ግራኝ በቅዱስ ያሬድ ልጆች ላይ ጦርነት መክፈቱን የሚደግፉት ‘አባቶች’ እነማን ናቸው?
👉 ብዙ ጠቃሚ ትምህርቶችንና ወቅታዊ መልዕክቶችን የያዘ ቪዲዮ ነው፤ እንደምንም ፩ ሰዓት ገዝተን እያነጻጸረን እናዳምጠው። በኢትዮጵያዊነት ወንድማችን የሆነው አስተዋዩ ኤድመንድ ብርሃኔ፤ “እነ መምህራን ዘበነ ለማ + ምህረተአብ የት ገባችሁ? በትግራይ ተዋሕዶ ኢትዮጵያውያን ላይ ስለተከፈተው ጦርነት ውጡና መልስ ስጡ እንጂ፤ በኋላ ስብከታችሁን እና ትምህርታችሁን ማን ሊሰማችሁ ነው?” በማለት የጠየቀው ጥያቄ ተገቢና በጣም ትክክለኛም ነው። ከደምቢዶሎ ታግተው … Continue reading ግራኝ በቅዱስ ያሬድ ልጆች ላይ ጦርነት መክፈቱን የሚደግፉት ‘አባቶች’ እነማን ናቸው?
Copy and paste this URL into your WordPress site to embed
Copy and paste this code into your site to embed