For Abiy to have won The Nobel Prize and Wage a War on 6 Million People is Appalling to Think About
Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on December 3, 2020
👉 Noble Peace Prize = License for Genocide
👉 የኖቤል የሰላም ሽልማት = ለዘር ማጥፋት ወንጀል ፈቃድ
አብይ የኖቤል የሰላም ሽልማትን እንዲያገኝ ያስቻለውን ጉዳይ ተቃርኖ በመላው የትግራይ ክልል ውስጥ ጦርነት ለማካሄድና በ ፮/ 6 ሚሊዮን ሰዎች ላይ ጦርነት መክፈቱ ለማሰብ እንኳን በጣም ይረብሻል።
በኢትዮጵያ ውስጥ እየሆነ ያለው “በሥልጣን ላይ የሚነሳ ግጭት ወደ ጎሣ ማጽዳት በመቀየር ላይ ነው ፥ የትግራይ ተወላጆች “በመታወቂያ ካርዳቸው ላይ ባለው የብሔር ልዩነት ላይ በተመሰረተ እየተጠቁ ነው”። ብላለች ሱዳናዊቷ የሲኤንኤን ከፍተኛ ዓለም አቀፍ ዘጋቢ ኒማ ኤልባጊር።
ጎበዝ!
CNN senior international correspondent Nima Elbagir says what is happening in Ethiopia is “a conflict over power that has descended into potentially a form of ethnic cleansing,” with Tigray people being “targeted based on the ethnic distinction on their ID cards.”
For Abiy Ahmed to have won the Nobel Peace Prize, for something which has enabled him to wage a war in an entire region, on 6 million people is just appalling to think about.
____________________________
Leave a Reply