‘ጌቶቻችን’ በኢትዮጵያ ስለሚካሄደው ‘ጦርነት’ (ምላሽ) እስላሙን ሎርድ “አህመድን” መድበውልናል
Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on December 7, 2020
ቪዲዮው የሚያሳየን “የጌቶች/ልዑሎች ቤት – የእንግሊዝ ፓርላማ የላይኛው ምክር ቤት” በኢትዮጵያ ስለሚካሄደው ጦርነት (ምላሽ) ሲሰጡ እስላሙን ሎርድ “ታሪክ አህመድን” መመደባቸውን ነው።
“ችግር – ምላሽ – መፍትሔ / “Problem – Reaction – Solution”
ችግሩን ፈጥረውብናል አሁን ምላሽ እየሰጡ ነው፤ መፍትሔው፤ “የክርስቶስ ተቃዋሚውን ተቀበሉ፤ ሃይማኖቱን፣ ባሕሉን፣ ቋንቋውን፣ ኤኮኖሚውን፣ ምግቡን፣፣ ክትባቱን።
በቋንቋ ላይ የተመሰረቱ ክልሎችን እንቀበል ዘንድ የ666ቱን ‘ህገ-መንግስት’ እና ኮከቡን እ.አ.አ በ1991 ዓ.ም ላይ በለንደኑ ስብሰባ የሰጡን ሉሲፈራውያኑ ያቀዱት ሁሉ በቅደም ተከተል ተሳክቶላችው ዛሬ በግራኝ አህመድ አማካኝነት ኢትዮጵያን የመበታተኛው የመጨረሻው ደረጃ ላይ ተደርሷል። በግራኝ እና በህወሃት(ተናበው ነው የሚሠሩት)እንዲጀመር የተደረገው ጦርነት የዚህ ከመቶ ሃምሳ ዓመታት/ አምስት መቶ ዓመታት በፊት የተጀመረው የፀረ-ኢትዮጵያ ሤራ ሂደት የማገባደጃው ቁልፍ ተግባር ነው።
መጀመሪያ የኢትዮጵያን ጭንቅላት ኤርትራን ቆርጠው ወሰዱ፣ ከዚያም ግራ እጇን ጅቡቲን ቆርጠው ወሰዱ፣ ዛሬ ደግሞ የጀርባ አጥንቷን ትግራይን ፈልቅቀው በማውጣት ለመገንጠል በመስራት ላይ ናቸው። ይህን ማድረግ ከቻሉ “ኢትዮጵያ” የምትባል አገር አትኖርም። ምናልባት የሉሲፈራውያን ዕቅድ ሊጨናገፍና ኢትዮጵያም ማንሰራራት የምትችለው ኤርትራ፣ ትግራይና ላስታ/ላሊበላ (ቤተ አምሐራ)የተባሉት ክፍለ ሃገራት ሰሜን ኢትዮጵያ የምትባል ሃገር መመስረት ሲችሉ ብቻ ነው። ስለዚህ ዛሬ ከሚታየው ተጨባጭ ሁኔታ በመነሳት ኢሳያስ እና ሀወሃት ተወግደው መጀመሪያ ትግርኛ ተናጋሪዎቹ ኢትዮጵያውያን አረንጓዴ፣ ቢጫ እና ቀይ ቀለማቱ ያረፉበት ሰንደቃችንን ይዘው ሰሜን ኢትዮጵያ የምትባል ሃገር ቢመሠርቱ የሉሲፈራውያኑን ፍኖተ ካርታ ለመቀዳደድ እና ኢትዮጵያንም ለማዳን ከፍተኛ ሚና ሊጫወቱ ይችላሉ የሚል ከፍተኛ እምነት አለኝ። ጀርመን ስትለያይ ምስራቅ እና ምዕራብ እንጅ ሌላ መጠሪያ አልነበራቸውም፤ ኮርያ ስትለያይ ሰሜን እና ደቡብ ኮርያ እንጂ ሌላ መጠሪያ የላቸውም።
ፀረ-ኢትዮጵያ ሴራው የጀመረው ከ፻፶/150 /፬፻፶/450 ዓመታት በፊት ነው። በተለይ ከአድዋው ድል በኋላ ኢትዮጵያ መንፈሳዊ የሆነ የሰሜን ሰው እንዳይገዛት በዓለማችን ፈላጭ ቆራጮች ተወስኗል። አፄ ቴዎድሮስን እና አፄ ዮሐንስን ከገደሏቸው በኋላ በሃገራችን የሰሜን ኢትዮጵያ ተጽዕኖ ያደረበት መንግስት ሃገሪቷን እንዳይመራ ፀረ-ኢትዮጵያ የሆነውን ሤራ ለመጠንሰስና ለመተግበርም ተችሏቸዋል። አፄ ምኒሊክን፣ አፄ ኃይለ ሥላሴን፣ መንግስቱ ኃይለ ማርያምን፣ እስክገደሉት ድረስ መለስ ዜናዊን፣ ኃይለ ማርያም ደሳለኝን፣ ዐቢይ አህመድን ስልጣን ላይ በማውጣት ስጋውያኑ የቆላማው ደቡብ ኢትዮጵያ ወገኖች ብቻ ሥልጣኑን እንዲቆጣጠሩት አድርገዋል። ይህም ማለት ለአለፉት መቶ ሃምሳ ዓመታት ኢትዮጵያን ሙሉ በሙሉ የተቆጣጠሯት እነዚህ ሉሲፈራውያን እና ከኦሮሞ ጎሳ የሚመለመሉት ፀረ-ኢትዮጵያ ረዳቶቻቸው ናቸው። አፄ ምኒሊክ ከአደዋው ድንቅ ድል በኋላ ለአውሮፓውያንና ለኦሮሞዎች የኢትዮጵያን በር ብርግድ አድርገው በመክፈትና ኦሮሞዎችም እንዳሰኛቸው ግዛቶችን ወርረው እንዲይዙ፣ የቦታዎች መጠሪያ ስሞችን እንዳፈቀዳቸው እንዲቀይሩ፣ ኦሮሞ ያልሆኑትን ኢትዮጵያውያን እንዲጨፈጭፉ በማድረጋቸው እስከ እና ዘመን ድርስ የዘለቀውን ችግር ፈጥረዋል፤ ይህ የሆነውም ለአደዋው ድል ያበቃቸውን እግዚአብሔር አምላክን በመተዋቸው ነው። አፄ ምኒሊክ ንስሐ ገብተዋል የሚል እምነት አለኝ፤ ተመሳሳይ ነገር የፈጸሙት አፄ ኃይለ ሥላሴ እናል ሌሎቹ መሬዎች ግን የነበራቸውን ዕድል አልተጠቀሙበትም።
____________________________
Leave a Reply