Addis Ethiopia Weblog

Ethiopia's World / የኢትዮጵያ ዓለም

  • December 2020
    M T W T F S S
     123456
    78910111213
    14151617181920
    21222324252627
    28293031  
  • Archives

  • Categories

  • Recent Posts

Archive for December, 2020

Abiy Ahmed Bombing Ethiopian Christian Kids While Sending His Own Kids to America

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on December 31, 2020

👉 ገብርኤል 👉 ማርያም 👉 ኡራኤል 👉 ጊዮርጊስ 👉 ተክለ ሐይማኖት 👉 ዮሴፍ 👉መድኃኔ ዓለም

ግራኝ አብዮት አህመድ አሊ ሚስቱን እና የራሱን ልጆች እንዲሁም ሌሎች የቤተሰቦቹ አባላትንና ጓደኞቹን ወደ አሜሪካ ሲልክ ኢትዮጵያውያን ክርስቲያን ልጆችን ግን ያለማቋረጥ በቦንብ ይጨፈጭፋቸዋል፤ ለስልሳ ቀናት ያህል ለስደት፣ ለረሃብና ለበሽታ አጋልጧቸዋል።

ባካችሁ አሜሪካ ያላችሁ ወገኖች ይህን እጅግ በጣም ቅሌታማ የሆነ ጉዳይ አስመልክቶ ለመላው ዓለም ለማጋለጥ እንትጋ። አልሰማንም አላየንም የለም! እስኪ “ዝናሽ” ለተባለቸው ጴንጤ ሚስቱ የዚህችን ምስኪን ሕፃን ምስል አሳይታችሁ ምን እንደሚሰማት ጠይቋት። አይይ! አህዛብና መናፍቃን የዋቄዮ-አላህ ልጆች የተረከቧት የዛሬይቷ ኢትዮጵያ ይህን ትመስላለች፤ ኢትዮጵያ ግን ይህች አይደለችም፤ እነዚህን ሕፃናት ለዘንዶው አስላፋ የሰጠቻቸው ኢትዮጵያ ሳትሆን “ኦሮሚያ” ናት!

የእነዚህ ምስኪን ልጆች አምላክ ይህን ዘንዶ በገሃነም እሳት ያቃጥለው! እነዚህን ንጹሐን ሕፃናት ሰማዕቱ ቅዱስ ጊዮርጊስ ከክፉ ነገር ሁሉ ይጠብቃቸው፤ በዙሪያቸው የሚያንዣብበውን እርኩስ መንፈስ በጦሩ ወግቶ ይጣልላቸው! አሜን!

__________________________

Posted in Ethiopia, Faith, Infos, Life | Tagged: , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , | Leave a Comment »

የወራሪዎቹ የዋቄዮ-አላህ ጋሎች እና አረቦች ግልጽ ሀበሻን የማጥፋት ሤራ

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on December 30, 2020

ቪዲዮው ላይ ፴፫/33ን እስኪ ፈልጓት፡ ወገኖቼ

ከትናንትና ወዲያ ባቀረብኩት ጽሑፍ በነካ ነካ ያወሳሁት፦ የ ፴፫/33 ቁጥር ሚስጥር

❖ “የእግዚአብሔር መልአክ ገብርኤል በሚፈሩት ሰዎች ዙሪያ ይሰፍራል ፥ ያድናቸውማል”

የዘመናችን አማሌቃውያን የሆኑትና በግራኝ አብዮት አህመድ የሚመሩት የዋቄዮአላህ አርበኞች አማራውንና ትግሬውን በተጠና እና እባባዊ በሆነ መንገድ ወደሚቆሰቁሷቸው የጦርነት እሳት ውስጥ አንድ በአንድ እየማገዱ ከኢትዮጵያ ምድር ሊያጠፏቸው ከወሰኑ ከመቶ ሃምሳ ዓመታት በላይ ሆኗቸዋል። የዛሬው ከቀድሞው የሚለየው ስልጣኑን ተረክበውታል ለጥፋትና ጭፍጨፋ ዘመቻቸውም በቂ ገንዘብና መሳሪያ ከኤዶማውያኑ ምዕራባውያን እና እስማኤላውያን አግኝተዋል።

በትግራይ ላይ የከፈቱት የጭፍጨፋ ጦርነት ሆነ አሁን ቪዲዮው በቅደም ተከተል እንደሚያሳየው ከሱዳን ጋር የተቀነባበረው “ግጭት” የዚሁ አማራን እና ትግሬን ከማስጨፍጨፊያ መንገዶቻቸው መካከል አንዱ ነው። ደጋግሜ የምለው ነው፤ እነ ግራኝ አብዮት አህመድ አሊ ከምናስበው በላይ እጅግ በጣም አረመኔዎች ናቸው፤ ዕድሉን ካገኙ በአማራና ትግሬ ላይ ኬሚካልና ኑክሌር መሳሪያዎችን ከመጠቀም ወደ ኋላ አይሉም። እግዚአብሔር አያድርገውና በትግራይ ላይ ተጠቅመዋል የሚል ስጋት አለኝ።

ከሱዳን ጋር በሚደረገው ግጭት ገላጣማ በሆነው የሱዳን በርሃ በአረቦቹ በኩል ከምዕራባውያኑ የተገኙትን የጨረር መሣሪያዎችን እንደሚጠቀሙ አንጠራጠር። በኤሚራቶችና ቱርኮች በኩል በትግራይ የተጠቀሟቸው ድሮኖች ሙቀት መለኪያ ነበሩ። አፍጋኒስታንን ከወረሩበት ከአስራ ዘጠኝ ዓመታት በፊት አንስቶ “ከኢትዮጵያ ጋር ተመሳሳይ ተራራማ የመልክዓ ምድር አቀማመጥ ያላት አፍጋኒስታን ለኢትዮጵያ መለማመጃቸው ነው” ስል ነበር። ያው ዛሬ ሁሉም በጂቡቱ እየሰፈሩ ናው፤ እነ አሜሪካም ከ፳/20 ዓመታት በኋላ ወታደሮቻቸውን ከአፍጋኒስታን ነቅለው ለማስወጣት በመዘጋጀት ላይ ናቸው።

👉 ሁለቱ ጄነራሎች፤ የግብጹ አልሲሲ & የሱዳኑ አልቡርሃን እና ፮አለቃ ብርሃኑ ቁራ ጁላ ፥ ወይንም አብዮት አህመድ አሊ ባባ እና ፴፫/33ቱ ሌቦችጄነራሎች

መጋቢት ፫/ ፪ሺ ፲፪ ዓ.ም – March 12, 2020

ጄኔራል የተባለውአለቃብርሃኑ ቁራ ጁላ ወደ ሱዳን አመራ፤ ከሱዳን መንግስትና ሰራዊት ጋር ተመካከረ።

ሚያዚያ ፳፮/ ፪ሺ ፲፪ ዓ.ም – May 04,2020

ኢሳያስ አፈቆርኪ በድንገትወደ ኢትዮጵያ ተጓዘ፤

በዚሁ ወር የኤርትራ የጦር ኃይሎች ጠቅላይ ኤታማዦር ሹም

ጄነራል ፊሊጶስ ወልደዮሐንስ በድብቅ ወደ አዲስ አበባ አቅንቶ ነበር

ሰኔ ፲፰/፪ሺ ፲፪ ዓ.ም – June 25, 2020

ኢሳያስ አፈቆርኪ ወደ ሱዳን አመራ

ሰኔ ፳፰/፪ሺ ፲፪ ዓ.-July 5, 2020

ኢሳያስ አፈቆርኪ ወደ ግብጽ አቀና።

ሐምሌ ፲፩/፪ሺ ፲፪ ዓ.ም – July 18th, 2020

ግራኝ አብዮት አህመድ ወደ ኤርትራ አመራ የሳዋን ወታደራዊ ማሰልጠኛ ማዕከልን ጎበኘ፤ ከወር በኋላም ወደ ኤርትራ ተመልሶ ነበር።

ሐምሌ ፲፫/ ፪ሺ ፲፪ ዓ.ም – 20.07.2020

የኤርትራ ጄነራል ፊሊጶስ ወልደዮሐንስ ጄነራሎቹን ሁሉ ይዞ ወደ ሱዳን አመራ።

ነሐሴ ፲፱/፪ሺ ፲፪ ዓ.ም – August 25, 2020

የቀድሞው የሲአይኤ አለቃ የአሜሪካ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ማይክ ፖምፒዮ ሱዳንን ጎበኘ። ከሱዳን የሉዓላዊው ምክር ቤት ኃላፊ ከሌተናል ጄኔራል አብደል ፈታህ አልቡርሃን ጋር ተገናኘ። ከግራኝ ጋር ቀጠሮ ይዟል።

የአሜሪካው የውጭ ጉዳይ ሚንስትር ማይክ ፖምፔዮ፦“እንደ አንድ የሲ.አይ.ኤ አገልጋይ

እንዋሽ፣ እናታልልና እንሠርቅ ነበር”። ይለናል በግልጽ።

ነሐሴ ፲፱/፪ሺ ፲፪ ዓ.ም – August 25, 2020

ግራኝ አብዮት አህመድ ወደ ሱዳን አቀና፤ ከሱዳን መሪዎች ጋር ተገናኘ፤ ከቀድሞው የሲ.አይ.

አለቃ ከአሜሪካው የውጭ ጉዳይ ሚንስትር ማይክ ፖምፔዮ ጋር ተገናኘ፤ ትዕዛዝም ተቀበለ፤ ለትግራይ ጦርነትም በኤሚራቶች በኩል ድሮኖችን እንደሚያቀርቡለትና የሳተላይት መረጃም እንደሚሰጠው ተረጋገጠለት ፤ ሱዳን ከእስራኤል ጋር ግኑኝነት ለመጀመር ቃል ገባች።

ጳጉሜን ፪ /፪ሺ ፲፪ ዓ.ም – September September 08,2020

የሱዳን የሉዓላዊው ምክር ቤት ኃላፊ ሌተናል ጄኔራል አብደል ፈታህ አልቡርሃን ኤርትራን ጎብኘ።

የሱዳንና ኤርትራ መሪዎች የሁለትዮሽ የፀጥታ ሥምምነት ተግባራዊነት ላይ ተወያዩ

ጥቅምት ፪/፪ሺ፲፫ – October 12, 2020

የኤርትራው ፕሬዝዳንት ኢሳያስ አፈወርቂ ለስራ ጉብኝት ኢትዮጵያ ገባ፤ የወታደራዊ ተቋማትን እና ማዕከላትን + የሕዳሴውን ግድብ ጎበኘ + የኦሮሚያን ሲዖል ቃኘው።

ጥቅምት ፲፬/፪ሺ፲፫ ዓ./ – October 24, 2020

ፕሬዝዳንት ትራምፕ ስለህዳሴው ግድብ ከሱዳኑ ጠቅላይ ሃምዶክ ጋር ባደረገው አስደንጋጭ ንግግር “ግብፆች የህዳሴውን ግድብ ያፈነዱታል” አለ።

ጥቅምት ፳፪/፪ሺ፲፫ ዓ./ ኡራኤል – November 1, 2020

የሱዳን ሉዓላዊ የሽግግር ምክር ቤት ሊቀመንበር ጄኔራል አብዱልፈታህ አልቡርሃን

አዲስ አበባ ገባ ፤ በግራኞች አብዮት አህመድ እና ሽመልስ አብዲሳ

ታጅቦ የጋሎችን ካባ፣ ጦርና ጋሻ ተሸለመ ፤ “ሕዳሴ ግድብ ኬኛ!” አሉ።

ጥቅምት ፳፬/፪ሺ፲፫ ዓ./ ተክለ ሐይማኖት – November 3, 2020

ግራኝ አብዮት አህመድ አሊ በትግራይ ላይ ጦርነት አወጀ

ኅዳር ፳፱ /፪ሺ፲፫ ዓ.ም – 08 December 2020

የኤርትራ የውጭ ጉዳይ ሚንስትር ኦስማን እና

የኢሳያስ አማካሪ የማነ ለጉብኝት ወደ ሱዳን አመሩ

ታህሣሥ ፲፫/፪ሺ፲፫ ዓ.ም – December 13, 2020

የሱዳኑ ጠቅላይ ሃምዶክ ወደ አዲስ አበባ አመራ

ታኅሣሥ ፯/፪ሺ፲፫ ዓ.ም – December 16, 2020

የሱዳኑ መሪ ከግራኝ ጋር በተገናኘ በሦስተኛው ቀን፤

ሱዳን በኢትዮጵያ ሰራዊት ተጠቃሁ፣ ወታደሮቼ ተገደሉአለች

በበነገታው ግብጽ ከሱዳን ጋር በመቆም ኢትዮጵያን አወገዘቻት

ታኅሣሥ ፲/፪ሺ፲፫ ዓ.ም – December 19, 2020

ሱዳን ወታደሮቿን ወደ ኢትዮጵያ አስገባች

_____________________________

Posted in Conspiracies, Ethiopia, Infos | Tagged: , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , | Leave a Comment »

Ethiopian Refugees in Sudan Are on the Run from an Ethnic Massacre | ወዮ!

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on December 29, 2020

በሱዳን የሚገኙ ኢትዮጵያውያን ስደተኞች ከብሄር እልቂት በመሸሽ ላይ ናቸው፤ ወይኔ! ሕጻናቱን ተመልከቷቸው! ፈረንጆቹ ወደ ሱዳን እየጎረፉ እነዚህን ምስሎች ያቀብሉናል፤ “ኢትዮጵያዊ ነን” የሚሉ ሜዲያዎችና ዘጋቢዎች ግን እስካሁን በቦታው ሲገኙ አላየንም። እስኪ “ኢትዮጵያዊ ነን!” የሚሉት ሺህ ሜዲያዎችና ቻነሎች ዛሬ ስለምን እንደሚያስተላልፉ ተመልከቷቸውና ፍረዱ! 

😢😢😢

Selected Comments from VICE

_________________________

Posted in Ethiopia, Infos, Life | Tagged: , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , | Leave a Comment »

የግራኝ ዲያብሎሳዊ ሥራ | የሰራዊቱ አባላት ቄሱን ‘ልጅህን ድፈር’ ብለው ከገደሉት በኋላ ልጁን በቡድን ደፈሯት

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on December 29, 2020

ዋ! እንዳትቃጠሉ ከአክሱም ጽዮን ላይ እጃችሁን አንሱ!

ለ፭፻/500 ዓመታት ያህል ወራሪዎቹ ዋቄዮ-አላሃውያን ኢትዮጵያን በደሏት ፥ ልጆቿን በመተት አሰሩባት ፤ አሁን ደግሞ የቀሩትን ልጆቿን ለመተተኛዋ ሱዳን ሊገብሩባት ተጣድፈዋል። ቀጣይ፤ ሶማሊያ፣ ጂቡቲ…

እስኪ ግራኝ አሁን ለ ፴፫/33ኛ ዙር የሰለጠነውን የኦሮሙማን ሠራዊት ወደ ሱዳን ጦር ግንባር ይልክ እንደሆነ ተከታተሉት! አያደርገውም፤ አሁንም አማራው የእሳት እራት ይሆን እና ጎንደርን ያጸዳላቸዋል! ሱዳንንም ጦርነት እንድትቀሰቀስ የጋበዛት ግራኝ አብዮት አህመድ ነው። 100%

__________________________

Posted in Ethiopia, Faith, Infos | Tagged: , , , , , , , , , , , , , , , , , , , | Leave a Comment »

Nobel Peace Laureates Committed Gross Human Rights Violations & War Crimes in Ethiopia

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on December 29, 2020

Yes! Both War Criminals, Abiy Ahmed & Isias Afewerki are Nobel Peace Prize Laureates 2019!

በኢሳያስ አፈቆርኪ እንዲቃጠል የተደረገውን የትግራይ ሰብል ማሳ የሳተላይት ምስል የኒው ዮርክ ታይምስ አትሞታል። ዋይ! ዋይ! ዋይ! ቪዲዮውን እስከ መጨረሻው እንከታተለውና ነጥብጣቦቹን እናገናኛቸው።

ግራኝ አብዮት አህመድ እና ኢሳያስ አፈቆርኪ በኢትዮጵያ ላይ እየፈጸሙት ያሉት አሰቃቂ ተግባር፣ እየሠሩት ያሉት ወንጀል ከግራኝ አብህመድ ቀዳማዊና ከዮዲት ጉዲት ይከፋል። ሂትለርና ሙሶሊኒም ሆን ብለው እንኳን የራስን የወረሯቸውን ሃገራት የሰብል ማሳ ያቃጠሉ አይመስለኝም። እነዚህ አውሬዎች ከየት ተገኙ?

👉 ፋሺስቶቹ አብዮት አህመድ አሊ እና ኢሳያስ አፈቆርኪ ከአረብ ረዳቶቻቸው ጋር አብረውና፤

ኮሮናን ተገን አድርገው

አንበጣ መንጋን ተገን አድርገው

ዝናብና ብርድ የሚቆምበትን ወር ጠብቀው

የሰብል ምርት የሚሰበሰብበት የመኸር ወቅትን ጠብቀው

በአሜሪካ የፕሬዚደንት ምርጫ የሚደረግበትን ዕለትን ጠብቀው

ግራኝ አብዮት አህመድ ሚስቱን እና ልጆቹን ወደ አሜሪካ ከላካቸው በኋላ

በምስኪኑ የትግራይ ሕዝብ ላይ በፌስቡክ ጦርነት አወጁበት።

ለካስ ባለፈው ጥቅምት ወር ላይ “መከላከያ ሰራዊት የትግራይ አርሶ አደር የደረሱ ሰብል ማሳ አጨዳ እየተረባረበ ይገኛል” ሲሉን የድራማ ንግስቲቱ አብዮት አህመድ አሊ ለጭፍጨፋውና ቃጠሎው በዚህ መልክ እየተዘጋጀች ነበር። ይህ ቆሻሻ ሕዝቡን ምን ያህል ቢንቀውና ቢጠላው ነው?! ዋው! እነዚህ አውሬዎች እኮ ከዲያብሎስ የከፉ አረመኔዎች፣ ጨካኞችና እርኩሶች መሆናቸውን እያየን ነው።

ግራኝ አብዮት አህመድ እና ኢሳያስ አፈቆርኪ በኢትዮጵያ ላይ እየፈጸሙት ያሉት አሰቃቂ ተግባር፣ እየሠሩት ያሉት ወንጀል ከግራኝ አብህመድ ቀዳማዊና ከዮዲት ጉዲት ይከፋል። ልዩነቱ በዚያ ዘመን ደጋፊዎቻቸው መሀመዳውያን፣ ቱርኮችና ጋሎች ነበሩ፤ ዛሬ ግን የጎንደር ጋላማራዎች ታክለውበታል። ሂትለርና ሙሶሊኒ እንኳን ሆን ብለው የራስን የወረሯቸውን ሃገራት የሰብል ማሳ ያቃጠሉ አይመስለኝም። እነዚህ አውሬዎች ከየት ተገኙ?

ልብ ብለናል? የእነ ደብረጽዮን፣ መለስ ዜናዊ፣ ቴዎድሮስ አድሃኖም ልጆችና ቤተሰቦች ከኢትዮጵያ አልወጡም፤ ግራኝ አብዮት አህመድ አሊ፣ ለማ መገርሳ እና አጋሮቻቸው ግን ሚስቶቻቸውንና ልጆቻቸውን ወደ አሜሪካ ልከዋል። እስኪ የዲያስፐራው የሰበር ዜና ጀግኖችበዚህ ጉዳይ ዙሪያ ይዘግቡልን!

Refugees Come Under Fire as Old Foes Fight in Concert in Ethiopia

Forces from neighboring Eritrea have joined the war in northern Ethiopia, and have rampaged through refugee camps committing human rights violations, officials and witnesses say.

As fighting raged across the Tigray region of northern Ethiopia last month, a group of soldiers arrived one day at Hitsats, a small hamlet ringed by scrubby hills that was home to a sprawling refugee camp of 25,000 people.

The refugees had come from Eritrea, whose border lies 30 miles away, part of a vast exodus in recent years led by desperate youth fleeing the tyrannical rule of their leader, one of Africa’s longest-ruling autocrats. In Ethiopia, Eritrea’s longtime adversary, they believed they were safe.

But the soldiers who burst into the camp on Nov. 19 were also Eritrean, witnesses said. Mayhem quickly followed — days of plunder, punishment and bloodshed that ended with dozens of refugees being singled out and forced back across the border into Eritrea.

For weeks, Prime Minister Abiiy Ahmed of Ethiopia has denied that soldiers from Eritrea — a country that Ethiopia once fought in an exceptionally brutal war — had entered Tigray, where Mr. Abiiy has been fighting since early November to oust rebellious local leaders.

In fact, according to interviews with two dozen aid workers, refugees, United Nations officials and diplomats — including a senior American official — Eritrean soldiers are fighting in Tigray, apparently in coordination with Mr. Abiiy’s forces, and face credible accusations of atrocities against civilians. Among their targets were refugees who had fled Eritrea and its harsh leader, President Isaias Afwerki.

The deployment of Eritreans to Tigray is the newest element in a melee that has greatly tarnished Mr. Abiiy’s once-glowing reputation. Only last year he was awarded the Nobel Peace Prize for making peace with Mr. Isaias. Now it looks like the much-lauded peace deal between the former enemies in fact laid the groundwork for them to make war against Tigray, their mutual adversary.

Abiiy has invited a foreign country to fight against his own people,” said Awol Allo, a former Abiiy supporter turned outspoken critic who lectures in law at Keele University in Britain. “The implications are huge.”

Mr. Abiiy insists he was forced to move his army quickly in Tigray after the region’s leaders, who had dominated Ethiopia for 27 years until Mr. Abiiy took over in 2018, mutinied against his government. But in the early weeks of the fight, Ethiopian forces were aided by artillery fired by Eritrean forces from their side of the border, an American official said.

Since then, Mr. Abiiy’s campaign has been led by a hodgepodge of forces, including federal troops, ethnic militias and, evidently, soldiers from Eritrea.

At Hitsats, Eritrean soldiers initially clashed with local Tigrayan militiamen in battles that rolled across the camp. Scores of people were killed, including four Ethiopians employed by the International Rescue Committee and the Danish Refugee Council, aid workers said.

The chaos deepened in the days that followed, when Eritrean soldiers looted aid supplies, stole vehicles and set fire to fields filled with crops and a nearby forested area used by refugees to collect wood, aid workers said. The camp’s main water tank was riddled with gunfire and emptied.

Their accounts are supported by satellite images, obtained and analyzed by The New York Times, that show large patches of newly scorched earth in and around the Hitsats camp after the Eritrean forces swept through.

Later, soldiers singled out several refugees — camp leaders, by some accounts — bundled them into vehicles and sent them back across the border to Eritrea.

She’s crying, crying,” said Berhan Okbasenbet, an Eritrean now in Sweden whose sister was driven from Hitsats to Keren, the second-largest city in Eritrea, alongside a son who was shot in the fighting. “It’s not safe for them in Eritrea. It’s not a free country.”

Ms. Berhan asked not to publish their names, fearing reprisals, but provided identifying details that The New York Times verified with an Ethiopian government database of refugees.

Mr. Abiiy’s spokeswoman did not respond to questions for this article. However, a few weeks ago the United Nations secretary general, António Guterres, bluntly asked Mr. Abiiy if Eritrean troops were fighting in his war. “He guaranteed to me that they have not entered Tigrayan territory,” Mr. Guterres told reporters on Dec. 9.

Those denials have been met with incredulity from Western and United Nations officials.

The Trump administration has demanded that all Eritrean troops immediately leave Tigray, a United States official said, citing reports of widespread looting, killings and other potential war crimes.

It remains unclear how many Eritreans are in Tigray, or precisely where, said the official, who spoke on the condition of anonymity to discuss delicate diplomacy. A communications blackout over Tigray since Nov. 4 has effectively shielded the war from outside view.

But that veil has slowly lifted in recent weeks, as witnesses fleeing Tigray or reaching telephones have begun to give accounts of the fighting, the toll on civilians and pervasive presence of Eritrean soldiers.

In interviews, some described fighters with Eritrean accents and wearing Ethiopian uniforms. Others said they witnessed televisions and refrigerators being looted from homes and businesses. A European official, speaking on the condition of anonymity to discuss confidential findings, said some of those stolen goods were being openly sold in the Eritrean capital, Asmara.

Three sources, including a different Western official, said they had received reports of an Eritrean attack on a church in Dinglet, in eastern Tigray, on Nov. 30. By one account, 35 people whose names were provided were killed.

The reports of Eritrean soldiers sweeping through Tigray are especially jarring to many Ethiopians.

Ethiopia and Eritrea were once the best of enemies, fighting a devastating border war in the late 1990s that cost 100,000 lives. Although the two countries are now officially at peace, many Ethiopians are shocked that the old enemy is roaming freely inside their borders.

How did we let a state that is hostile to our country come in, cross the border and brutalize our own people?” said Tsedale Lemma, editor in chief of the Addis Standard newspaper. “This is an epic humiliation for Ethiopia’s pride as a sovereign state.”

Mr. Abiiy has already declared victory in Tigray and claimed, implausibly, that no civilians have died. But last week his government offered a $260,000 reward for help in capturing fugitive leaders from the regional governing party, the Tigray Peoples Liberation Front — a tacit admission that Mr. Abiiy has failed to achieve a major stated goal of his campaign.

In fact, the biggest winner so far may be his Eritrean ally, Mr. Isaias.

Since coming to power in 1993, Mr. Isaias has won a reputation as a ruthless and dictatorial figure who rules with steely determination at home and who meddles abroad to exert his influence.

For a time he supported the Islamist extremists of the Shabab in Somalia, drawing U.N. sanctions on Eritrea, before switching his loyalties to the oil-rich — and Islamist-hating — United Arab Emirates.

Inside Eritrea, Mr. Isaias enforced a harsh system of endless military service that fueled a tidal wave of migration that has driven over 500,000 Eritreans — perhaps one-tenth of the population — into exile.

The peace pact signed by the two leaders initially raised hopes for a new era of stability in the region. Ultimately, it amounted to little. By this summer, borders that opened briefly had closed again.

But Mr. Abiiy and Mr. Isaias remained close, bonded by their shared hostility toward the rulers of Tigray.

They had different reasons to distrust the Tigrayans. For Mr. Abiiy the Tigray People’s Liberation Front was a dangerous political rival — a party that had once led Ethiopia and, once he became prime minister, began to flout his authority openly.

For Mr. Isaias, though, it was a deeply personal feud — a story of grievances, bad blood and ideological disputes that stretched back to the 1970s, when Eritrea was fighting for independence from Ethiopia, and Mr. Isaias joined with the Tigray People’s Liberation Front to fight an Ethiopian Marxist dictator.

Those differences widened after 1991, when Eritrea became independent and the Tigrayans had come to power in Ethiopia, culminating in a devastating border war.

As tensions rose between Mr. Abiiy and the T.P.L.F., Mr. Isaias saw an opportunity to settle old scores and to reassert himself in the region, said Martin Plaut, author of “Understanding Eritrea” and a senior research fellow at the University of London.

It’s typical Isaias,” said Mr. Plaut. “He seeks to project power in ways that are completely unimaginable for the leader of such a small country.”

Aid groups warn that, without immediate access, Tigray will soon face a humanitarian disaster. The war erupted just as villagers were preparing to harvest their crops, in a region already grappling with swarms of locusts and recurring drought.

Refugees are especially vulnerable. According to the United Nations, 96,000 Eritrean refugees were in Tigray at the start of the fight, although some camps have since emptied. An internal U.N. report from Dec. 12, seen by The Times, described the situation at Hitsats as “extremely dire,” with no food or water.

Farther north at Shimelba camp, Eritrean soldiers beat refugees, tied their hands and left them under the sun all day, said Efrem, a resident who later fled to Addis Ababa, the Ethiopian capital.

They poured milk on their bodies so they would be swarmed with flies,” he said.

Later, Efrem said, the soldiers rounded up 40 refugees and forced them to travel back across the border, to Eritrea.

Source

___________________________

Posted in Conspiracies, Ethiopia, Infos, Life | Tagged: , , , , , , , , , , , , , , , , , , , | Leave a Comment »

ግራኝ አህመድ እና ጀሌዎቹ በትግራይ ሕዝብ ላይ ሰለሚፈጽሙት ጀነሳይድ | ርዕዮት ሜዲያ vs ኢትዮ360

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on December 28, 2020

ሁለቱን ሜዲያዎች በጥሞና ተከታትለን እናነጻጽራቸው፤ አቴቴን እናገኛታለን፦

👉 የርዕዮት ሜዲያ እና የኢትዮ360 ፥ ትናንት እና ዛሬ

👉 የትኛው ነው ኢትዮጵያዊ ኢትዮጵያዊ የሚሸተን? የትኛው ከበጉ፣ የትኛው ከፍየሎች ጋር ተሰልፏል?

የዋቄዮ-አላህ አቴቴ ልጅ ግራኝ አብዮት አህመድ አሊ ኢትዮጵያን ከሰሜን እስከ ደቡብ ፣ ከምስራቅ እስከ ምዕራብ አመሳት። አሁን ደግሞ እንደተጠበቀው በአፋርና ሶማሌ መካከል ጦርነት እንዲቀሰቀሰ አደረገ። ትግሬን ከኤርትራ ትግሬ ጋር፣ ትግሬን ከአማራ ጋር፣ አማራን ከጉሙዝ ጋር፣ ሱዳንን ከአማራ ጋር፣ አማራን ከአፋር ጋር፣ ጉራጌን ከወላይታ ጋር። ማን ነው የቀረው? አዎ! የዋቄዮ-አላህ አቴቴ ተመራጮቹ ጋሎች ናቸው የቀሩት፤ አንድ ሚሊየን ሰው የያዘ ሰራዊት አሰልጥነውና አስታጥቀው በጅምላ ተገድለው የሞቱትን ኢትዮጵያውን በጥንብ አንሳ እና በግሬደር እየጠረጉ በጅምላ ይቀብራሉ፤ ዘርና መሬት ማጽዳት ማለት ይህ ነው። እነዚህ ወራሪዎች ደካማውን ዜጋ እያደነዘዙ፣ እያታለሉ፣ እያፈናቀሉና እየጨፈጨፉ ከሞያሌ እስከ አስመራ፣ ከጂቡቲ እስከ መተከል ያሉትን ቦታዎች ሁሉ አንዲትም ደም ጠብ ሳያደርጉ ለመውርስ ቋምጠዋል።

ለመሆኑ አስተውለናል? ከሁሉም ጋር እየሠራ ያለው ይህ የዋቄዮ-አላህ ሰራዊት ነው፤ ቁራው የኦሮሙማ ብልጽግና ኦነግ ከኢሳያስ ኤርትራ ጋር ያብራል፣ ከህወሃት ጋር ያብራል፣ ከአብን ጋር ያብራል…ሦስቱ ግን እርስበርስ ይጨራረሳሉ!

ፍዬሎቹ መሀመዳውያን ደግሞ አድፍጠው አመቺውን ጊዜ በመጠባበቅ ላይ ናቸው፤ “ፍትህ ለአክሱም ሙስሊሞች!” ሲሉ የነበሩት ምስጋና ቢሶች “አል-ነጃሽ” መፍረሱ ትንሽ እንኳን አልከነከናቸውም፤ ጸጥ ብለዋል፤ ከግራኛቸው ጋር እየተናበቡ ነው የሚራመዱት፤ የጂሃድ ጎራዴ መምዘዣውን ፊሽካ ነው በመጠባበቅ ላይ ያሉት።

የድራማ ንግስታቸው አብዮት አህመድ አሊ በየቀኑ አጀንዳ ማስቀየሻ ድርጊቶችን በመስራት የአቴቴን መንፈስ በደካማው ወገን አእምሮ ውስጥ አስገብታ ዳማ ትጫወትበታለች; አንዴ ሃጫሉን ትገድላለች፣ ሌላ ጊዜ ጃዋርን ታስራለች፣ ዛሬ ደግሞ ሰው አይቶት የማያውቀውንና በኮሚክ መጽሐፍ ላይ ብቻ የሚታወቀውን የጋሎች ታርዛንን ገድያለሁ ትለናለች። አሁን የማታለያ ሃሳቡ ሁሉ እያለቀባቸው መጥቷል፤ አሁን እንቅልፍ የሚያጡበት ወቅት ደርሷል፣ አሁን የበቀል ጊዜው ተቃርቧል፤ እቅዳቸው ሁሉ እንደ በረዶ ይቀልጣል፤ ኦሮሚያ የበሽታ፣ ረሃብና ጦርነት መናኽሪያ ትሆናለች፤ በኢትዮጵያ ሕዝብ ላይ ለአለፉት መቶ ሃምሳ ዓመታት እቃቃ ሲጫወቱ የነበሩት የኢትዮጵያና ተዋሕዶ ጠላቶች ጋሎችና ለአቴቴ ተግዝተው ከእነርሱ ጎን በመሰለፍ በምስኪኑ የትግራይ ሕዝብ ላይ ጦርነት ያወጀ ከንቱ፣ አጨብጫቢና ከሃዲ ሁሉ ደም የሚያለቅስበት ጊዜ እየመጣ ነው። ለዚህ ሁሉ አሳዛኝ ሁኔታ በቅድሚያ ተጠያቂዎቹ “ኢትዮጵያዊ ነን” እያሉ ከግራኝ አህመድ የዋቄዮ-አላህ ሰራዊት ጎን የተሰለፉት ግብዞች ናቸው።

“እንግዲህ ምከረው ምከረው እምቢ ካለ መከራ ይምከረው!” ተብሎ ነበርና፤ እያንዳንዱ ከሃዲ ለትግሬዎች ካለው ጥላቻ የተነሳ፣ እራሱን ከመጥላት የተነሳ ከግራኝ ጎን ደግሞ ደጋግሞ መሰለፉ ምን ያህል ስህተት የተሞላበትና ገዳይም የሆነ ውሳኔ እንደነበር በራሱ፣ በቤተሰቡና በልጆቹ ላይ ደርሶ በቅርቡ የሚያየው ይሆናል።

አብዛኛው የግራኝ ተከታይና ደጋፊ በፈቃዱ መላው ቤተሰቡን በኮሮና ወይንም በሌሎች ክትባቶች እራሱን ያስከትባል፤ ሴቱ መኻን ትሆናለች መላው ዘሩ እንዲደርቅና እንዲኮላሽ ይደረጋል።

________________________

Posted in Conspiracies, Ethiopia, Infos | Tagged: , , , , , , , , , , , , , , | Leave a Comment »

Shame on The BBC and Other Western Outlets Who are Silent in The Face of Huge Crimes in Ethiopia

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on December 28, 2020

BBC Glosses Ethiopia Horror

A feel-good headline on the BBC this week reads: “How a pariah and Nobel laureate became friends”. It was referring to the leaders of Eritrea and Ethiopia, as if their “friendship” was some kind of benign development to be lauded.

The feature article opens with: “In a sign of the changing political fortunes of a man who was once a pariah, Eritrea’s President Isaias Afwerki has proven to be a staunch ally of Ethiopia’s Nobel Peace Prize winner and Prime Minister Abiy Ahmed, giving his troops much-needed support to fight the Tigray People’s Liberation Front (TPLF) in Tigray.”

The state-owned British broadcaster quotes the Ethiopian premier thanking Eritrea which “had fed, clothed and armed retreating Ethiopian soldiers when the TPLF first attacked them and seized their bases in Tigray, an Ethiopian region which borders Eritrea.” The BBC went on to note: “This was a significant acknowledgement by Mr Abiy, though he did not go as far as to admit claims that Mr Isaias, had also sent troops to help defeat the TPLF, a long-time foe of the Eritrean leader who has been in power since 1993.”

This is how the BBC and other Western media outlets are spinning cover for what is really going on in Ethiopia’s northern Tigray region. There is an ongoing aggression against the Tigray people by the Abiy regime which is referred to as the Ethiopian “government”. Abiy was never elected. He took power in early 2018 as part of a backroom political deal.

In his effort to crush the political opposition represented by the Tigray people and their political leadership, Abiy has enlisted the full military support of Eritrea to invade Tigray along with Abiy regime forces.

Eritrean military and paramilitaries are deep inside Tigray territory, killing civilians and looting the towns and villages with the collusion of the Ethiopian so-called Nobel laureate.

Abiy’s claims of launching a “law and order operation” to round up the Tigray “junta” which began on November is a sick joke. What was supposed to be a quick operation in the national interest has escalated into an ongoing guerrilla war which has seen millions of impoverished people turned into refugees internally and externally, with up to 45,000 fleeing to neighboring Sudan.

Sources in Tigray have confirmed the presence of Eritrean brigades – some even wearing Ethiopian national military garb – working alongside Abiy’s regime forces. Towns and villages have been shelled from Eritrea and hit by air strikes carried out by the Abiy regime.

UN human rights commissioner Michele Bachelet has condemned these massive violations, although she added that Tigray rebels have also perpetrated war crimes. The rebels have hit the Eritrean capital, Asmara, with rockets claiming retaliation.

The US State Department also stated that it had evidence of Eritrean forces deployed in Tigray region.

In the above BBC report it did refer to “unconfirmed claims” of atrocities carried out by Abiy regime and Eritrean forces.

Nevertheless, the main thrust of the BBC’s coverage has been to give more credibility to the version put out by the “Nobel-peace-prize-winning Prime Minister” Abiy Ahmed.

The reality is, however, that so-called laureate has ganged up with the Eritrean dictator to launch a war on the Tigray people. That’s what is really going on, yet the BBC would have us believe that these two de facto war criminals are “staunch allies” who have become unlikely “friends” as if it is a rosy story of political romance.

Since Abiy ascended to the premiership (and has postponed elections promised as part of his interim office), he has been waging a low-intensity war of aggression against the Tigray region. Electricity and water supply cuts over the past two years have worn the people down. Then he attempted a daring covert military operation on November 3 in collusion with Eritrean commandoes in the Tigray capital of Mekelle, according to local sources. The Tigray forces thwarted that offensive, which Abiy then fabricated as an unprovoked attack on the national army by “terrorists”.

The BBC and other Western media outlets have been dutifully spinning events in Ethiopia. Two years of hostility towards Tigray by the unelected Abiy regime has been spun as “reforms” by a “pro-democracy” figure. Now when this same figure is waging a genocide aided and abetted by a foreign army from Eritrea, the BBC is endeavoring to tell us this is a sign of “friendship”.

Shame on the BBC and other Western outlets who are silent in the face of huge crimes. Evidently, their condemnations only happen when it is politically expedient to undermine a nation which is an official enemy of Western governments.

Source

____________________________

Posted in Conspiracies, Ethiopia, Infos | Tagged: , , , , , , , , , , , , , , , , , , , | Leave a Comment »

የእግዚአብሔር መልአክ በሚፈሩት ሰዎች ዙሪያ ይሰፍራል ፥ ያድናቸውማል

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on December 28, 2020

እንኳን ለቅዱስ ገብርኤል ዓመታዊ በዓል አደረሳችሁ!

የእግዚአብሔር መልአክ በሚፈሩት ሰዎች ዙሪያ ይሰፍራል፥ ያድናቸውማል።”[መዝ. ፴፫፡፯]

ይህ ጥቅስ የእግዚአብሔር መልአክ እግዚአብሔርን የሚፈሩትን ሰዎች ከእግዚአብሔር ተልኮ በዙሪያቸው ሆኖ ከመከራ እንደሚያድናቸው ያስተምራል፡፡ የመላእክት አንዱ ተግባር መዳንን ይወርሱ ዘንድ ያላቸውን ሰዎች መጠበቅ መሆኑ ተጽፏል፡፡ “ሁሉ መዳንን ይወርሱ ዘንድ ስላላቸው ለማገዝ የሚላኩ የሚያገለግሉም መናፍስት አይደሉምን?”[ዕብ. ፩፡፲፬]፡፡

አሜን ገብርኤል ሩህሩህ ነህና አናኔያን አዛርያን ሚሳኤልን ህፃኑ ቂርቆስ እና እናቱን እየሉጣን ከቶን እሳት እንዳወጣሀቸው እኛንም ከዚ ከክዙ በሽታ አውጣን ፥ ትግራይ፣ ቤኒ ሻንጉል እና ኦሮሚያ በተባሉት ክልሎች በቀጥታም ሆነ በተዘዋዋሪ በንጹሐን የክርስቶስ ልጆች ላይ ጭፍጨፋ የሚያካሄዱትን የሚከተሉትን ፴፫/33 አውሬዎች የሃገራችን ኢትዮጵያና አምላኳ ጠላቶችን በሰይፍህ ቀጥቅጠህ ጣልልን፤ አደራ!

አብዮት አህመደ አሊ

ደመቀ መኮንን ሀሰን

ለማ መገርሳ

ሳሞራ አሞራ ዩኑስ

ሙስጠፌ መሀመድ ዑመር

ስብሀት ነጋ

ሳህለወርቅ ዘውዴ

ገዱ አንዳርጋቸው

ዳንኤል ክብረት

☆ ታዬ ቦጋለ

አበበ ገላው

አለማየሁ ገ/ማርያም

አንዱዓለም አንዳርጌ

አንዳርጋቸው ፅጌ

ገዱ አንዳርጋቸው

ብርሀኑ ነጋ

ታዬ ደንደአ

ብርቱካን ሚደቅሳ

ሌንጮ ባቲ

ሌንጮ ለታ

መአዛ አሸናፊ

በቀለ ገርባ

ሽመልስ አብዲሳ

መራራ ጉዲና

ታከለ ኡማ

ብርሃኑ ጂኒ ጁላ

መሀመድ ተሰማ

ሀሰን ኢብራሂም

ሬድዋን ሁሴን

ሞፈርያት ካሚል

ኬሪያ ኢብራሂም

አህመድ ሺዴ

ጃዋር መሀመድ

፴፫/33

አዎ! በ”ምስጢረ ትንሣኤ ሙታን”

፩ኛ. በትንሣኤው ለሙታን በኩር (የመጀመሪያ) ሆኖ ስለ ተነሳው ስለ ጌታችን መድኃኒታችን ኢየሱስ ክርስቶስ ትንሣኤ።

፪ኛ. ሁሉም የሰው ልጆች ከሞቱ በኋላ እንደገና ስለሚነሱት ትንሣኤ ሙታን ተምረናል። ጌታችን አምላካችን በዚህች ምድር ላይ ጌታችን በአካለ ነፍስ በሲኦል የቆየው (ዓርብ ከቀኑ ዘጠኝ ሠዓት እስከ ቅዳሜ ሌሊት ስድስት ሠዓት) 32 ሠዓታት ያህል ነው ። በሥጋው ፴፫/33 ዓመታት በምድር ፤ ነፍሱ ከሥጋው እስክትዋሃደችበትና እስከተነሳበት ጊዜ ፴፫/33 ሠዓታት በሲኦል መቆየቱን እንረዳለን ።

የአውሬው የጥንት ጠላታችን ዲያብሎሰ መሰረቱ አንድ ነው፤ መጠሪያ ስሙን፣ መልኩንና አካሄዱን እየቀያየረ ይመጣል እንጅ ማንነቱ/ምንነቱ፣ ዓላማውና ተግባሩ ሁሌም አንድ ነው።

ከዚህ ጋር በተያያዘ ይህን ይመልከቱ (የወቅቱ የኢትዮጵያ ፈላጭ ቆራጭ አብዮት አህመድ ቪዲዮውን በዕድሜየተከለከለ እንዲሆን ለዩቲውብ ጠቁሟል፤ ለተሰንበት ግደይንም በተመለከተ ተመሳሳይ ነገር ፈጽሟል

የ ፴፫/33 ቁጥር ሚስጥር

👉 በኮርያ የጋየው ባለ33/ ፴፫ ፎቅ ሕንጻ የሉሲፈራውያኑን ደመራያሳየናል

በቪዲዮው፦

👉 Albert Pike 33° Freemason

አልበርት ፓይክ 33/ ፴፫ ዲግሪ ነፃ ግንበኛ “ሦስት የዓለም ጦርነቶችን” “የተነበየ” የዓለማችን ተፅእኖ ፈጣሪ (የሉሲፈራውያኑ ወኪል አብዮት አህመድ የሰውየው ተከታይ ነው)

እዚህ ይቀጥሉ፦ https://wp.me/piMJL-56C

ከጠላት ከሚመጣ መከራ የሚታደግ መልአክ

ቅዱስ ገብርኤል ቅዱሳን ይሆኑ ዘንድ ለተጠሩት መንፈሳዊ እውቀቱን የሚያካፍላቸው መልአክ ብቻ አይደለም፤ ለእግዚአብሔር በመገዛታቸው ምክንያት ከአላውያን ገዢዎች ከሚደርስባቸው መከራም የሚታደጋቸው መልአክም ነው፡፡ የፋርስ ንጉሥ የነበረው ናብከደነፆር እግዚአብሔር አምላክ ምድሪቱን ሁሉ ሲያስገዛለት በትዕቢት ተሞልቶ “በኃይሌ አደርጋለሁ፣ በማስተዋል ጥበቤም የአሕዛብን ድንበሮች አርቃለሁ፣ ሀብታቸውንም እዘርፋለሁ፣ የሚቀመጡባቸውንም ከተሞች አናውጣለሁ፣ በእጄም ዓለምን ሁሉ እንደ ወፍ ቤት እሰበስባለሁ፣ እንደ ተተወ እንቁላልም አወስዳቸዋለሁ፤ከእኔም የሚያመልጥ የለም የሚቃወመኝም የለም፡፡”[ኢሳ.፲፥፲፫፡፲፬] ብሎ በመታበይ የወርቅ ጣዖትን አሠርቶ ዱራ(አዱራን) በሚባል ስፍራ ላይ አቆመው፡፡ በግዛቱ በልዩ ልዩ የሥልጣን እርከን ላይ ያሉትን ሹማምንቱንና ገዢዎችን ሰበሰባቸው፤ “የመለከትና የእንቢልታ የመሰንቆና የክራር የበገናና የዋሽንትን የዘፈንንም ሁሉ ድምፅ በሰማችሁ ጊዜ ወድቃችሁ ንጉሥ ናብከደነፆር ላቆመው ለወርቁ ምስል ስገዱ፡፡ ወድቆም ለማይሰግድ በዚያን ጊዜ በሚነድድ እሳት እቶን ውስጥ ይጣል” ብሎ አዋጅ አስነገረ፡፡ ይህን አዋጅ የሰሙ የንጉሥ ሹማምንት ሁሉ የመለከቱና የእንቢልታው እንዲህም የዘፈን ድምፅ በተሰማ ጊዜ ተደፍተው ለወርቁ ምስል ሰገዱ፡፡ በባቢሎን አውራጃዎች ላይ የተሾሙ አዛርያ(ሲድራቅ)፣ አናንያና(ሚሳቅ) ሚሳኤል(አብደናጎ) ግን ንጉሥ ላቆመው ምስል አልሰገዱም፡፡ ነገር ሠሪዎችም ይህንን ወሬ ለንጉሥ ነገሩት፤ ንጉሥም እጅግ ተቆጥቶ ወደ እርሱ አስጠራቸው፡፡ እርሱ ላቆመው ለወርቅ ምስል ያልሰገዱ እንደሆነ እጅና እግራቸውን ታስረው ወደ እቶን እሳቱ እንደሚጣሉ አስጠነቀቃቸው፡፡ ሠልስቱ ደቂቅ ግን “ናብከደነፆር ሆይ! በዚህ ነገር እንመልስልህ ዘንድ አንፈልግም፡፡ ንጉሥ ሆይ! እኛ የምናመልከው አምላክ በሰማይ አለ፣ ከሚነደውም ከእሳቱ እቶን ያድነን ዘንድ ይችላል፤ ከእጅህም ያድነናል፤ ንጉሥ ሆይ! ይህም ባይሆን አማልክትህን አንዳናመልክ፣ ላቆምኸውም ለወርቁ ምስል እንዳንሰግድለት እወቅ” ብለው መለሱለት፡፡ የንጉሥ ናብከደነፆር ቁጣ ከፊት ይልቅ እጅግ ነደደ እሳቱንም ሰባት እጥፍ እንዲያቀጣጥሉና እነዚህን ሦስት ብላቴኖች እጅና እግራቸውን አስረው ከእነ ማዕረገ ልብሳቸው ከእቶን እሳት ውስጥ እንዲጨምሩአቸው ትእዛዝን አስተላለፈ፡፡ ትእዛዙ አስቸኳይ ነበርና ወደ እሳት ጣሏቸው: ወደ እሳቱ የጣሏቸውም ኃያላን በእሳቱ ወላፈን ተገርፈው ሞቱ፡፡ እንዲህ ሲሆን ሳለ ግን ሠልስቱ ደቂቅ ወደ አምላካቸው “በፍጹም ልባችን እናምንሃለን፣ እንፈራሃለን፣ አታሳፍረን እንጂ ገጸ ረድኤትህንም እንፈልጋለን፡፡” እያሉ ይጸልዩ ነበር፡፡ እግዚአብሔር አምላክ ጸሎታቸውን ተቀበለ፤ መልአኩ ቅዱስ ገብርኤልንም ከመጣባቸው መከራ ይታደጋቸው ዘንድ ላከው፡፡ ቅዱስ ገብርኤልም እስራታቸውን ፈታ፤ እሳቱን እንደ ውኃ አቀዘቀዘው፡፡

ሠልስቱ ደቂቅም መልአኩን ልኮ ከዚህ እቶን እሳት ያዳናቸውን አምላክ “የአባቶቻችን አምላክ እግዚአብሔር ይክበር: ስምህም ለዘለዓለም የተመሰገነና የከበረ ነው” በማለት አመሰገኑት፡፡ ንጉሥ ናብከደነፆርም ሠልስቱ ደቂቅ እሳቱ አንዳች ጉዳት ሳያደርስባቸው በእሳት ውስጥ ሲመላለሱ ከእነርሱ ጋር የሰው መልክ ያለው ነገር ግን የአምላክን ልጅ የሚመስል መልአክ ተመለከተ፡፡ መንፈስ ቅዱስ ሊቀ ካህናቱን ቀያፋን ፊቱን ጸፍቶ አፉን ከፍቶ “ሕዝቡ ሁሉ ከሚጠፋ አንድ ሰው ስለሕዝቡ ይሞት ዘንድ እንዲሻለን አታስቡምን”[ዮሐ.፲፩፡፵፱] ብሎ እንዳናገረው እንዲሁ ናብከደነፆርንም “እነሆ እኔ የተፈቱ በእሳቱም መካከል የሚመላለሱ አራት ሰዎችን በዚያ አያለሁ ምንም የነካቸው የለም፤የአራተኛውም መልክ የእግዚአብሔርን ልጅ ይመስላል” ብሎ እንዲናገር አደረገው፡፡ የእግዚአብሔር ልጅን መልክ ያለው: በኋላም መልአክ ብሎ የተናገረለት ቅዱስ ገብርኤልን ነበር፡፡

እርሱ ስለመሆኑ ለነቢዩ ዳንኤል በተገለጠበት ግርማ ማረጋገጥ እንችላለን፡፡ ናብከደነፆርም ወደ እሳቱ እቶን በመቅረብ እነዚህ ብላቴኖችን “እናንተ የልዑል አምላክ ባሮች ሲድራቅና ሚሳቅ አብደናጎም ኑ ውጡ ብሎ ተናገራቸው፡፡” እነርሱም ከእሳቱ ወጡ ሹማምንቱና መኳንንቱ፣ አማካሪዎችና የአገር ገዢዎች ሁሉ እሳቱ በእነዚህ ብላቴኖች ላይ አንዳች አቅም እንዳልነበረው፣ ከጠጉራቸው ቅንጣት አንዱን እንኳ እንዳላቃጠለው፣ ሰናፊናቸውም እንዳልተለወጠ፣ የእሳቱም ሽታ እንዳልደረሰባቸው ተመለከቱ፡፡ ንጉሥ ናብከደነፆርም መልአኩን ልኮ ያዳናቸውን የእነዚህን ቅዱሳንን አምላክ አመሰገነ፡፡ በእነርሱ አምላክ ላይም የስድብን ቃል የሚናገር ሰው እንደሚገደልና ቤቱም የጉድፍ መጣያ እንዲሆን አዋጅ አስነገረ፡፡ አዛርያ አናንያ ሚሳኤልም በንጉሡና በሹማምነቱ ዘንድ ሞገስ አገኙ በክብርም ከፍ ከፍ አሉ፡፡[ዳን.]

ስለዚህም ቤተ ክርስቲያን መንጎቹዋ የእምነትን ፍሬ ከእነዚህ ብላቴኖች ተምረው እግዚአብሔርን በማምለክ እንዲጸኑና የመልአኩን የቅዱስ ገብርኤልን ተራዳኢነት እንዲረዱ በታኅሣሥ ፲፱ ቀን ይህን ዕለት ትዘክራለች፤ በታላቅ ድምቀትም ታከብረዋለች፡፡ እንደ ቤተ ክርስቲያን አስተምህሮ እምነት በድርጊት ሊታይ የሚገባው ክርስቲያናዊ ተግባር ነው፡፡ በክርስቶስ ኢየሱስ አምናለሁ የሚል ሁሉ ካመነበት ጊዜ አንስቶ ክርስቶስን መስሎ ለመኖር ሊተጋና መስሎ ሊመላለስ ይገባዋል፡፡ በሠልስቱ ደቂቅ የታየው እምነት በአንድ ጀምበር የተገነባ እምነት ሳይሆን ከልጅነታቸው ጀምሮ በአንድ እግዚአብሔር ታምነው በቅድስና ሕይወት በመመላለስ የመጣ እምነት ነው፡፡ እነዚህ ብላቴኖች በእግዚአብሔር ዘንድ የሚያገኙትን የድል አክሊል ተስፋ አድርገዋልና አርባ ዘጠኝ ክንድ ያህል የነደደውን የእሳት እቶን አላስፈራቸውም፤ በእግዚአብሔር ላይ ያላቸው ጽኑ እምነት በእሳት ተቃጥለው ለመሞት እንኳ አስጨከናቸው፡፡ እንዲህም ሆነው በመገኘታቸው በእምነታቸው እግዚአብሔርን ደስ አሰኙት፤ ስለዚህም እግዚአብሔር ባለሟሉን ቅዱስ ገብርኤልን በመላክ ከእሳቱ እቶን ታደጋቸው፡፡

የመልአኩ ቅዱስ ገብርኤል ምልጃና ጸሎት ይጠብቀን

ወስብሐት ለእግዚአብሔር

ወለወላዲቱ ድንግል

ወለመስቀሉ ክቡር

ለዘለዓለሙ አሜን፡፡

[የሐዋርያት ሥራ ምዕራፍ ፲፪:]

ሄሮድስም ሊያወጣው ባሰበ ጊዜ፥ በዚያች ሌሊት ጴጥሮስ በሁለት ሰንሰለት ታስሮ ከሁለት ወታደሮች መካከል ተኝቶ ነበር፤ ጠባቂዎችም በደጁ ፊት ሆነው ወኅኒውን ይጠብቁ ነበር።

እነሆም፥ የጌታ መልአክ ቀረበ በቤትም ውስጥ ብርሃን በራ፤ ጴጥሮስንም ጎድኑን መትቶ አነቃውና። ፈጥነህ ተነሣ አለው። ሰንሰለቶቹም ከእጁ ወደቁ።

መልአኩም። ታጠቅና ጫማህን አግባ አለው፥ እንዲሁም አደረገ።

ልብስህንም ልበስና ተከተለኝ አለው። ወጥቶም ተከተለው፤ ራእይንም የሚያይ ይመስለው ነበር እንጂ በመልአኩ የሚደረገው ነገር እውነት እንደ ሆነ አላወቀም።

👉 ከ ፪ ዓመት በፊት በመካ ፭ሺ “ሀጂዎችን” የገደለው ፡ ከቁልቢ በቱርኮች ተሠርቆ ወደ መካ የተወሰደው የ ቅ/ ገብርኤል ጽላት ይሆን?

_________________________

Posted in Ethiopia | Leave a Comment »

የሳጥናኤል ጎል ቍ. ፬ ክፍል ፬ | እነ ግራኝ አብዮት አህመድ ከሉሲፈራውያኑ ጋር የደም ቃልኪዳን ፈጽመዋል

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on December 27, 2020

👉 ገብርኤል 👉 ማርያም 👉 ኡራኤል 👉 ጊዮርጊስ 👉 ተክለ ሐይማኖት 👉 ዮሴፍ

ይህ ከ አምስት ወራት በፊት ያቀረብኩት የማስጠንቀቂያ መልዕክት ነበር፦

ኢትዮጵያዊው በማይረቡ ነገሮች እየተጠመደ ጊዜ በመግዛት ላይ ያሉት በግራኝ ዐቢይ አህመድ የሚመሩት ኦሮሞዎች ቤኒሻንጉል-ጉሙዝ የተባለውን ህገ-ወጥ ክልል ወርረው የቦታውን ነዋሪዎች ባፋጣኝ በመተካት አካባቢውን ሙሉ በሙሉ ለመቆጣጠር በመጣደፍ ላይ ናቸው። ዋናው ዓላማቸው፦ ድኾቹ ኢትዮጵያውያን ቆጥበው ከሰበሰቡት ገንዘብ ያሠሩት የሕዳሴ ግድብ ነው። ገና ዱሮ መጠረግ የሚገባው ከሃዲው ዐቢይ አህመድ አሊ ሁሉን ነገር ከአረቦችና ከግብጾች ጋር ሆኖ ጨርሶታል። በኢትዮጵያ ላይ የሞት ፍርድ የፈረደባት ገና ወጣት እያለ ወደ ባድሜው የጦርነት ድንበር እንደተላከ ነው። ከልጅነቱ ጀምሮ በደንብ ነው ያዘጋጁት፤ ትግርኛውንም ቋንቋ እንዲያጠና ተደርጓል። ማየት የምንችለው እናየዋለን፤ ሰውዬው ጂኒ ጋኔን ነው! ባሁኑ ሰዓት ታላቅ ህልሙን ለማሳካትም የአምሐራና ተጋሩ ተዋሕዶ ወንድማማቾች እርስበርስ እንዲባሉ፣ በበሽታ፣ በረሃብና በስደት እየደከሙ እንዲያልቁ ተግቶ በመሥራት ላይ ነው። ህልማቸው በቤኒሻንጉል ብቻ አይወሰነም፤ ደቡብን ሙሉ በሙሉ ከተቆጣጠሩ በኋላ ጎንደርንም፣ ላሊበላንም፣ አክሱምንም የመጠቅለል ትልቅ የወራሪዎች ምኞት አላቸው። ለማንኛውም በእርሱ እና በከሃዲዎቹ ኦሮሞ ወራሪዎች ላይ እሳት ከሰማይ የሚወርድበት ቀን ሩቅ አይደለም!

ከታሪክ የማይማር ታሪክን ለመድገም ይገደዳል! ታሪክ እየተደገመ ነው። ይህ ቪዲዮ በጣም ሊረብሸን ቢችልም ግን ጊዜ ወስደን በጥሞና እንመልከተው! በዚህ ዘመን እንደገና ማየቱ ግድ ነው!

በትናንትናው ዕለት “በትግራይ ጤፍ ጠፋ ስለዚህ ሰው ማሽላ ብቻ መብላት ጀምሯል፣ አንድ ኪሎ ጤፍ ፷/60 ብር ገባ” የሚለውን ዜና ስሰማ የታየኝ ልክ እንደ አባቱ እንደ መንግስቱ ኃይለ ማርያም ዐቢይ አህመድ አሊም ትግሬዎችን በጦርነት ማሸነፍ ስለማይችል ቀስበቀስ በረሃብ ለመቅጣት መወሰኑን ነው። ጤፍ ለኦሮሞና ኢሳያስ አፈቆርኪ፣ ማሽላ ለትግሬና አማራ። እንግዲህ ሕዝቡን “እንጠብቅሃለን!” የሚሉት በራያ ኦሮሞዎች የሚመራው ህወሃት ወይ ከጂኒው ግራኝ አህመድ ጋር አብሮ እየሠራ ነው፤ አሊያ ደግሞ የእንቅልፍ ኪኒን ወስዶ የዓመት እንቅልፍ ላይ መሆን አለበት። ሰውዬው የፈለገውን እንዲያደርግ ፈቅደውለታል!

ቪዲዮው እንደሚያሳየን በትግራይና በቤተ-አምሐራ ከ፵/40 ዓመታት በፊት ተከስቶ የነበረውና ዓለምን ጉድ ያሰኘው ሰው-ሰራሽ ድርቅ እና ረሃብ ነበር። ሰሜን ኢትዮጵያ በአስር ዓመታት ውስጥ ለሁለት በጣም አስከፊ ለነበሩ የረሃብ ክስተቶች ተጋልጣ ነበር። አባቶችና እናቶች በጣም አስከፊ ታሪክ ነው ዛሬም የሚነግሩን።

የሰሜን አትላንቲክ ቃልኪዳን (ኔቶ/NATO)አባላት(ፈረንሳይ፣ ጀርመን፣ ብሪታኒያ)”በእርዳታ” ስም ሠራዊቶቻቸውን ወደ ሰሜን ኢትዮጵያ ልከው እንደነበር ይነጉርናል። የኔቶ ወታደሮች በኢትዮጵያ? አዎ! ዋው! ስንቶቻችን እናውቅ ነበር?

እነዚህ የሳጥናኤል ሃገራት እንደ እነ መንግስቱ ኃይለ ማርያም እና ዐቢይ አህመድ አሊ የመሳሰሉትን “ኢትዮጵያ ትቅደም!” የሚሉ ነገር ግን ኢትዮጵያን የሚጠሉ ስጋውያን የደቡብ ሰዎች በመሪነት ወንበር ላይ ያስቀምጣሉ፤ ድብቅ በሚመስል መልክ ሃገሪቱን ለማድከምም፣ ሕዝቡ እንዲራብ፣ እንዲታመም፣ እንዲፈናቀልና እንዲሰደድ ያደርጉታል፤ በዚህም በቅድሚያ ሞራሉን ይሰብሩበታል፣ በዚህ ወቅት ሁኔታው በግልጽ እንዲታወቅ አይሹም፤ ከዚያም ከዚህ የከፋ ችግርና ግጭት እንዲፈጠር ያደርጋሉ፣ አሁን ህዝቡ ደክሞላቸዋልና ስለችግሩ የሜዲያ እና “መንግስታዊ ያልሆኑ” ተቋማቶቻቸው “ኡ!ኡ!እርርይ! ገንዘብ እናሰባስብ! እንድረስላቸው!” (ዛሬ ጎ-ፈንድ-ሚ ይሉታል)በማለት የችግሩን ዜና 24/7 እንዲለፍፉና እንዲያበስሩ ይደርጋሉ፤ ከዚያም ወታደሮቻቸውን (የተባበሩት መንግስታትን ጨምሮ፟) ወደ ሃገራችን ይልካሉ፤ ልክ እንደ አስከፊው ረሃብ ዘመን፣ እንደ ባደሜው ግጭት። የሚከተሉትን መመሪያ ተንኮለኛው ፈላስፋ ጆርጅ ሄገል፤ “ችግር – ምላሽ – መፍትሔ / “Problem – Reaction – Solution” ብሎታል።

ሉሲፈራውያኑ ለገዳይ አብይ የኖቤል ሰላም ሽልማት መሸለሟ ትልቅ ቅሌት መሆኑን በወቅቱ አሳውቀናል። ይህ የሉሲፈራውያን ወኪል የኢትዮጵያውያን ደም በመገበር ሰይጣን ስልጣኑን ይዞ እንዲቆይ ዋስትና ይሰጠዋል። ባለፈው ዓመት ላይ “ኢትዮጵያውያን ለመጭው ጭፍጨፋ ተዘጋጁ!” በማለት ጥሪ አቅርቤ ነበር። ለጊዜው ሰውዬው እና ሞግዚቶቹ የኢትዮጵያውያን ትዕግስትና የጦርነት ወኔ በመፈተን ላይ ይገኛሉ፤ ረዳቶቹም የተለያዩ ሽልማቶችን በመስጠት (ኖቤል፣ ሲ.ኤን.ኤን ሂሮ) ሁኔታዎችን ይቃኛሉ። ክ12 ዓመታት በኋላ ወደተዘጋጀው የመጨረሻ የጭፍጨፋ ዒላማ ከመዝለቃቸው በፊት በቅድሚያ የሕዝቡን የተዋጊነት/ የነፍጠኝነት መንፈስና ሞራል ቀስ በቀስ ማዳከምና ማኮላሸት አለባቸው፤ ለዚህም፦

+ የማደንዘዢያ የሜዲያ ዘመቻዎችን ማጧጧፍ(“የምንፈልጋት ኢትዮጵያ በ2032 ዓ.ም”)

+ ዓብያተ ክርስቲያናትን ማዳከም፣ ማቃጠል፣ ሕዝበ ክርስቲያኑን ተስፋ ማስቆረጥ

+ መንፈስ አድካሚ አምልኮዎችን (እስልምናን ፕሮቴስታንቲዝምን)ማስፋፋት

+ “ኢትዮጵያ ጠላት የላትም!” በሚል ዓይን ያወጣ ቅጥፈት ሕዝቡን ማዘናጋት

+ ኢትዮጵያውያን እንዲሰደዱና በባርነት እየተሸጡ ከሃገር እንዲወጡ ማድረግ

+ ስደተኞችን ከጎረቤት ሙስሊም ሃገራት ወደ ኢትዮጵያ ማጉረፍ

+ አረቦችንና ቱርኮችን ወደ ኢትዮጵያ ማስገባት

+ ትምህርት ቤቶችንና ካሪኩለማቸውን መቆጣጠር

+ ከዓለም አቀፍ ረዳቶቹ ገንዘብና ዕውቅናን በማግኘት በሽታዎችን ማስፋፋት

+ ኢትዮጵያውያን የሃገራቸውን ምግብና ውሃ እንዳይጠቀሙ ማድረግ

+ የኢትዮጵያን ምግብና ውሃ ወደ ውጭ መላክ

+ መርዛማ ምግብን፣ መጠጥን እና “መድኃኒቶችን” ከውጭ ማስገባት፤ ምግብንና ውሃን መበከል፣

+ ድርቅና ረሃብን መፍጠር፣

+ “ኦሮሚያ” ከተባለው ክፍለ ሃገር ንጹሕ ኢትዮጵያውያንን አጽድቶ የተረፉትን ወደ ሰሜኑ እንዲሸሹ መገፋፋት፣ እዚያም እርስበርስ እንዲባሉ ማድረግ (ኤርትራ እና ትግራይ ፥ ትግራይ እና አማራ)

+ ግብረ-ሰዶማዊ የሚያደርጉና የሚያልፈሰፍሱ ጨረር አፈንጣቂ ሞገዶችን ከጠፈር መልቀቅ (በተለይ በሰሜን ኢትዮጵያውያን ላይ)። ኢትዮጵያን ለአውሬው አስረክባችሁ የፈረጠጣችሁት ከሃዲ ህውሀቶችም አትተርፏትም። የቀለባችሁት አዞ ተዝለግልጎ በመምጣት ላይ ነው። ልክ በመለስ ዜናዊና አቡነ ጳውሎስ ላይ እንዳደረጉት በደብረ ጺዮን እና አቡነ ማቲያስ ላይ ጨረሩን በመልቀቅ ላይ ናቸው። ሰሞኑን አቶ ደብረ ጽዮን አዙሮት ወደቀ ተብሎ ነበር አይደል?

ገዳይ ግራኝ አብይ አህመድ የኖቤል ሽልማት የተሰጠው የእግዚአብሔር የሆነችውን ኢትዮጵያን እንዲያጠፋላቸውና ጥንታውያኑን ተዋሕዶ ኢትዮጵያውያንን እንዲጨፈጭፍላቸው መሆኑን በፍጹም አንጠራጠር። በተለይ ኢትዮጵያ/ ተዋሕዶ ክርስትና በምዕራባውያኑ ዔሳውያን እና በምስራቃውያኑ እስማኤላውያን ከማንም ሃገር በከፋ የምትጠላ የሳጥናኤል ጎል ናት።

እዚህ ይቀጥሉ፦ https://wp.me/piMJL-4OD

__________________________

Posted in Conspiracies, Ethiopia, Faith, Infos | Tagged: , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , | Leave a Comment »

በመልካም ፋንታ ክፉን በወደድኋቸውም ፋንታ ጠላትነትን መለሱልኝ

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on December 27, 2020

[መዝሙረ ዳዊት ከ ምዕራፍ ፻፮ እስከ ፻፲]

ይህ መዝሙር ልጆቹንና ሚስቱን ወደ አሜሪካ የላከውንና ሆ! ብለው ወደርሱ በመምጣት ወድደውት የነበሩትን ንጹሐን ኢትዮጵያውያንን እንደ ዝንብ የሚጨፈጭፈውን ግራኝ አብዮት አህመድን ይመለከታል፦

[መዝሙረ ዳዊት ምዕራፍ ፻፰]

፩ አምላክ ሆይ፥ ምሥጋናዬን ዝም አትበል፥

፪ የኃጢአተኛ አፍና የተንኰለኛ አፍ በላዬ ተላቅቀውብኛልና፤ በሽንገላ አንደበትም በላዬ ተናገሩ፤

፫ በጥል ቃል ከበቡኝ፥ በከንቱም ተሰለፉብኝ።

፬ በወደድኋቸው ፋንታ አጣሉኝ፥ እኔ ግን እጸልያለሁ።

፭ በመልካም ፋንታ ክፉን በወደድኋቸውም ፋንታ ጠላትነትን መለሱልኝ።

፮ በላዩ ኃጢአተኛን ሹም፤ ሰይጣንም በቀኙ ይቁም።

፯ በተምዋገተም ጊዜ ተረትቶ ይውጣ፤ ጸሎቱም ኃጢአት ትሁንበት።

፰ ዘመኖቹም ጥቂት ይሁኑ፤ ሹመቱንም ሌላ ይውሰድ።

፱ ልጆቹም ድሀ አደግ ይሁኑ፥ ሚስቱም መበለት ትሁን።

፲ ልጆቹም ተናውጠው ይቅበዝበዙ ይለምኑም፥ ከስፍራቸውም ይባረሩ።

፲፩ ባለዕዳም ያለውን ሁሉ ይበርብረው፥ እንግዶችም ድካሙን ሁሉ ይበዝብዙት።

፲፪ የሚያግዘውንም አያግኝ። ለድሀ አደግ ልጆቹም የሚራራ አይኑር።

፲፫ ልጆቹ ይጥፉ፤ በአንድ ትውልድ ስሙ ይደምሰስ።

፲፬ የአባቶቹ ኃጢአት በእግዚአብሔር ፊት ትታሰብ፤ የእናቱም ኃጢአት አትደምሰስ።

፲፭ በእግዚአብሔር ፊት ሁልጊዜ ይኑሩ፤ መታሰቢያቸው ከምድር ይጥፋ።

፲፮ ምሕረትን ያደርግ ዘንድ አላሰበምና ችግረኛንና ምስኪንን ልቡ የተሰበረውንም ሰው ይገድል ዘንድ አሳደደ።

፲፯ መርገምን ወደደ ወደ እርሱም መጣች፤ በረከትንም አልመረጠም ከእርሱም ራቀች።

፲፰ መርገምን እንደ ልብስ ለበሳት፥ እንደ ውኃም ወደ አንጀቱ፥ እንደ ቅባትም ወደ አጥንቱ ገባች።

፲፱ እንደሚለብሰው ልብስ። ሁልጊዜም እንደሚታጠቀው ትጥቅ ይሁነው።

፳ ይህ ሥራ ከእግዚአብሔር ዘንድ በሚያጣሉኝ በነፍሴም ላይ ክፉን በሚናገሩ ነው።

፳፩ አንተ ግን አቤቱ ጌታዬ፥ ስለ ስምህ ምሕረትህን በእኔ ላይ አድርግ፤ ምሕረትህ መልካም ናትና አድነኝ።

፳፪ እኔ ችግረኛ ምስኪንም ነኝና፥ ልቤም በውስጤ ደነገጠብኝ።

፳፫ እንዳለፈ ጥላ አለቅሁ፥ እንደ አንበጣም እረገፍሁ።

፳፬ ጕልበቶቼ በጾም ደከሙ፤ ሥጋዬም ቅቤ በማጣት ከሳ።

፳፭ እኔም በእነርሱ ዘንድ ለነውር ሆንሁ፤ ባዩኝ ጊዜ ራሳቸውን ነቀነቁ።

፳፮ አቤቱ አምላኬ፥ እርዳኝ፥ እንደ ምሕረትህም አድነኝ።

፳፯ አቤቱ፥ እጅህ ይህች እንደ ሆነች፥ አንተም ይህችን እንዳደረግህ ይወቁ።

፳፰ እነርሱ ይራገማሉ አንተ ግን ባርክ፤ በእኔ ላይ የሚነሡ ይፈሩ፥ ባሪያህ ግን ደስ ይበለው።

፳፱ የሚያጣሉኝ እፍረትን ይልበሱ፤ እፍረታቸውን እንደ መጐናጸፊያ ይልበሱአት።

፴ እግዚአብሔርን በአፌ እጅግ አመሰግነዋለሁ። በብዙዎችም መካከል አከብረዋለሁ፤

፴፩ ነፍሱን ከሚያሳድዱአት ያድን ዘንድ በድሀ ቀኝ ቆሞአልና።

_____________________________

Posted in Ethiopia, Faith | Tagged: , , , , , , , , , , , | Leave a Comment »

 
%d bloggers like this: