Addis Ethiopia Weblog

Ethiopia's World / የኢትዮጵያ ዓለም

  • December 2020
    M T W T F S S
     123456
    78910111213
    14151617181920
    21222324252627
    28293031  
  • Archives

  • Categories

  • Recent Posts

የትግራይ ጦርነትና ግራኝ ትዊተርን አጨናነቁት | የእርስ በርስ ጦርነት ወደ አሜሪካ እየመጣ ነውን?

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on December 15, 2020

አሜሪካ ከፍተኛ ውጥረት ላይ ትገኛለች። በዋሽንግተን ዲሲ በትራምፕ ደጋፊዎችና ተቃዋሚዎች መካከል ግጭት ተቀስቅሷል፤ ሰዎች በቢለዋ ተወገትው ቆስለዋል። በአሜሪካ ምርጫ ከተካሄደበትና በትግራይ ላይ ጦርነቱ ከጀመረበት ዕለት አንስቶ የአሜሪካ ቀጣዩ ፕሬዚደንት ማን እንደሆነ እስካሁን ግልጽ አይደለም። ይህ በአሜሪካ ታሪክ ታይቶ አይታወቅም።

ትዊተር ትግራይን እና ግራኝ አብዮት አህመድን በተመለከቱ እጅግ በጣም ብዙ ተደጋጋሚ ትዊቶች ተጥለቅልቋል። ይህ በአጋጣሚ አይደለም! የፕሬዚደንት ትራምፕ ተቀናቃኞች (ግራኞች) ምናልባት ትራምፕ ከመሰናበታቸው በፊት የአመጽ አዋጅ ያወጣሉ ብለው ፈርተው ሊሆን ይችላል፡፡ ስለዚህ ግራኞቹ እንደ የትግራይ ደጋፊዎችና ተሟጋቾች መስለው ስለ አመጽ በመለጠፍ እና የፍለጋ ስልተ ቀመሮችን ለማዛባት አሁን ሰዎች ጊዜው ሳይደርስ እርምጃ እንዲወስዱ መልዕክት ለማስተላለፍ ፈልገው ሊሆን ይችላል።

የሲ.አይ.ኤ ቅጥረኛው ግራኝ አብዮት አህመድ በሰሜን ኢትዮጵያውያን ላይ የከፈተው ጦርነት ባስከተለው ዕልቂት አሜሪካ ክፉኛ ትቀጣለች። በትግራይ ላይ በተከፈትው ጦርነት ብቻ እስካሁን እስከ መቶ ሺህ ሰሜን ኢትዮጵያውያን ሳይገደሉ እንዳልቀረ ይገመታል። ሬሳዎችን የሚያነሳላቸው ሰው ጠፍቶ ጅቦችእህ ህ ህ!!!ኦሮሚያ እና ቤኒሻንጉል በተባሉትም ክልሎች ሰሜን ኢትዮጵያውያን እየታደኑ በመታረድ ላይ ናቸው።

ይህን ሁሉ ጭካኔ እግዚአብሔርና መላዕክቱ ያዩታል፤ ስለዚህ አሜሪካ፣ አውሮፓና አረቢያ በሚቀጥሉት ወራት በረሃብ፣ በበሽታና በእርስበርስ ጦርነት ይናወጣሉ።

__________________________

Leave a Reply

Fill in your details below or click an icon to log in:

WordPress.com Logo

You are commenting using your WordPress.com account. Log Out /  Change )

Facebook photo

You are commenting using your Facebook account. Log Out /  Change )

Connecting to %s

 
%d bloggers like this: