ግብጽ | የሙስሊሞች መንጋ ቅዳሴ ላይ የነበሩትን ክርስቲያኖች ሲያጠቃ
Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on December 17, 2020
በጾመ ነብያት ሙስሊሞች ቅዳሴ ላይ የነበሩትን ክርስቲያኖች ደበደቧቸው፤ ቤተ ክርስቲያኑን አቃጠሉ። በሌላ በኩል በእስክንድርያ ከተማ በኮፕት ወገኖቻችን ላይ በደረሰ ሌላ ጥቃት አንድ ክርስቲያን ሲገደል ሁለቱ ቆስለዋል። የክርስቶስ ተቃዋሚው እርኩስ መንፈስ በጥንታውያኑ የኢትዮጵያ፣ የአርሜኒያና የግብጽ ሕዝቦች ዙሪያ እየተሸከረከረ ነው፤ አጋንንት ተለቅቀዋል!
https://premierchristian.news/en/news/article/christian-man-murdered-two-injured-in-egypt-attack
__________________________
Leave a Reply