የመሰቀለ ኢየሱስን ገዳም አስመልክቶ አንዳንድ አስደንጋጭ ዜናዎች እየወጡ ነው፤ እውነት አድርገውት ይሆንን? አንበሣውን ንጉሥ ቴዎድሮስን ቀሰቀሱትን?
ሁሉም ፀረ–ኢትዮጵያ እንቅስቃሴዎችና ቡድኖች ጦርነቶችን በጣም ይፈልጓቸዋል።
👉 በትግራይ ላይ በተከፈተውና ከሱዳን፣ ከሶማሊያ እና ጂቡቲ ጋር በታቀዱት ጦርነቶች ለጊዜውም ቢሆን የተጠቀሙት አካላት (ፍዬል)፦
☆ ፩ኛ. ኦሮሙማ
☆ ፪ኛ. አህዛብ
☆ ፫ኛ. መናፍቃን
☆ ፬ኛ. አረብ ሊግ፣ ግብጽ እና ሱዳን
☆ ፭ኛ. የኢሳያስ አፈቆርኪ ሻእቢያ
☆ ፮ኛ. ህወሃት
☆ ፯ኛ. የስጋ ማንነትና ምንነት ያላቸው የኢትዮጵያ ጠላቶች
👉 በጦርነቱ የተጎዱት (በግ)፦
❖ ፩ኛ. ኢትዮጵያ
❖ ፪ኛ. ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተ ክርስቲያን
❖ ፫ኛ. የትግራይ ኢትዮጵያውያን
❖ ፬ኛ. የአማራ ኢትዮጵያውያን
❖ ፭ኛ. ኦሮሞ ያልሆኑት ደቡብ ኢትዮጵያውያን
❖ ፮ኛ. የመንፈስ ማንነትና ምንነት ያላቸው የኢትዮጵያ ወዳጆች
ለማስታወስ ያህል፤ በጣም የሚገርመው፤ ሰይጣን ከቤተክርስቲያን እና ገዳማት አካባቢ አይርቅምና ከ “ጀብሃ፣ ሻዕቢያ፣ ሀወሃት፣ ኢህአፓ፣ መኤሶን፣ ኦነግ ወዘተ” እያንዳንዱ የሉሲፈራውያኑ ቅጥረኛ፣ እያንዳንዱ የፀረ-ኢትዮጵያ ፀረ-ተዋሕዶ መጤ የግራ-ክንፍ አህዛባዊ ርዕዮተ ዓለም ተከታይ ሁሉ እዚህ በአሲምባ ተራሮች በመስቀለ ኢየሱስ ገዳም አካባቢ ነበር ተደራጅቶ ወደ ጥፋት መንገድ ያመራው። ይገርማል፤ ግን ወዮላቸው!
_________________________