰብ፣ ቡድን ወይም ተቋም ፀረ ሥላሴ፣ ፀረ-ጽዮን፣ ፀረ-አቡነ አረጋዊ፣ ፀረ-አቡነ ተክለ ሃይማኖት፣ ፀረ-ተዋሕዶ ክርስትና፣ ፀረ-ኢትዮጵያ፣ ፀረ-ትግሬ ነው። ወዮለት!

ለመሆኑ “አባ ገዳ” የተባሉት የዲያብሎስ የግብር ልጆች ምን አባታቸው ሊሠሩ ነው ወደ ትግራይ ተልከዋል የተባሉት? የትግራይን ሕዝብ ላለፉት መቶ ዓመታት እያስራቡና ደማቸውን እያስፈሰሱ በማስጨፍጨፍ ያሉትና የሞትና ባርነት ማንነትና ምንነት ያላቸው እነዚህ አውሬዎች የትግራይን ምድር መርገጥ የለባቸውም እርግማን ብቻ ነው ይዘው የሚመጡት፣ የአቴቴን እርኩስ መንፍስ ለማሰራጨት ነው የሚላኩት። አያችሁ አይደለም ልክ በትግራይ ጦርነቱን እንደጀመሩ ኦሮሚያ የተባለው ሲዖል ባንዴ “ሰላም” ሆነ። ትግሬ ወገኖቼ፤ እንደ አማራ መንፈሳችሁ እንዳይዳከም ከፈለጋችሁ ጋሎቹን በጭራሽ አታቅርቧቸው። የመቶ ዓመት ሰቆቃ ይበቃችኋል!

🔥 የጋራ የኤርትራ እና የኢትዮጵያ ፋሺስት ሃይሎች ከኦርቶዶክስ ቤተክርስቲያን እጅግ ጥንታዊ ከሆኑት (/6 ኛው ክፍለዘመን) አንዱ የሆነውን የአባታችን አቡነ አረጋዊን ደብረ ዳሞ ገዳምን በከፍተኛ የጦር መሳሪያዎች ድብደባ እንደሚያደርጉ አዳዲስ ዘገባዎች እይወጡ ነው፡፡ በደርዘን የሚቆጠሩ ምዕመናን በዋናነት ደግሞ መነኮሳት የጥቃቱ ሰለባ እንደሆኑ እየተዘገበ ነው።

ቅዱስ አቡነ አረጋዌ (ሚካኤል አረጋዊ ) የስድስተኛው ክፍለ ዘመን መነኩሴ የነበሩ ሲሆን በወቅቱ የአክሱም ንጉሠ ነገሥት ገብረ መስቀል ተልእኮ ተሰጥቷቸው የደብረ ዳሞን ገዳም በትግሬይ መስረተዋል፡፡

ደብረ ዳሞ አቡነ አረጋዊ የተሰወሩበትና ቅዱሱ አባታችን አቡነ ተክለ ሃይማኖት ተክልዬ ከ፲፪/12 ዓመታት የቆዩበት ታሪካዊ ገዳም ነው።

🔥 Genocide Alert: Attacks on Ethiopia’s oldest Churches and Monastries.

There are new reports that the joint Eritrean & Ethiopian fascists forces are bombarding DEBRE DAMO, one of THE OLDEST MONASTRIES of the Orthodox Church(6th century), with heavy artilleries. Dozens of civilian casualties, mainly monks, also reported.

Saint Abune Aregawe(also called Za-Mika’el ‘Aragawi) was a sixth-century monk, whom tradition holds founded the monastery DEBRE DAMO in Tigray, Ethiopia – said to have been commissioned by Emperor Gebre Mesqel of Axum.

👉 የሚከተለው አምና የቀረበ ጽሑፍ ነው፦

“ግራኝ ዐቢይ ከሜንጫ ወደ ሚሳኤል ተሸጋገረ | ሰሜን ኢትዮጵያን ለመደብደብ ተዋጊ አውሮፕላኖችን ሊሸምት ነው”

ርኩሱ ግራኝ ዐቢይ አህመድ ድኻውን ህዝባችንን ማስራብ፣ ማፈናቀል፣ ማቃጠልና ማረድ አልበቃውም። ይህ ሰይጣን በዓለም ታይቶ የማይታወቅ በጣም እርኩስ የሆነ ፋሺስታዊ ምኞትና ዕቅድ እንዳለው ሆኖ ነው የሚሰማኝ። በኢትዮጵያና ተዋሕዶ ላይ ያለው ጥላቻ በጣም ከፍተኛ ነው፤ ይህ ስሜቱ ከዚህ በፊት ያልተሠራ ታሪክ ለመስራት ከፍተኛ ጉጉት እንዲኖረው ይገፋፈዋል። እኔ በእርሱ ቦታ ብሆን የሚሰማኝ፤ “ሌላ ማንም ኃያል ጠላት ያቃተውን እኔ አደርገዋለሁ፤ ከሁሉ እበልጣለሁ! ይህች አጋጣሚ አትገኝም፣ ታሪክ ከእኔ ጋር ናት፣ ጀብደኛ አቋም መያዝ አለብኝ” ብሎ እንደሚያስብ ነው።

ህወሃቶች ከአጠራቀሙት አሮጌ የጦር መሳሪያ ጋር በትግራይ ተኝተዋል። ሳይተኩሱ እንደሸሹ ሳይተኩሱ ይሞታሉ። በሚቀጥሉት ዓመታት ጦርነት ቢቀሰቀስ እንኳን በቂ ጥይትና መለዋወጫ የማያገኙበት በርና መስኮት ሁሉ ዝግ ስለሆነ መሳሪያ ሁሉ ዝጎ ይወድቃል። በዙሪያቸው ሁሉም አዋሻኝ ድንበር ዝግ ስለሆነም አዳዲስ መሳሪያዎችን ለማግኘት አይችሉም። ገንዘቡስ ከየት ይገኛል? በሌላ በኩል ግን ያው እየቀለቡ ያሳደጉት አዞ፡ ዐቢይ አህመድ ለሕዳሴው ግድብ መዋል ከሚገባውና ከድኻው አፍ ተነጥቆ በተገኘው፤ እንዲሁም አረብ ሞግዚቶቹ ባጎረሱት ገንዘብ ዘመናዊ የጦር መሣሪዎችን ከግብረ-ሰዶማዊው ፍቅረኛው ማክሮን ለመግዛት በመዘጋጀት ላይ ነው። ምክኒያት ፈጥሮና ተዋጊ አውሮፕላን አብራሪዎችን ከግብጽ በማስመጣት ሰሜን ኢትዮጵያውያንን በአየር ለመጨፍጨፍ እየተዘጋጀ ነው፤ አዎ! እየመጣላችሁ ነው። የኖቤል ሽልማቱ የጭፍጨፋ ዋስትናው ነው!

ጂቡቲን የሰረቀችን አልበቃትም፡ ዛሬ ደግሞ ፈረንሳይ የሰሜኑን ሕዝበ ለማስጨፍጨፍ ተዋጊ አውሮፕላኖችንና ሚሳየሎችን ታቀብላለች። የራሱን ሃገር ታሪካዊ ካቴድራል ለማቃጠል የደፈረው የፈረንሳይ ፕሬዚደንት ማክሮን ያለምኪኒያት ወደ ላሊበላ አልተጓዘም።

ሆኖም ዕቅዳቸው ሁሉ ይከሽፋል፤ ዐቢይ፣ ለማ፣ ጃዋር፣ ሽመልስ,ታከለ፣ ማክሮን እና መሀመድ ሁሉም በኤርታ አሌ እሳተ ገሞራ ይቀቀላሉ።

አባ ዘ-ወንጌል ይህን ነግረውናል፦

በአራቱም አቅጣጫ ኢትዮጵያ ትወረራለች። ሰላም በማስከበር በሚል ሰበብም በ2 ሃያላን ሀገራት የሚመሩ ሰባት የሙስሊም ሀገራት በኢትዮጵያ ምድር ላይ እሳት ያዘንባሉ። በአሰብ ወደብ ላይ በልዩ ሁኔታ የተከማቸው የጦር መሣሪያ በኢትዮጵያ ምድር ላይ እንደበረዶ ይዘንባል። ብዙ ፍጅትም ይሆናል። ኦርቶዶክሳውያን በያሉበት፣ በየተገኙበት እንደከብት ይታረዳሉ። የኢትዮጵያ ምድር በደም ትጨቀያለች። የደም ጎርፍ፣ የደም አበላ በምድሪቱ ላይ ይፈሳል።

ዒላማዎች፦

👉 አክሱም

👉 ላሊበላ

👉 ጎንደር

👉 ባሕር ዳር / ጣና ገዳማት

👉 ዋልድባ

👉 ደብረ ዳሞ

👉 አስመራ

👉 መቀሌ

👉 ግሸን ማርያም

👉 ሕዳሴ ግድብ

_________________________

Posted in Ethiopia, Faith, Infos | Tagged: , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , | Leave a Comment »

ጽላተ ሙሴ? | የትግራይ ወገኖቼ እንባ በዓለም ዙሪያ ባሉ ሰማያት ላይ መታየት ጀምሯል

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on January 14, 2021

👉 በዓለም ዙሪያ ባሉ ሰማያት ላይ ያልተለመዱ ብርሃናት ወይም ብልጭታዎች ብዙ ሰዎችን በማስደንገጥ ላይ ናቸው።

❖[የዮሐንስ ራእይ ምዕራፍ ፲፩፥፲፱]

በሰማይም ያለው የእግዚአብሔር መቅደስ ተከፈተ፥ የኪዳኑም ታቦት በመቅደሱ ታየ፥ መብረቅና ድምፅም ነጐድጓድም የምድርም መናወጥ ታላቅም በረዶ ሆነ።

❖ በቪዲዮው የተካተተ ነው፤ ታዋቂው የሩሲያ ኦርቶዶክስ ቄስ ጎብኚ ፍዮዶር ኮንኙኮቭ በአክሱም ጽዮን፦

🔥 “እንደ ጽላተ ሙሴ ጠባቂ ኢትዮጵያዊ ዓይኖች ዓይነት የሚያበሩ ሌሎች ዓይኖች አይቼ አላውቅም”

ሰማይን ተመልከት አንድ መጥፎ ነገር ሊከሰት ይመስላል! በአክሱም ስለተካሄደው ጭፍጨፋ ዝም ማለት ተገቢ አይደለም፤ እኛ ዝም ብንል የሠራዊት ጌታ ልዑል እግዚአብሔር ግን ዝም አይልም።

በአክሱም ጽዮን ላይ ተደርጎ የነበረው ጥቃትና ጭፍጨፋ የታየኝ እንደሚከተለው ነው፤

በቄሮ እና ፋኖ ፋሺስቶች እንዲሁም በኢሳያስ አፈቆርኪ የሚደገፈው የግራኝ አብዮት አህመድ አሊ አህዛብ ሠራዊት ወደ አክሱም ጽዮን ቤተ ክርስቲያን በማምራት ጽላተ ሙሴን ማውጣት/መስረቅ ፈለገ፤ ሌቦቹ ቤተ ክርስቲያን ውስጥ ልክ ሃይለማርያም ደሳለኝ ኢየሩሳሌም በሚገኘው የኢትዮጵያ ገዳም ከእነ ጫማው እንደገባውና አባታቸው ግራኝ አህመድ ቀዳማዊ “አላህ ዋክብረ!” እያለ አክሱም ጽዮንን እንዳፈራረሰው፤ እነዚህ የመንፈስ ወንድሞቹ “እስኪ አምላካችሁ ያድናችሁ እንደሆነ እናያለን፣ እስኪ የጽላቱን ኃይል እናየዋለን!” በምል የትዕቢት፣ እብሪትና ጥላቻ መንፈስ ወደ ቤተ መቅደሱ ዘው ብለው ገቡ። ከዚያም እነዚህ ማንነታቸውንና ምንነታቸውን የሸጡት አህዛብ ወታደሮች ወዲያና ወዲህ እያሉ መበርበር ሲጀምሩ ጨረር እንደተለቀቀባቸው ዝንቦች እየተቃጠሉ ረገፉ፤ ይህን ያዩ ሌሎች የአጥፊው ሠራዊት አባላት በቤተ ክርስቲያን ውስጥ የነበሩትን ቀሳውስታና ምዕመናንን ወደ ውጭ አውጥተው ረሸኗቸው።

🔥 በግብጽ፣ ሶርያ፣ ኢራቅና ሌባኖን  ክርስቲያኖችን  የሚገድሉና ዓብያተ ክርስቲያናትን  የሚያቃጥሉ  የሙስሊም  ወንድማማቾችና አይሲስና ኢዝቡላ ሽብር ፈጣሪዎች ናቸው፣ 

🔥 በኬኒያና ሞዛምቢክ ክርስቲያኖችን የሚገድሉ እና ዓብያተ ክርስትያናትን  የሚያቃጥሉት አል-ሸእባቦች ናቸው፣ 

🔥 በናይጄሪያና ካሜሩን ክርስቲያኖችን የሚገድሉና ዓብያተ ክርስቲያናትን የሚያቃጥሉ ቦኮ ሃራም እና ፉላኒ  መሀመዳውያን ሽብር ፈጣሪዎች ናቸው፣

🔥 በአውሮፓ እና አሜሪካ ክርስቲያኖችን የሚገድሉና ዓብያተ ክርስቲያናትን የሚያቃጥሉት መሀመዳውያን፣ ግብረ-ሰዶማውያን፣ ፌሚንስቶች፣ ኮሙኒስቶች፣ ጣዖት አምላኪዎች ናቸው፣

🔥 በሃገረ ኢትዮጵያ ግን ክርስቲያኖችን የሚያሳድደው፣ የሚገድለውና ዓብያተ ክርስቲያናቱንና የድኾችን መኖሪያዎች የሚያፈርሰውና የሚያቃጥለው “መንግስት” ነው። የራስ መንግስት?

👉 ይህ በየትኛውም ዓለም ታይቶና ተሰምቶ የማይታወቅ ነው

❖❖❖የወገኖቻችንን ነፍስ በቅዱሳኑ እቅፍ ያኑርልን ከማህበረ ፃድቃን ይደምርልን!❖❖❖

________________________

Posted in Curiosity, Ethiopia, Faith | Tagged: , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , | Leave a Comment »

Axum Christian Massacre | የአክሱም ጽዮን ጭፍጨፋን የሚያሳይ የመጀመሪያ ቪዲዮ | ዋይ! ዋይ! ዋይ!

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on January 14, 2021

በዚህ የቪዲዮ ቀረፃ ላይ ነዋሪዎች ከ ፯፻/700 በላይ ከተጨፈጨፉት ቀሳውስት እና ምዕመናን መካከል የአንዱን አስከሬን ሲያንቀሳቅሱ ይታያሉ፡፡ ነዋሪዎቹ “በአኩሱም ላይ እንዲህ ያለ ጭካኔና ውድመት ደርሷል?” ሲሉ ተደምጠዋል፡፡ ሰዎቹ የጥቃቱ ሰለባ ከሆኑት አንዱ በመታወቂያ ካርዱ ሲለዩ ታይተዋል-የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ ሰራተኛ ገብረህይወት ገብረኪዳን ይላል መታወቂያው፡፡

👉 First Video Apparently Showing Axum Massacre Outside St. Mariam of Zion Church

The video is very disturbing, showing the dead, with one of those who were killed identifief. It is so close up that the area that is being filmed cannot easily be seen.

I believe that the Tigrinya that is spoken is from the area and that the stones shown appear to be the same as in the square outside the Mariam of Zion church complex.

The allegation that 750 civilians were massacred by Ethiopian forces and Amhara militia is so serious that we must be cautious about making it. It would be a war crime.

A gruesome massacre was committed by the invading forces at Axum’s Maryam Tsion church. The massacre took place when the people who were taking refuge in the church tried to defend the lotting of The Ark of the Covenant. Some say it is committed by the Ethiopian troops and others by the Eritrean troops.

In this video footage, residents are seen moving the body of one of the more than 700 massacred people. The residents are heard saying “what a devastation, this has happened to Axum?”. The people are also seen identifying the victim by his id card: Gebrehiwot Gebrekidan, CBE employee.

Banks are the first targets for Eritrean soldiers to loot. People who are bank employees are therefore shot first. This particular victim might have been killed in a branch of a commercial bank, not part of the ones massacred in the church.

Source

የወገኖቻችንን ነፍስ በቅዱሳኑ እቅፍ ያኑርልን ከማህበረ ፃድቃን ይደምርልን!

🔥 ደሜ ፈላ! ልቤ ቆሰለ! ወገኖቼ!

🔥 “የግራኝ ሠራዊት ጄነራል | አክሱም ጽዮንን ነጥለን እንመታታለን”

ጄነራል” አሉት ቁራውን?! ፀረኢትዮጵያው እና የክርስቶስ ተቃዋሚው የጋላ ሠራዊት ጄነራል ጂኒ ጁላ አራት ቁልፍ ነገሮች ላይ እንዲናዘዘ እፉን ይከፈት ዘንድ ግድ ነበር፤ ገና አንጎሉ ይሰነጣጠቃል!

ቁራው እንዲህ ይለናል፦

👉 ፩ኛ. እኛ የጋላ ሠራዊት ነን

👉 ፪ኛ. እኛ ደርግ 2.0 ነን

👉 ፫ኛ. እኛ ግራኝ አህመድ 2.0 ነን

👉 ፬ኛ. እኛ አክሱም ጽዮንን ልናጠፋ የመጣን የክርስቶስ ተቃዋሚዎች ነን

ዓለም ከኮሮና ወረርሽኝ ጋር በምትፋለምበት በዚህ ዘመን የግራኝ አብዮት አህመድ አሊ ፋሺስታዊ የጋላ ሠራዊት በጋላማራ ውዳቂዎቹ እና በመሀመዳውያኑ አረቦች እየተደገፈ የኢትዮጵያን ሥልጣኔ ማዕከል፣ የኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ክርስትናን የጀርባ አጥንት፣ የጽላታትን ሁሉ ማረፊያ አክሱም ጽዮንን ለማጥፋት ዘምቷል። በደርግ፣ በግራኝ አህመድ ቀዳማዊ እና በክርስቶስ ተቃዋሚው አውሬ ስም የጽዮንን ልጆች ክትግራይ ተጠራርገው እንዲወጡና አፋቸውን ከፍተው በጉጉት ለሚጠብቋቸው ለ፪ሺ፳ ዓ.ም የሰላም ኖቤል ተሸላሚ ለሉሲፈራዊው ተቋም የተባበሩት መንግሥታት ድርጅት የምግብ ፐሮግራም (World Food Program) ለሱዳን የአቴቴ መተት ዋሻዎች አሳልፎ በመስጠት ላይ ነው። መንፈሳቸውን በምግቡም፣ በመርፌውም በመተቱም በማድከም “ጽዮንን አጠፋን” ብለው ያስባሉ። እናስታውሳለን ቤተ እስራኤሎችንም” ምናልባት የሙሴው ጽላት በደማቸው ውስጥ ሊገኝ ይችላል በሚል ሰበብ ነበር ወደ እስራኤል እንዲወሰዱ የተደረጉት። አብዛኛዎቹ በሱዳን በኩል። አሁንም ተመሳሳይ ድርጊት እየተፈጸመ ነው። ሰሞኑን እንኳን እስራኤል “፪ሺ ቤተ እስራኤላውያንን ወደ እስራኤል ለማምጣት ወስኛለሁ” የሚል ዜና አውጥታለች። https://www.bbc.com/news/world-middle-east-54501546

ይህን ሁሉ እጅግ በጣም አሳዛኝ የሆነ ድራማ በጥልቁ ማየት ያልቻለ ወገን ለብዙ ሺህ ዓመታት ጽዮንን ጠብቀው ባቆዩለት በትግሬ ኢትዮጵያውያን ላይ ካለው ጥላቻ የተነሳ ኢትዮጵያዊ የሆነውን የመንፈስ ማንነቱን እና ምንነቱን የተጠነቀው ወገን ብቻ ነው። ሀቁ ይህ ነው!“ኢትዮጵያዊ ነኝ!”፣ “ክርስቲያን ነኝ”፣ “የተዋሕዶ ልጅ ነኝ!” የሚል ሁሉ የአራት ሺህ ዓመታት የአባቶቹ እና የእናቶቹ እርስት ክፉኛ እየተደፈረበት እንደሆነ ህሊናው እስኪናጋ ድርስ ሊገባው ይገባል፤ ትግሬ ወገኖቻችንን ከዚያች ምድር ለማጥፋት ከተነሳው የጋላ ሠራዊት ጎን ተሰልፎ አክሱም ጽዮንን ለመውረስ የቋመጠ ሁሉ ጽዮንን የካደ የዲያብሎስ ልጅ ነው፤ በዚህም በሥጋዊው ዓለም : በወዲያኛውም በመንፈሳዊው ዓለም በሁለቱም ዓለማት ውስጥ ነፍሱ ረክሳ እና ተዋርዳ የምትኖርበት ተስፋቢስ ነው።

ለመሆኑ በኢትዮጵያ ሃገራችን ዛሬ የሚታየው እያንዳንዱ ችግር ባብዛኛው ከጋሎች ጋር የተያያዘ እንደሆነ እያየነው ነውን?

👉 France24 | አብዮት አህመድ ሰሜን ኢትዮጵያውያንን እንደ አፄ ኃይለ ሥላሴ በርሃብ ሊቀጣ ነው

👉 የሚከተለው አምና ልክ በዚህ ሳምንት የቀረበ ጽሑፍ ነው፦

“ግራኝ ዐቢይ ከሜንጫ ወደ ሚሳኤል ተሸጋገረ | ሰሜን ኢትዮጵያን ለመደብደብ ተዋጊ አውሮፕላኖችን ሊሸምት ነው”

ርኩሱ ግራኝ ዐቢይ አህመድ ድኻውን ህዝባችንን ማስራብ፣ ማፈናቀል፣ ማቃጠልና ማረድ አልበቃውም። ይህ ሰይጣን በዓለም ታይቶ የማይታወቅ በጣም እርኩስ የሆነ ፋሺስታዊ ምኞትና ዕቅድ እንዳለው ሆኖ ነው የሚሰማኝ። በኢትዮጵያና ተዋሕዶ ላይ ያለው ጥላቻ በጣም ከፍተኛ ነው፤ ይህ ስሜቱ ከዚህ በፊት ያልተሠራ ታሪክ ለመስራት ከፍተኛ ጉጉት እንዲኖረው ይገፋፈዋል። እኔ በእርሱ ቦታ ብሆን የሚሰማኝ፤ “ሌላ ማንም ኃያል ጠላት ያቃተውን እኔ አደርገዋለሁ፤ ከሁሉ እበልጣለሁ! ይህች አጋጣሚ አትገኝም፣ ታሪክ ከእኔ ጋር ናት፣ ጀብደኛ አቋም መያዝ አለብኝ” ብሎ እንደሚያስብ ነው።

ህወሃቶች ከአጠራቀሙት አሮጌ የጦር መሳሪያ ጋር በትግራይ ተኝተዋል። ሳይተኩሱ እንደሸሹ ሳይተኩሱ ይሞታሉ። በሚቀጥሉት ዓመታት ጦርነት ቢቀሰቀስ እንኳን በቂ ጥይትና መለዋወጫ የማያገኙበት በርና መስኮት ሁሉ ዝግ ስለሆነ መሳሪያ ሁሉ ዝጎ ይወድቃል። በዙሪያቸው ሁሉም አዋሻኝ ድንበር ዝግ ስለሆነም አዳዲስ መሳሪያዎችን ለማግኘት አይችሉም። ገንዘቡስ ከየት ይገኛል? በሌላ በኩል ግን ያው እየቀለቡ ያሳደጉት አዞ፡ ዐቢይ አህመድ ለሕዳሴው ግድብ መዋል ከሚገባውና ከድኻው አፍ ተነጥቆ በተገኘው፤ እንዲሁም አረብ ሞግዚቶቹ ባጎረሱት ገንዘብ ዘመናዊ የጦር መሣሪዎችን ከግብረ-ሰዶማዊው ፍቅረኛው ማክሮን ለመግዛት በመዘጋጀት ላይ ነው። ምክኒያት ፈጥሮና ተዋጊ አውሮፕላን አብራሪዎችን ከግብጽ በማስመጣት ሰሜን ኢትዮጵያውያንን በአየር ለመጨፍጨፍ እየተዘጋጀ ነው፤ አዎ! እየመጣላችሁ ነው። የኖቤል ሽልማቱ የጭፍጨፋ ዋስትናው ነው!

ጂቡቲን የሰረቀችን አልበቃትም፡ ዛሬ ደግሞ ፈረንሳይ የሰሜኑን ሕዝበ ለማስጨፍጨፍ ተዋጊ አውሮፕላኖችንና ሚሳየሎችን ታቀብላለች። የራሱን ሃገር ታሪካዊ ካቴድራል ለማቃጠል የደፈረው የፈረንሳይ ፕሬዚደንት ማክሮን ያለምኪኒያት ወደ ላሊበላ አልተጓዘም።

ሆኖም ዕቅዳቸው ሁሉ ይከሽፋል፤ ዐቢይ፣ ለማ፣ ጃዋር፣ ሽመልስ,ታከለ፣ ማክሮን እና መሀመድ ሁሉም በኤርታ አሌ እሳተ ገሞራ ይቀቀላሉ።

አባ ዘ-ወንጌል ይህን ነግረውናል፦

“በአራቱም አቅጣጫ ኢትዮጵያ ትወረራለች። ሰላም በማስከበር በሚል ሰበብም በ2 ሃያላን ሀገራት የሚመሩ ሰባት የሙስሊም ሀገራት በኢትዮጵያ ምድር ላይ እሳት ያዘንባሉ። በአሰብ ወደብ ላይ በልዩ ሁኔታ የተከማቸው የጦር መሣሪያ በኢትዮጵያ ምድር ላይ እንደበረዶ ይዘንባል። ብዙ ፍጅትም ይሆናል። ኦርቶዶክሳውያን በያሉበት፣ በየተገኙበት እንደከብት ይታረዳሉ። የኢትዮጵያ ምድር በደም ትጨቀያለች። የደም ጎርፍ፣ የደም አበላ በምድሪቱ ላይ ይፈሳል።”

ዒላማዎች፦

👉 አክሱም

👉 ላሊበላ

👉 ጎንደር

👉 ባሕር ዳር / ጣና ገዳማት

👉 ዋልድባ

👉 ደብረ ዳሞ

👉 አስመራ

👉 መቀሌ

👉 ግሸን ማርያም

👉 ሕዳሴ ግድብ

____________________________

Posted in Ethiopia, Faith, Infos, Life | Tagged: , , , , , , , , , , , , , , , , , , | Leave a Comment »

 
%d bloggers like this: