Addis Ethiopia Weblog

Ethiopia's World / የኢትዮጵያ ዓለም

  • Archives

  • Categories

  • Recent Posts

Archive for January 12th, 2021

በትግራይ ጀነሳይድ እየተካሄደ በሰዶምና ገሞራ አዲስ አበባ ዳንኪራና ጭፈራ | ይህች ኢትዮጵያ አይደለችም

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on January 12, 2021

እ.አ.አ በ2016 ዓ.ም አንድ የኦርላንዶ ፍሎሪዳ የግብረ-ሰዶማውያን ዳንኪራ ቤት በመሀመዳውያኑ የሽብር ጥቃት ደርሶበት ፵፱/49 ጨፋሪዎች ተገድለው ነበር። ይህን አስመልክቶ ወግ አጥባቂው ግን እራሱ ግብረ-ሰዶማዊ የሆነው ታዋቂው ብሪታኒያዊ ጋዜጠኛ ዳግላስ መሬይ ሁኔታውን እንዲህ ሲል መስክሮለታል፤ “መላው ክስተት በዓለም መጨረሻ ላይ የዳንኪራ እና ጭፈራ ድግስ”

የምሽት ክበብ ፣ ሁሉም ይደንሳል፡፡ እነሱ ይጨፍራሉ፣ ይደንሳሉ፣ በጥይት ይመታሉ ፣ ሲጨፍሩ ሞተዋል፤ ሲሞቱ ጨፍረዋል። የቅዳሜ ምሽት ነው ፣ የቅዳሜ ምሽት ነው እናም ፍሎሪዳዊ አኗኗር ዘይቤን ይመራሉ ፣ ለዚህ ሁሉ አሰልቺ ነገር ግድ አይሰጡም ፣ ስለ ተስፋ አስቆራጭ፣ ደባሪ አሰልቺ ነገሮች አያስቡም። በመደወያው መጨረሻ ላይ አንድ ቦታ እነዚህ አሰልቺ የዜና አውታሮች ነበሩ ፣ በየቀኑ ስለእነዚህ አሰልቺ ነገሮች የሚናገሩ ሰዎች አሉ ግን እነርሱ ግድ አይሰጡትም ምክንያቱም ህይወት በጣም ጥሩ ነው ይላሉ ፣ በደቡባዊ ፍሎሪዳ ውስጥ ናቸውና፣ በጣም ጥሩ ቦታ ነው የአየር ንብረቱ ፣ ድንቅ ከተማ ነች ፣ ሌሊቱን በሙሉ ድግስ ማድረግ ይወዳሉ እና ይህ የሌሊት ምሽት ግብዣ ነው እናም በዓለም መጨረሻ ወደ ግብዣው በመሄድ በጥይት እየተመቱ ይደፋሉ፤ አጠገቡ ያልተመታው ግን ሆ” እያለ ይጨፍራል፣ ዳንሱን ቀጥሏል፤ ሌላው ይደፋል፣ ሌላው እየተደሰተ ዳንሱን ቀጥሏል። በዓለም መጨረሻ ላይ የዳንኪራ እና ጭፈራ ድግስ።

የትግራይ ወገኖቼ እንደዚህ ዓይነት ክህደትና እብደት እየሠሩ ያሉትን “ኢትዮጵያውያን ነን” ባዮች እያያችሁ አትናደዱ፣ በማንነታችሁ ተስፋ አትቁረጡ ለምን ለትግራይ ሕዝብ ሰቆቃ ተገቢውን ትኩረት አልሰጡም እያላችሁ እራሳችሁን ለዚህ ወቅት ሊበላችሁ በመጠባበቅ ላይ ላለው ለዲያብሎስ እራሳችሁን አሳልፋችሁ እንዳትሰጡ። እነዚህንና ሌሎች ብዙዎችም፤ “ተዋሕዶ ነን” የሚሉትንና “አባቶች” የተባሉትን ጨምሮ ከፍተኛ ፈተና ላይ የወደቁና የደከሙ ወገኖች ናቸው። ለጊዜው ትክክለኛዋን ኢትዮጵያንና ብቸኛዋን የተዋሕዶ ቤተ ክርስቲያንን አይወክሉምና ብዙ አትጠብቁ፤ እዘኑላቸው፤ ብዙዎቹ በአህዛብ በኤልዛቤል መንፈስ የተለከፉ ብሎም የቃኤልና ይሁዳ መንፈስ ያደረባቸው ምስኪኖች ናቸውና አትዘኑባቸው። በጉ ከፍዬሎች የሚለይበት ዘመን ላይ ነንና፤ ባጠቃላይ በዚህ ክፉ ጊዜ እግዚአብሔርን ብቻ ያዙ እንጅ ከሌሎች ምንም ነገር አትጠብቁ።ባጠቃላይ በዚህ ክፉ ጊዜ እግዚአብሔርን ብቻ ያዙ እንጅ ከሌሎች ምንም ነገር አትጠብቁ። ብዙዎቹ እናንተንም እንደንርሱ ልክ እንደ ቃኤልና ይሁዳ ሊያደርጓችሁ በመሻት ዲያብሎስ እየተጠቀመባቸው ስለሆነ ነው፤ መመረጣችሁን ስለሚያውቁና ስለሚቀኑ ነውና እንዲያውም እዘኑላቸው፤ የሚሠሩትን አያውቁም፤ ብዙዎቹ የገቡበት መቀመቅ፤ ህሊና ቢስነታቸው፣ የልባቸው መጨለም ለንስሐ እንኳን እንዲበቁ እድል የሚሰጧቸው አይመስልም። እጅግ በጣም ያሳዝናል!

በትግሬዎች የሰለጠነው፣ ትግሬዎችን ተጠግቶ ብዙ እያጠናችሁ አብሯችሁ ሲኖር የነበረው አብዮት አህመድ አሊ ለዚህ ዘመንና ትግሬ ኢትዮጵያውያን ለመንጠቅ በደንብ ታቅዶ ለሚካሄደው ዘመቻ የተሰናዳ ዘንዶ ነው።

በግራኝ አብዮት አህመድ አሊ የሚመሩትና “ኢትዮጵያ” የሚል ስም የተሰጣቸው ተቋማት፣ ሠራዊትና ድርጅቶች ሁሉ የዋቄዮ-አላህ አቴቴ ኦሮሚያ እንጂ የኢትዮጵያ አይደሉም። ግራኝ አብዮት አህመድ ኢትዮጵያን ለማስጠላት ብሎም ለማፍረስ የመጣ የሉሲፈራውያኑ ቅጥረኛ እንደሆነ እያየነው ነው። ለዚህም ነው የኢትዮጵያን የጀርባ አጥንት ትግራይን እና ሚሊየን ትግሬዎችን ጨፍጭፎ ከኢትዮጵያ እንዲገነጠሉ ለማድረግ እየሠራ ያለው። ትግሬዎች ከአማራዎችና ከኤርትራውያን ትግሬዎች ጋር ተባልተው የሺህ ዓመት ቂም ይዘው በትግራይ ተራሮች ታፍነው እንዲያልቁ የማድረግ ዓላማ ይዞ የመጣ እርኩስ አውሬ ነው። ከሁሉም የከፋውና ዲያብሎሳዊ የሆነው ዓላማው ደግሞ የትግራይ ኢትዮጵያውያን ኢትዮጵያዊ ማንነታቸውንና ምንነታቸውን እንዲክዱ፣ ሰንደቃቸውን እንዲጥሉ፣ ተዋሕዶ ሃይማኖታቸውን እንዲተው ማድረግ ነው። ይህ ደግሞ በብዙ መልክ አንድ በአንድ እየተሳካለት ነው። ይህ ስጋቸውን በጥይት የማፍረስ ብቻ ሳይሆን የመንፈስ ማንነታቸውንና ምንነታቸውን ለመስረቅ እየተካሄደ ያለ ጥቃት ነው። መጽሐፍ ቅዱስ የመሰከረለትን “ኢትዮጵያዊ” ማንነቱን በፈቃዱ በመተው፤ ይህን ማንነት ፕሮቴስታንቶች ባስቀመጡለት የ “ኩሽ” ማንነት ተክተው ኢትዮጵያዊነትን ሁሉ ለመውረስ የተጀመረ ዘመቻ ነው። ያው እኮ እራሱ አብዮት አህመድ እንደነገረንና ጋሎቹም ደፍረው “የኦሮሚያ ኩሽ ሪፐብሊክ፣ ምስራቅ አፍሪቃን እንገዛለን” ቅብርጥሴ በማለት ላይ ናቸው። ለትግራይ ሕዝብ ከመቼውም ጊዜ በበለጠ ዛሬ“በውኑ ኢትዮጵያዊ መልኩን ወይስ ነብር ዥንጉርጉርነቱን ይለውጥ ዘንድ ይችላልን?” የሚለውን የመጽሐፍ ቅዱስ ቃል ጠበቅ ማድረግ አለበት። ዛሬ ከካርቱም እስከ ሞቃዲሾ የምትዘልቀውን ኢትዮጵያን ለማስመለስ ትግራይ እና ኤርትራ አንድ ሆነው ሰሜን ኢትዮጵያ የሚባል አዲስ አገር መመስረት ይኖርባቸዋል የሚል ጽኑ እምነት አለኝ፤ ለጊዜው ሌላ የተሻለ አማራጭ የለም፤ ለዚህ ግን ትግራይ እና ኤርትራ ዲያብሎስ የሰጣቸውንና የሉሲፈር ኮከብ ያረፈባቸውን የጠላት ባንዲራዎች ባፋጣኝ ማቃጠል ይኖርባቸዋል።

ከሰባ ቀናት በፊት ጦርነቱን ልክ እንደጀመሩትን ወገኖቻችንም ወደ ሱዳን መሰደድ እንደጀመሩ ማንም ሳይቀድማቸው እርዳታ ለመስጠት ሱዳን የተገኙት ለአረመኔው አብዮት አህመድ አሊ የኖቤል ሽልማትን የሸለሙት የኖርዌይ ሰዎች መሆናቸውን ከዚህ ትናንት ካቀረብኩት ቪዲዮ ጋር አብረን እናገናዝበው።

_________________________________

Posted in Curiosity, Ethiopia, Infos, Life | Tagged: , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , | Leave a Comment »

የትግራይ ጀነሳይድ ምስክር | የኢሳያስ እና አብይ አህመድ አረመኔ የብልግና ሠራዊት ጉድ

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on January 12, 2021

ኤርትራዊቷ ሳባ

በሕይወቴ እንዲህ ያለ ጉድ ገጥሞኝ አያውቅም፣ አብይ እጅግ በጣም መጥፎ ሰው ነው፣ የሠራዊቱ አባላትም አውሬዎች ናቸው፣ ሕዝብ እየተገደለ እና እያለቀ ነው ፤ ሁሉም ነገር ተቃጥሏል፣ ከተሞች ወድመዋል፣ በየመንገዱና በየማሳው ሬሳ ወድቆ ይታያል፤ በዓብያተክርስቲያናት የሬሳ ክምችት ይታያል…”

____________________________

Posted in Ethiopia, Infos, Life | Tagged: , , , , , , , , , , , , , , , , , , , | Leave a Comment »

ግራኝን ኖቤል የሸለመችው ኖርዌይ ተወርዋሪ ኮከብ ወረደባት | አረንጓዴ ቢጫና ቀይ ብርሃን ሠርቶ

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on January 12, 2021

በአክሱም ጽዮን ቤተ ክርስቲያን ሰባት መቶ ሃምሳ ወገኖቼን ገድሏቸዋል፤ አሁን ሰባት መቶ ሃምሳ ሚሊየን ተወርዋሪ ክዋክብት ሆነዋል፤ ጽላተ ሙሴ እንኳን ሳተላይት ክዋክብቱንም የማውረድ መሬት የማንቀጥቀጥ ወይንም ባሕሩን የመሰንጠቅ ኃይል አለው፤ ጠላቶቻችን በፍጹም ሊደርሱበት አይችሉም፤ አያገኙትም። ይህ ከጥቂት ሰዓታት በፊት በኖርዌይ የወረደው ኮከብ ነው፤ ብልጭታው ቀለሞቻችንን እና የኢትዮጵያን ካርታ በግልጽ ሠርቶ ይታያል። ስብሐት ለእግዚአብሔር!

_____________________________

Posted in Curiosity, Ethiopia, Faith, Infos | Tagged: , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , | Leave a Comment »

 
%d bloggers like this: