ቆሻሻው ግራኝ ከኤርትራ ጋር ሆኖ ትግሬዎችን ከሱዳን ጋር ደግሞ አማራዎችን እያስጨፈጨፋቸው ነው
Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on December 23, 2020
👉 ፕሮጀክት ኦሮሙማ የሰሜን ግንባር
☆ እርኩሱና ቆሻሻው ቁራ ግራኝ አብዮት አህመድ አሊ ከውጭ ጠላት ከኤርትራ ጋር ተባብሮ ትግሬዎችን እየጨፈጨፋቸው ነው።
👉 ፕሮጀክት ኦሮሙማ የምዕራብ ግንባር
☆ እርኩሱና ቆሻሻው ቁራ ግራኝ አብዮት አህመድ አሊ ከውጭ ጠላት ከሱዳን ጋር ተባብሮ አማራዎችን በመጨፍጨፍ ላይ ነው። ያው ዛሬ በቤኒሻንጉል እጅግ በጣም ብዙ አማራዎች በአሰቃቂ ሁኔታ ተገድለዋል። በጣም ነው የሚያሳዝነው! ለጋላው ግራኝ አህመድ አሊ ቆመህ ትግሬ ወንድምህን ለማስጨፍጨፍ የጩኽህ “የአማራ ልሂቃን” ሁሉ የንጹሐን ደም በእጅህ አለ፤ እንደ ቃኤል በወንድም ላይ ጦርነት ከመክፈት የከፋ ሃጢዓት የለም፤ ገሃነም እሳት ነው የሚጠብቅህ።
👉 ፕሮጀክት ኦሮሙማ የሰምስራቅና ደቡብ ግንባር
☆ እርኩሱና ቆሻሻው ቁራ ግራኝ አብዮት አህመድ አሊ ከውጭ ጠላት ከሶማሊያ፣ ጂቡቲ እና ኬኒያ ጋር በመሆን በምስራቅና ደቡብ ኢትዮጵያ የሚገኙትን ኢትዮጵያውያንን በሰፊው የማስጨፍጨፍ ቀጣይ ዕቅድ አለው። ከሁለት ዓመታት በፊት በጂጂጋና ሐረር ጀምሮታል።
________________________
Leave a Reply