Addis Ethiopia Weblog

Ethiopia's World / የኢትዮጵያ ዓለም

  • November 2020
    M T W T F S S
     1
    2345678
    9101112131415
    16171819202122
    23242526272829
    30  
  • Archives

  • Categories

  • Recent Posts

የኢራን ከፍተኛ የኑክሌር ሳይንቲስት በቴህራን አቅራቢያ ተገደሉ | ፕሮጀክት አ’ህ’ማድ

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on November 27, 2020

ፕሮጀክት ‘አማድ’” በሚል መጠሪያ የኢራን ስውር የኑክሌር ምርምር ፕሮግራም መሪ የነበሩት ኢራናዊው የፊዚክስ ፕሮፌሰር ሞህሰን ፋክሪዛዲህ ቴህራን አጠገብ መኪና ውስጥ እያሉ ነው ተኩስ ተከፍቶባቸው የተገደሉት።

ከሁለት ዓመታት በፊት የእስራኤል ጠቅላይ ሚንስትር ኔተንያሁ “ይህን ስም አስታውሱ!” በማለት ስማቸውን ለእስራኤላውያንን አስተዋውቀውት ነበር።

እንግዲህ “እስራኤል ከምድር ገጽ መጥፋት አለባት”እያለች ለሃምሳ ዓመታት ያህል የምትፎክረዋ የኢራን ኢስላማዊት ሪፓብሊክ የፉከራዋን ድምጽ ከፍ ታደርገዋለች እንጅ ምንም አታመጣም። አስገራሚ ነው፤ እስራኤል ህዝቦቿን ለመጠበቅ ኢራን ድረስ ሄዳ ጠላቶቿን ትመነጥራለች።“ ፕሮጀክት አማድ” አሉት ኢራናውያኑ?

እንደምናየው በሃገራችን በአሁን ሰዓት ከህዋሃት ይልቅ በጣም የከፉት ቀንደኛ የኢትዮጵያ ጠላቶች ኢሳያስ አፈቆርኪ እና አብዮት አህመድ ናቸው።

በእውነት ኢትዮጵያ ኢትዮጵያዊ የሆነ አርቆ አሳቢ መሪ ቢኖራት ኖሮ “ፕሮጀክት አህመድ” በሚል ስያሜ በአክሱም ጽዮን ላይ የዘመቱትን ኢሳያስ አፈቆርኪን እና አብዮት አህመድን እንደ እስራኤል አንድ በአንድ ሊደፋቸው ግድ ይሆን ነበር። ይህን የሚያደርግ የተባረከ ነው!

_________________________

Leave a Reply

Fill in your details below or click an icon to log in:

WordPress.com Logo

You are commenting using your WordPress.com account. Log Out /  Change )

Facebook photo

You are commenting using your Facebook account. Log Out /  Change )

Connecting to %s

 
%d bloggers like this: