Addis Ethiopia Weblog

Ethiopia's World / የኢትዮጵያ ዓለም

  • December 2020
    M T W T F S S
     123456
    78910111213
    14151617181920
    21222324252627
    28293031  
  • Archives

  • Categories

  • Recent Posts

የአሜሪካ ሴናተሮች በኢትዮጵያ ላይ ማዕቀብ ይፈልጋሉ | U.S. senators seek sanctions on Ethiopia

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on December 10, 2020

ማዕቀቡ ስኬታማ ከሆነ ከ ፴/ 30 ዓመታት በኋላ በአገራችን ለመጀመሪያ ጊዜ መሆኑ ነው።

ግራኝን ስልጣን ላይ ያወጡት እነርሱው የሚቀጡትም እነርሱው። በትግራይ እየተደረገ ያለውን አሰቃቂ ጭፍጨፋ አንድ በአንድ በሳተላያቶቻቸውና መንኮራኵሮቻቸው አማካኝነት በደንብ ነው የሚያዩት፤ ሁኔታው ሳያስደነግጣቸው የቀረ አይመስለኝም፤ መላ ዕክቱ እንቅልፍ ይነሷቸዋል… እህህህ… ግራኝ አብዮት አህመድማ ተዕኮውን ሁሉ አሟልቷል/ጨርሷል፤ አማራና ከትግሬ፣ ትግሬን ከኤርትራ አባልቷል፣ የአባይን ግድብ ሸጦታል፣ የአፍሪቃ ህብረትን አፍርሶታል…አሁን በትግራይ በሞቱት ወገኖቻችን ሬሳ ዳማ ተጫውቶና ትግራይን አስገንጥሎ፣ አክሱም ጽዮንን ከሌሎች ተዋሕዶ ኢትዮጵያውያን ነጥሎ፣ ቤተ ክህነትንና አራት ኪሎን ለዋቄዮ-አላህ ጂኒ ዘመዶቹ አስረክቦ ከኢትዮጵያ ሹልክ ብሎ ለመውጣት ይሞክራል…ወደ ኬኒያ የሄደው የመኝታ ቤቱን ከዝሆኖች ጎን ለማመቻቸት ሊሆን ይችላል…ግን የትም አያመልጣትም፤ በወንድማማቾች መካከል ጠብ የሚዘራና ሃገር የሚያፈርስ ከፍተኛ ወንጀል፣ ገዳይ ኃጢአት የሰራ ነው። ይህ ቆሻሻ የሲዖል እሳት ብቻ ነው የሚያቃጥለው፤ ምንም ዓይነት ምህረት አይሰጠውም።

____________________________

Leave a Reply

Fill in your details below or click an icon to log in:

WordPress.com Logo

You are commenting using your WordPress.com account. Log Out /  Change )

Facebook photo

You are commenting using your Facebook account. Log Out /  Change )

Connecting to %s

 
%d bloggers like this: