በትግሬዎች ላይ ጭፍጨፋ በተካሄደባቸው ሁመራና ዳንሻ ያሉ ነዋሪዎች | ወያኔ ማረን!
Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on January 4, 2021
እንግዲህ ወያኔን የምንቃወምባቸው ብዙ መስፈርቶች ቢኖሩም ቅሉ እንደ አዲስ አበባ፣ ባሕርዳር፣ ናዝሬት፣ ጂማ፣ ጋምቤላና በሌሎች በተቀሩት የኢትዮጵያ ከተሞችና ቦታዎች ትግሬዎች በረከቱን በማምጣቸው ኢትዮጵያ በኤኮኖሚው፣ በጤናው፣ በትምህርቱ፣ በሰላም ጥበቃው መስኮች የማይካዱና በቀደሙት አገዛዞች በሃገራችን ያልታዩ ስኬቶችን አሳይታለች። ለብዙ ዓመታት በተከታታይ እስከ 15 % የኢኮኖም እድገት ይታይ ነበር፤ ያውም የሕዝባችን ቁጥር አንድ መቶ ሚሌይን ደርሶ። ለዚህ ስኬት አንዱ ምሳሌ ሁመራ እንደሆነ ቪዲዮው ላይ የቀረቡት ወገኖቻችን መስክረዋል። ይህ ስኬት ነው በተለይ የዲያስፐራውን አማራ ልሂቃን ላለፉት ሃያ ሰባት ዓመታት ሲያንገበግባቸው የነበረው፤ “እንዴት ትግሬዎቹ ይብለጡን?” በሚል የጨቅሎች ቅናታዊ ቁጭት! የሚቀርቡን ፈረንጆች እንኳን ይህን ሐቅ በደንብ ታዝበውታል። ኦሮሞዎችም ኢትዮጵያኛና የአፍሪቃ ኩራት የሆነውን የግዕዝ ፊደል ከበታችነንት ስሜት የተነሳ አንቀበልም ብለው የላቲኑን ደካማ ፊደል ወስደው የኢትዮጵያ ብሔራዊ ቋንቋ “እንግሊዝኛ” ይሁን በማለት ላይ ናቸው። ዛሬ ኦሮሞዎቹ በሚገዟት የጠፋችው ኢትዮጵያ የሰው ሕይወት እንደ ቁንጫ መቆጠሩ ብቻ ሳይሆን ኤኮኖሚውም በ -15% አሽቆልቁሎ በመውደቅ ላይ ይገኛል። ሁሉም ነገር “ምን ልስጥ? ምን ላካፈል?” ሳይሆን “አምጣ ሁሉም የኔ ነው!” በሚለው የጥፋት መንገድ ወደ ኋላ እየሄደ ነው። ልክ ኦሮሞዎቹ “ኬኛ ብቻ” እያሉ በወረሩት ግዛት ኢትዮጵያውያንን እያሰቃዩ እንደሚያሳድዷቸውና እንደሚገድሏቸው፤ በማይካድራ፣ ዳንሻ እና ሁመራም ጋላማራዎቹ “ኬኛ ብቻ” ብለው ትግሬ ኢትዮጵያውያንን ወደ ሱዳን እንዲሰደዱ፣ የቀሩትም በጅምላ ተጨፍጭፈዋል። ይህ እኮ በምድርም በሰማይም ከባድ ዋጋ ያስከፍላል፤ ወገን ይህን እንዴት መገንዘብ ተሳነው? በጣም አሳዛኝ የሆነ ዘመን ነው!
______________________________
Leave a Reply