Addis Ethiopia Weblog

Ethiopia's World / የኢትዮጵያ ዓለም

  • Archives

  • Categories

  • Recent Posts

Archive for January 11th, 2021

Massacre in Tigray at The Mariam of Zion Church Axum and Reports of Attacks on Refugee Camps

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on January 11, 2021

❖❖❖ በአክሱም ጽዮን ማርያም ቤተ ክርስቲያን ላይ የተፈጸመው ግድያ እና በስደተኞች ካምፖች ላይ ጥቃት መሰንዘሩ ተዘገበ።❖❖❖

ደሜ ፈላ፤ በንዴት ተቃጠልኩ፤ ወገኖቼ! በአክሱም ምስኪን ንጹሐን ወገኖቼን ከጨፈጨፏቸው በኋላ፤ ሁኔታው  ስላስደነገጣቸው “ለማካካሻ” ወደ ውቅሮ አምርተው “አል-ነጃሽ” በተሰኘው መስጊድ ላይ ጥቃት አድርሰው ሰማንያ ያልዳኑትን ምስኪን ሙስሊሞችን ጨረሷቸው። ይህ አብዮት አህመድ አሊ የተባለ እብድ የዲያብሎስ የግብር ልጅ እስክንድር  ነጋን  ሲያስረው “ለማካካሻ” ሲል ጀዋር መሀመድንም እንዳሰረው።  እርኩስ! ጨካኝ! አረመኔ! ወደ ጥልቁ ግባ! ለዘላለም  በገሃነም እሳት  ተቃጠል!

ዜናዎችን ለማፈን እና ገለልተኛ ተደራሽነትን ለመከልከል ለሳምንታት የተደረጉ ሙከራዎችን ተከትሎ በትግራይ ውስጥ በአክሱም ጽዮን ማርያም ካቴድራል አክሱም እልቂት ዛሬ ዘገባዎች ወጥተዋል፡፡ ከዚህ በተጨማሪ ከማርቲን ፕላንት ዘገባ በተጨማሪ ከዚህ በታች በስደተኞች ካምፖች ላይ ጥቃቶች እና የኤርትራን ስደተኛ ወደ ኤርትራ አምባገነናዊ አገዛዝ በግዳጅ የማስመለስ ሪፖርቶች ይገኛሉ። እነዚህ መረጃዎች ወደ ውጭ ጉዳይ ጸሐፊው ለትኩረት እና በፓርላማ በጥያቄዎች መልክ ቀርበዋል፡፡

በአውሮፓውያኑ በታህሳስ ፲፭/15 ቀን ማክሰኞ የኢትዮጵያ ፌዴራላዊ ወታደሮች እና የአማራ ታጣቂዎች በጥንታዊቷ የትግራይ አክሱም ከተማ ወደ ጽዮን ማርያም ቤተክርስቲያን ጽ / ቤት ተጠጉ፡፡ ምናልባት የትግራይ ወታደሮች በቤተክርስቲያን ውስጥ ተጠልለው ነው ብለው አስበው ይሆናል፡፡ በርካቶች እንደሚሉት ቤተክርስቲያኗ ሞልታ የነበረ ሲሆን አንዳንዶች እስከ ፩ሺ/1000 የሚደርሱ ምዕመናን በቤተክርስቲያን ሕንፃው ወይም በዙሪያው ባለው ቅጥር ግቢ ውስጥ እንደነበሩ ይናገራሉ፡፡

እየገሰገሱ ያሉት ወታደሮች ግራ ተጋብተው ነበር በግቢው ውስጥ ያለው ቤተመቅደስ መጽሐፍ ቅዱሳዊውን የቃል ኪዳኑ ታቦት/ ጽላተ ሙሴ እንደሚገኝበት በኢትዮጵያውያን ዘንድ ይታመናል፡፡ ሊያየው የሚችለው ጠባቂው መነኩሴ ብቻ ናቸውው። ከፍተኛ ግርግር ተፈጠረ፡፡ የዐማራ ወታደሮች “ጽላቱ የአዲስ አበባ ነው!” ብለው መጮሃቸው ተሰምቷል፡፡ ግን ይህ ሊረጋገጥ አይችልም፡፡ በቤተ ክርስቲያን ውስጥ ያሉት ምዕመናን የተቀደሰውን ጽላት ለመካለከል ሲሉ ወደ ውጭ ወጡ፡፡

ግጭት ተቀሰቀሰ ፡፡ በግቢው ውስጥ ያሉት ሁሉ ከካቴድራሉ ውጭ ወደ አደባባይ እንዲወጡ ተገደዋል ፡፡ ህዝቡ ዙሪያውን እየፈሰሰ በነበረበት ጊዜ ተጨማሪ ጩኸት የተሰማ ሲሆን ወታደሩም በተቃውሞው ህዝብ ላይ ተኩስ ከፍቷል ፡፡ ወደ ፯፻፶/750 ምዕመናን መገደላቸው ተገልጻል፡፡

የጭፍጨፋው ዜና ቀስ በቀስ ወደ ውጭው ዓለም ደርሷል፡፡ በትግራይ በሁሉም ሚዲያዎች መጨቆን ቢኖርም ሰዎች ከ ፪፻/200 ኪሎ ሜትር በላይ በእግር ወደ ክልላዊ ዋና ከተማዋ መቐለ ተጉዘዋል ከዛም ታሪኩ ቀስ በቀስ ተጣራ፡፡

የጅምላ ጭፍጨፋው ዜና እጅግ በጣም ቅዱስ ከሆኑት የእስልምና ስፍራዎች አንዱ የሆነው በውቅሮ ከተማ የሚገኘው የነጃሺ መስጊድ በውጊያው ከፍተኛ ጉዳት እንደደረሰበት በኢትዮጵያ ባለስልጣናት የተረጋገጠ ነው፡፡ የተገነባው በ ፬/4 ኛው ክፍለ ዘመን በነቢዩ ሙሐመድ ባልደረቦች ሲሆን አንዳንዶቹ በቦታው የተቀበሩ ናቸው ፡፡ የኢትዮጵያ መንግስት የደረሰባቸውን ጥፋት በመቀበል ህንፃውን ለማስመለስ ቃል የገባ ቢሆንም የትግራይ ጥቃት የደረሰባቸው መስጊድ አካባቢ ቁፋሮ ከፈፀመ በኋላ ነው ብለዋል፡፡

በስደተኞች ካምፖች ላይ ጥቃቶች

በቅርብ ጊዜ የሳተላይት ምስሎች በኢትዮጵያ ውስጥ በሁለት የስደተኞች መጠለያ ጣቢያዎች ውስጥ በሰፊው እና በስርዓት መቃጠልን እንደሚያሳዩ ዘግቧል ፡፡

እውነታዎችን እንዲያረጋግጥ እና እርምጃ እንዲወስድ ዛሬ ለብሪታኒያ መንግስት ጥያቄዎች ቀርበዋል ፡፡

የሊቨርፑሉ የምክር ቤት አባል ሎርድ አልተን የግርማዊቷን መንግስት በአክሱም ማሪያም ቤተክርስቲያን ላይ በደረሰው ጭፍጨፋ ሪፖርቶች ላይ ምን ግምገማ እንዳደረገ ለመጠየቅ ተገድደዋል፡፡

የሊቨርፑል ሎርድ አልተን ከግርማዊቷ መንግሥት በኢትዮጵያ ግዛት በትግራይ ከሚገኙ የስደተኞች መጠለያ በግዳጅ ወደ ኤርትራ መመለሱን ለማስቆም ምን እርምጃ እየወሰደ እንደሆነ ለመጠየቅ ፣ በስደተኞች ካምፖች ላይ የደረሱ ጥቃቶችን በተመለከተ የወጡ ሪፖርቶችንና የስደተኞች ሰብዓዊ ፍላጎቶች አስመልክቶ ምን ግምገማ አካሂዷል? የሚል ጥያቄ አቅርበዋል።

Reports have emerged today of a Massacre at the Mariam of Zion cathedral Axum in Tigray- following weeks of attempts to suppress news and to prohibit independent access. In addition to Martin Plant’s report, below, there are reports of attacks on refugee camps and the enforced repatriation of Eritrean refugee to the Eritrean dictatorship. These events have been drawn to the attention of the Foreign Secretary and questions tabled in Parliament.

On Tuesday, 15th of December, Ethiopian federal troops and Amhara militia approached the Mariam of Zion cathedral church in the ancient Tigrayan city of Axsum. It is possible that they thought that Tigrayan troops were sheltering in the church – taking advantage of the ancient right of sanctuary. According to a number of sources the church was full, with some saying that up to 1,000 people were in the building or the compound surrounding it.

The advancing soldiers caused consternation: a chapel in the compound is believed by Ethiopians to house the biblical arkof the covenant. Only a guardian monk – appointed as its guardian – may see it. There was a huge commotion. Amhara soldiers are reported to have shouted that “the Arc belongs in Addis Ababa!” but this cannot be confirmed. Those inside the cathedral came out to try to defend the sacred object.

A confrontation ensued. Everyone in the compound was forced into the square outside the cathedral. As the crowd milled around, there was further shouting and the troops opened fire on the protesting crowd. As many as 750 people are reported to have been killed.

News of the massacre has only gradually reached the outside world. People walked over 200 kilometres to the regional capital, Mekelle, and from there the story gradually filtered out – despite the clamp-down on all media in Tigray.

News of the massacre follows confirmation by the Ethiopian authorities that one of the most sacred Islamic sites, the Nejashi Mosque in the town of Wukro, had been badly damaged in fighting. It was built in the 4th century by the companions of the Prophet Mohammad, some of whom are buried at the site. The Ethiopian government accepts the damage took place, and promises to restore the building, but say it was attacked after Tigrayan troops dug trenches around the mosque.

👉 Attacks on Refugee Camps

It had by reported that recent satellite images show widespread and systematic burning at two refugee camps in Ethiopia.

Questions have been tabled to the U.K. Government today asking them to establish the facts and to take action:

Lord Alton of Liverpool to ask Her Majesty’s Government what assessment it has made of reports of a massacre at the church of Mariam in Axum

Lord Alton of Liverpool to ask Her Majesty’s Government what action it is taking to end the forced repatriation of refugees to Eritrea from refugee camps in the Ethiopian province of Tigray, what assessment it has made of reports of armed attacks on the refugee camps and of the humanitarian needs of the refugees in the camps.

Source /ምንጭ

_______________________________

Posted in Ethiopia, Faith, Infos, Life | Tagged: , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , | Leave a Comment »

የግራኝ ከፍተኛ ጀነራል ሾልኮ በወጣ ቪዲዮ | በሱዳን ውስጥ ባሉ ስደተኞች ላይ እርምጃ እንወስዳለን

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on January 11, 2021

In the leaked zoom meeting video a high ranking general said we will take action against the refugees in Sudan

እነዚህ አውሬዎች ቀን ወጥቶላቸው ስነ-ልቦናዊ ጫና ለማስከተል ነው እንዲህ እየወጡ የሚቀበጣጥሩት! ግድየልም! ጊዚያቸው እጅግ በጣም አጭር ስለሆነ ነው።

እንደምጠረጥረው በትግራይ ውስጥ ከህወሀት ጋር ጦርነት እየተካሄደ አይደለም፤ የግራኝ እና የኢሳያስ ሠራዊቶች ጥይትና መድፍ ዝም ብለው እየተኮሱ ለህዝቡ ጦርነት እንዳለ በማስመሰል ወገኖቻችን ከቤታቸው ወጥተው ወደ ስደት እንዳይሄዱና በረሃብ ለመቅጣት፤ የወጡት ደግሞ እየተገደሉ እንደሆኑ ሆኖ ነው የሚሰማኝ። አያድርገው እንጅ ወገኖቼ እስከ አንድ ሚሊየን የሚሆኑ ወገኖቻችን የጨፈጨፏቸው ሆኖ ነው ዛሬ ሲሰማኝ ያደረው። አያችሁ ለኮንሶ ሰዎች እርዳታውን ዛሬ በአጭር ጊዚ ውስጥ አደረሱላቸው። ከትግሬ ኢትዮጵያውያን በቀር ሁሉም በአገራቸው ውስጥ እየተሰደዱ እንዳሉም እንመዝግበው።

አማራ የተሰኘው ክልልም ስለ ሕዳሴው ግድብ ጉዳይ እንዲረሳና መተከልንና ቤኒሻንጉልን ለኦሮሞውችና ግብጾች እንዲተው “የራሴን ግድብ እገነባለሁ” አለ። ዋው፤ ፍጥነት!

እንደምጠረጥረው በትግራይ ውስጥ ከህወሀት ጋር ጦርነት እየተካሄደ አይደለም፤ የግራኝ እና የኢሳያስ ሠራዊቶች ጥይትና መድፍ ዝም ብለው እየተኮሱ ለህዝቡ ጦርነት እንዳለ በማስመሰል ወገኖቻችን ከቤታቸው ወጥተው ወደ ስደት እንዳይሄዱና በርሃብ እንዳይሄዱ፤ የወጡት ደግሞ እየተገደሉ እንዳለ ሆኖ ነው የሚሰማኝ። አያድርገው እንጅ ወገኖቼ እስከ አንድ ሚሊየን የሚሆኑ ወገኖቻችን የጨፈጨፏቸው ሆኖ ነው ዛሬ ሲሰማኝ ያደረው።

አማራ የተሰኘው ክልልም ስለ ሕዳሴው ግድብ ጉዳይ እንዲረሳና መተከልንና ቤኒሻንጉልን ለኦሮሞውችና ግብጾች እንዲተው “የራሴን ግድብ እገነባለሁ” አለ። ዋው፤ ፍጥነት!

እግዚአብሔር አምላኬ ሆይ በአብይ አህመድ አሊ፣ ጋላ ሰራዊቱ እና ጋላማራ አጋሮቹ ሁሉ ላይ በቶሎ እሳቱን ስደድባቸው፤ አሜን!

[ትንቢተ ኤርምያስ ምዕራፍ ፳፩፥፲፬]

እንደ ሥራችሁም ፍሬ እቀጣችኋለሁ፤ በዱርዋም ውስጥ እሳትን አነድዳለሁ፥ በዙሪያዋም ያለውን ሁሉ ይበላል።

______________________________

Posted in Ethiopia, Infos, Life | Tagged: , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , | Leave a Comment »

እንደ ፓኪስታን ውሾች በጅምላ ገድሎና በጅምላ በግሬደር ጠርጎ ለቀበረው አረመኔ ገዳዩ አማራው ማጨብጨቡ በጣም አሳዛኝ ነው

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on January 11, 2021

ደማችሁን አያፈላውምን? በመተከል የተጨፈጨፉት ንጹሐንን እነ ግራኝ አብዮት አህመድ ልክ እንደዚህ ነበር በጅምላ ገድለው በጅምላ የቀበሯቸው። ዛሬ የአህዛብ ባሕሪ የሚታይበት አማራው ለ አስረኛ ጊዜ በመሳሳት በጥቅምት ፳፬ ከግራኝ አህመድ የዋቄዮ-አላህ ሠራዊት ጎን ተሰልፎ  ምንም ያላደረጉትን ትግሬ ወንድሞቹን ለመጨፍጨፍ መወሰኑ ገና ብዙ ከባድ ዋጋ ያስከፍለዋል።

________________________________

Posted in Ethiopia, Infos, Life | Tagged: , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , | Leave a Comment »

የዓይን ምስክር | በማይ ካድራ በአሰቃቂ ሁኔታ የተጨፈጨፉት ትግሬዎች ናቸው

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on January 11, 2021

🔥 አጥፉ ፣ ደምሥስ ፣ አስገድደህ ድፈር ፣ ዝረፍ፣ ያዝ!

👉 በማይ ካድራ የትግራይ ህዝብ ዘር ማጥፋት በኣማራ ልዩ ሃይልና በመከላከያ በማቀናጀት ኢንዲፈጸም የመሪነት ሚና የተጫወቱት አህዛብ ግራኝ አብዮት አህመድ እና ምክትሉ ደመቀ መኮነን ሀሰን መሆናቸውን የሚጠቁሙ መረጃዎቹ እየወጡ ነው።

ይህ ነው በግራኝ አብዮት አህመድ የሚመራው የዋቄዮአላህ ሠራዊት በትግራይ ላይ የሚያደርገው ጦርነት!

በሚቀጥሉት ቀናት፣ ሳምንታትና ወራት እስከ ፮/6 ሚሊየን የትግራይ ወገኖቼን በረሃብ እንዲያልቁ ለማድረግ እየተሠራ ነው። በእግዚአብሔር መከታ ህልማቸው አይሳካላቸውም እንጂ “ማንም አያየንም፣ ማንም አይጠይቀንም፣ የፈለግነውን ማድረግ እንችላለን!” የሚል ነው የፋሺስቶቹ ጋላማራዎቹ የእነ ግራኝ አብዮት አህመድ ዲያብሎሳዊ ዕቅድ። ይህ ሁሉ ምንን ያስታውሰናል? አዎ! ሂትለር አይሁዶችን ለመጨፍጨፍ የተከተለውን መንግድ ነው። ሂትለር ፮/6 ሚሊየን አይሁዶችን ለመጨፍጨፍ ሲዘጋጅ “ስለ አርመኖች መጥፋት ዛሬ ማን ይናገራል?” ብሎ በማሰብ ነበር ጭፍጨፋውን ያካሄደው። እንደሚታወቀው አይሁዶች ከመጨፍጨፋቸው እ.አ.አ ከ1941 – 1945 ዓ.ም በፊት ከ1915 – 1917ዓ.ም ጀምሮ የግራኝ የመንፈስ አባቶች የሆኑት ኦቶማን ቱርኮች ሁለት ሚሊየን አርሜኒያውያን ክርስቲያን ወገኖቻችንን ጨፍጭፎ ነበር። ለዚህ ነው ይህን የዘር ማጥፋት ወንጀል ያውቅ የነበረው አውሬው ሂትለር በአይሁዶች ላይ ጭካኔዎችን የፈጸመው በእሱ ተነሳሽነት ነበር፡፡

የትግራይ ሕዝብ ከፍተኛ አደጋ ላይ ወድቆ ባለበት በዚህ ከባድ ወቅት በዓለም አቀፉ ማህበረሰብ ዘንድ ተጽዕኖ ማሳደር እድሉ ያላቸው ዶ/ር ቴዎድሮስ አድሃኖምም ጸጥ ማለታቸው የዚሁ እራስ ጠል የሆነ የፀረ-ተዋሕዶ ትግራዋያን ሤራ አካል ሊሆኑ ይችሉ ይሆን ያስብላል።

የምናስታውሰው ከሆነ ልክ ከሦስት ዓመታት በፊት ህወሀቶች አዲስ አበባን ለቅቀው ወደ መቀሌ ከገቡ በኋላ ደብረጽዮን ወደ ናዝሬት በማምራት የፕሮቴስታንትእስላማዊቷን የኦሮሞ ኩሽ ሃገር ትመሰርት ዘንድ ኦሮሞዎቹ ባዘጋጁት አንድ ስብሰባ ላይ በእንግድነት ተገኝቶ ነበር። ቪዲዮውን በቅርቡ አቀርበዋለሁ። ብዙም ሳይቆይ ከወራት በኋላ ግራኝ አብዮት አህመድ ወደ መቀሌ አምርቶ ከደብረ ጽዮን ጋር ተገናኘ። በበነገታው እነ ጄነራል አስምነው እና ጄነራል ሰዓረ በግራኝ ተገደሉ። የሰሞኑ የስብሃት ነጋ ጉዳይ የዚህ አሳዛኝ ድራማ አካል ነው።

ኢትዮጵያን ቀብሮ የፕሮቴስታንትእስላማዊቷን የኦሮሞ ኩሽ ሃገር ለመመስረት ላለፉት ሃምሳ ዓመታት ቁልፍ ሚና እንዲጫወት የተደረገው ኦነግ ከሚከተሉት እርስበርስ ከሚወነጃጀሉትና ከሚዋጉት ነገር ግን አንድ ግብ ካላቸው ቡድኖች ጋር አብሮ ይሠራል፤

ከግራኝ አብዮት አህመድ ብልግና ፓርቲ ጋር

ከሀወሀት ጋር

ከኢሳያስ አፈቆርኪ ሻዕቢያ ጋር

ከጂቡቴ ጋር

ከሶማሊያ ጋር

ከኬኒያ ጋር

ከሱዳን ጋር

ከግብጽ ጋር

ከኤሚራቶች ጋር

ከተባበሩት መንግስታት ጋር

እንደ አብን እና ብእዴን ከመሳሰሉት የአማራ ቡድኖች

በብርሃኑ ነጋ ከሚመራው ኢዜማ ጋር

እስክንድር ነጋን አስወግዶ ከሚንቀሳቀሰው አዲሱ ባልደራስ ጋር

ድህረ መፍንቀለ ቤተክህነት ከተቋቋመችውና በአቡነ ናትናኤልና ኢሬቻ በላይ ከምትመረዋ ቤተ ክህነት ጋር

በትግራይ ላይ ለደረሰው መከራ፣ ሰቆቃ፣ ዕልቂትና ጥፋት ሁሉ እነዚህ አካላት ተጠያቂዎች ናቸው። ተጠያቂዎች ብቻ ሳይሆኑ 90% የሚሆኑትን ኤርትራውያንን፣ አማራዎችን፣ ኦሮሞዎችን፣ ሶማሌዎችን በመጭዎቹ ሁለት ዓመታት ለዕልቂት አደጋ ይዳርጓቸዋል። አባ ዘ-ወንጌል ፲/10 % ብቻ የሚሆኑት ዜጎች ናቸው የኢትዮጵያን ትንሣኤ የሚያዩት እንዳሉን አብዛኛው የትግራይ ሕዝብ ብቻ ሊሆን እንድሚችል ካለፉት መቶ ሃምሳ ዓመታት ጊዜ አንስቶ እስከ ዛሬ ያሉት ሁኔታዎች በግልጽ ያሳዩናል። ላለፉት ፻፶/150 ዓመታት በተለይ ከአደዋው ድል በኋል የስጋ ማንነትና ምንነት ባላቸው ጋሎች/ጋላማራዎች በተቆረቆረችው ኢትዮጵያ ዘ-ስጋ ትግሬዎችን ከፋፍሎ ኤርትራ የምትባል ሃገር እስክትመሰረት ድረስና ዛሬም በታጋሾቹ ትግሬ ኢትዮጵያውያን ላይ ከፍተኛ አድሎና በደል በመፈጸም ላይ መሆኑ ግልጥልጥ ብሎ እየታየን ነው። የሙሴ ጽላት/አክሱም ጽዮን በትግሬዎች ውስጥ እንዳለችና በዚህም ሌሎቹ ያልዳኑት ኢትዮጵያውያን ድብቅና መንፈሳዊ በሆነ መልክ በጣም እንደሚቀኑም ዛሬ ሁሉም ለማወቅ በቅተዋል። አሳዛኝ ነው፤ ሆኖም እርቃኑ እውነት ይህ ነው

____________________________

Posted in Conspiracies, Ethiopia, Infos, Life | Tagged: , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , | Leave a Comment »

 
%d bloggers like this: