Addis Ethiopia Weblog

Ethiopia's World / የኢትዮጵያ ዓለም

  • November 2020
    M T W T F S S
     1
    2345678
    9101112131415
    16171819202122
    23242526272829
    30  
  • Archives

  • Categories

  • Recent Posts

Archive for November 27th, 2020

የኢራን ከፍተኛ የኑክሌር ሳይንቲስት በቴህራን አቅራቢያ ተገደሉ | ፕሮጀክት አ’ህ’ማድ

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on November 27, 2020

ፕሮጀክት ‘አማድ’” በሚል መጠሪያ የኢራን ስውር የኑክሌር ምርምር ፕሮግራም መሪ የነበሩት ኢራናዊው የፊዚክስ ፕሮፌሰር ሞህሰን ፋክሪዛዲህ ቴህራን አጠገብ መኪና ውስጥ እያሉ ነው ተኩስ ተከፍቶባቸው የተገደሉት።

ከሁለት ዓመታት በፊት የእስራኤል ጠቅላይ ሚንስትር ኔተንያሁ “ይህን ስም አስታውሱ!” በማለት ስማቸውን ለእስራኤላውያንን አስተዋውቀውት ነበር።

እንግዲህ “እስራኤል ከምድር ገጽ መጥፋት አለባት”እያለች ለሃምሳ ዓመታት ያህል የምትፎክረዋ የኢራን ኢስላማዊት ሪፓብሊክ የፉከራዋን ድምጽ ከፍ ታደርገዋለች እንጅ ምንም አታመጣም። አስገራሚ ነው፤ እስራኤል ህዝቦቿን ለመጠበቅ ኢራን ድረስ ሄዳ ጠላቶቿን ትመነጥራለች።“ ፕሮጀክት አማድ” አሉት ኢራናውያኑ?

እንደምናየው በሃገራችን በአሁን ሰዓት ከህዋሃት ይልቅ በጣም የከፉት ቀንደኛ የኢትዮጵያ ጠላቶች ኢሳያስ አፈቆርኪ እና አብዮት አህመድ ናቸው።

በእውነት ኢትዮጵያ ኢትዮጵያዊ የሆነ አርቆ አሳቢ መሪ ቢኖራት ኖሮ “ፕሮጀክት አህመድ” በሚል ስያሜ በአክሱም ጽዮን ላይ የዘመቱትን ኢሳያስ አፈቆርኪን እና አብዮት አህመድን እንደ እስራኤል አንድ በአንድ ሊደፋቸው ግድ ይሆን ነበር። ይህን የሚያደርግ የተባረከ ነው!

_________________________

Posted in Conspiracies, Curiosity, Ethiopia, Infos | Tagged: , , , , , , , , , , , | Leave a Comment »

“Ethiopian Forces” Near The Sudanese Border are Impeding People From Leaving

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on November 27, 2020

So that they can massacre them. This is Ethnic Cleansing / GENOCIDE!

Woe to evil Abiy Ahmed!

We never expected to be refugees

እኛ ስደተኞች እንሆናለን ብለን በጭራሽ አልጠበቅንም

Worryingly, refugees in Sudan have told The Associated Press that Ethiopian forces near the border are impeding people from leaving. Reporters from the AP have seen that crossings have slowed to a trickle in recent days. Ethiopia’s government has not commented on that.

Nearly half of the refugees are children. The spread of COVID-19 is just one concern”

So much is still unknown on the level of violence and subsequent suffering that people in the Tigray region have endured in just three weeks.”

በድንበር አካባቢ የሚገኘው “የኢትዮጵያ ሰራዊት” ኢትዮጵያውያን ስደተኞች አካባቢያቸውን ለቀው እንዳይወጡ እያገደ መሆኑን በሱዳን የሚገኙ ስደተኞች ለአሶሺዬትድ ፕሬስ ተናግረዋል። ከኤ.. ሪፖርተሮች በቅርብ ቀናት ውስጥ መሻገሪያዎች በፍጥነት መቀነስ እንደታዩ ተመልክተዋል ፡፡ የኢትዮጵያ መንግሥት በዚህ ላይ አስተያየት አልሰጠም።

ከስደተኞቹ ግማሽ ያህሉ ህጻናት ናቸው። የ COVID-19 በሽታ ስርጭት አንድ ሌላ አሳሳቢ ጉዳይ ነው።

እስካሁን ድረስ በትግራይ ግዛት ውስጥ ያሉ ሰዎች በሶስት ሳምንታት ውስጥ ብቻ የደረሰባቸው የአመፅ እና ቀጣይ ስቃይ ምን ያህል እንደሆነ እስካሁን አልታወቀም

👉 “ኢትዮጵያውያን” መባል የሚገባቸው ኢትዮጵያውያን እነማን እንደሆኑ እያየን ነው

ሰይጣን ሞትን እና ጥፋትን በሚረጭበት ቦታ ሁሉ እግዚአብሔር በዚያ በተጎዱት ሰዎች ልብ ውስጥ ይሠራል ፡፡ በጨለማው የሕይወት ዘመን ውስጥ የጠፉት ዓለም ለእነሱ ምንም መልስ እንደሌላት በግልፅ ማየት ይችላሉ ፡፡

Wherever Satan is spreading death and destruction, God is there, working in the hearts of those affected. In the darkest periods of life, the lost can see clearly that the world has no answers for them.

______________________

Posted in Ethiopia, Health, Infos, Life | Tagged: , , , , , , , , , , , , , , , , | Leave a Comment »

መጀመሪያ የማርያም መቀነትን፣ ከዚያ ክቡር መስቀሉን፣ ከዚያም ኢትዮጵያን እየተነጠቅን ነው | ዋ!

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on November 27, 2020

በግብረሰዶማውያን ተመርጦ ስልጣን ላይ የወጣው የአብዮት አህመድ አሊ ተልዕኮ ጸረኢትዮጵያ፣ ጸረተዋሕዶና ጸረክርስቶስ መሆኑ ግልጽ ነውና ዛሬ ሰሜን ኢትዮጵያውያንን ለመጨፍጨፍ ብሎም ታሪካቸውንና ቅርሳቸውን አንድ በአንድ ለማጥፋት የተላከውን “ሰራዊት” የሚደግፍ ሁሉ ፀረኢትዮጵያ፣ ፀረክርስቶስ፣ ፀረጽዮን ማርያም ብሎም የግብረሰዶማውያንን አጀንዳ አራማጅ ነው። ይህ ሰራዊት ስለ ጽዮን ዝም የማይሉትን የተዋሕዶ ልጆችን እንጅ ጠላት ሶማሊያን፣ ጠላት ሱዳንን፣ ጠላት ኦሮሚያን፣ ጠላት አረብን፣ ጠላት ግብጽን፣ ጠላት ቱርክን፣ ባጠቃላይ ጠላት ኤዶማውያንን እና እስማኤላውያንን ያጠቃ ዘንድ የተላከ ሰራዊት አይደለም። ወዮላችሁ!

የቪዲዮው መግቢያ ላይ የሚታየው ዛሬ በአውስትራሊያ የታየ ድንቅ የማርያም መቀነት ነው። ልክ በዚሁ ዕለት በአውስትራሊያው የቪክቶሪያ ግዛት ኮሮና ጠፋች ለሰላሳ ቀናት በወረርሽኙ የተያዘ ሰው የለም ተባለ። ድንቅ ነው! እዚህ ይግቡ

+++ ባለፈው የጌታችን ስቅለት ዕለት(ይገርማል፤ በማግስቱ ነበር ምቀኛው አውሬ ያኛውን ቻነሌን ያዘጋብኝ፤ ወገን እንዳያውቅና እንዳይድን) በሃገራችን ታይታ የነበረችውን የማርያም መቀነት እናስታውሳለን? አዎ! በጊዜው የሚከተለውን ጽፌ ነበር

👉 “አውሬው ቤተክርስቲያንን ለጌታ ቍርባን ዘግቶ በ666የተከተቡትን ዶሮዎች እንድትገዙ ገበያዎችን ፈቀደ”

👉 እርግብ እና በግ ታሥረዋል

የቤተ ክርስቲያናችንን እንቅስቃሴ በደንብ ነው የሚከታተሉት፤ በዕለተ ስቅለት የተነሳው ቪዲዮ ላይ የሚታየውን ዓይነት ብርቱ የሆነ የእምነት ፍቅርና ጽናት በኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ አማኞች ዘንድ ብቻ እንደሚታይ የአውሬው ዓለም እያየው ነው። እናት፣ አባት፣ ህፃናት ከጥዋት እስከ ማታ ለጌታቸው ሲሰግዱ፣ ካህናትና ቀሳውስትም ሌሊቱን ሙሉ ቆመው የሚቀጥለውንም ቀን ያለማቋረጥ በሥርዓተ ጸሎትና ቅዳሴ ሲያሳልፉ የሚታዩባት ብቸኛ ቤተ ክርስቲያን የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ብቻ ናት። ለመሆኑ በፕሮቴስታንቶች በተለይም በእስላሞች ዘንድ ሕፃናት ወደ አምልኮ ቦታዎች ሲሄዱ አይታችሁ ታውቃላችሁን? እኔ አልገጠመኝም።

አውሬው በኢትዮጵያ ቤተ ክርስቲያን በጣም ይቀናል! ለዚህም ነው ልክ ፪ሺ፲፪/ 2012 ዓመተ ምሕረትን ጠብቆ፣ ልክ የሑዳዴ ጾም ሲገባ የኮሮና ቫይረስን ዓየር ላይ የለቀቀው። የአውሬው አምላኪዎች የሆኑት መሀመድውያንም ልክ ፋሲካ ሲገባደድ ረመዳናቸውን መጀመራችውም አውሬው ይህችን ዓመተ ምሕረት በጉጉት ሲጠብቅት እንደነበር ይጠቁመናል።

የአውሬው ተቀዳሚ ዓላማው ሕዝበ ክርስቲያኑን ከክርስቶስ ደም እና ስጋ እንዲሁም ከጥምቀት ማራቅ ነው። ይህንም በግልጽ እያየነው ነው። የተዋሕዶ ልጆች ስጋና ደሙን “በነጻ” እንዳይቀበሉ ቤተ ክርስቲያንን በሠራዊቱ አሳጠረ ፤ ፋሲካ ሲቃረብ ገበያዎቹን ከፍቶና የ”አበሻ” ዶሮዎችንና እንቁላሎችን አጥፍቶ በአውሬው መንፈስ የተበከሉትን የአላሙዲን ኤልፎራ ዶሮዎች ክርስቲያኑ ሺህ ብር እየከፈለ እንዲገዛና ለአውሬው የደም መስዋዕት እንዲያደርግለት ፣ እግረ መንገዱንም የዶሮውን ስጋና እንቁላል ተመግቦ በአጋንንት እንዲታሠር ያደርጋል። ይህ ግልጽ የሆነ የዲያብሎስ አካሄድ አይደለምን? በደንብ እንጅ!

የሚከትሉትን ቀናት በጥሞና እንከታተል፤ ፋሲካ ካለፈ በኋላ የአውሬው መንግስት መስጊዶችን ለስግደት ቢፈቅድ አይግረመን!

አሁን ግን አገር ቤት ያላችሁ የተዋሕዶ ልጆች ትናንትና የማርያም መቀነትን አይታችሁታልና ወደ ቤተ ክርስቲያን ተሰባስባችሁ አምሩ። የማርይም መቀነቱ “ወደኔ ኑ! ምንም አትሆኑም!” የሚለውኝ ምልክት ነው ያሳያችሁ! በዚህ በትንሣኤ ወቅት ኮሮኖ የተባለው ቫይረስ ቤተ ክርስቲያን ድርሽ አይልም! እግዚአብሔርን እንጅ ሌላ ማንንም/ምንንንም አትፍሩ! አባታችንን አብርሃምንና ይስሐቅን አስታውሱ! አሁን ትንሽ ሰዓት ነው የቀረውና ባካችሁ የማንንም ፈቃድ ሳትጠይቁ ወደ ቤተ ክርስቲያን ሂዱ! መላው ዓለም “ኢትዮጵያውያኖች ወደ ቤተ ክርስቲያን ሄዱን?” ብሎ በመጠየቅ ላይ ነው። ባለፈው ሳምንትም ተናግሬው ነበር፤ ይህ ሌላ ጊዜ ተመልሶ የማይመጣ ልዩ አጋጣሚ ነው! በዚህ ጊዜ ከተሰቀለላችሁ አምላካችሁ ጋር ካልሆናቻሁ መቼ?! ለብርሃነ ትንሣኤ ቤተ ክርስቲያንን አጥለቅልቋት!”

__________________________

Posted in Conspiracies, Curiosity, Ethiopia, Faith | Tagged: , , , , , , , , , , , , , , , , , | Leave a Comment »

The Deceitful Nobel Peace Laureate PM Massacring Christians with Lies & Manipulations

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on November 27, 2020

[John 10:10]

The thief comes only to steal and kill and destroy”

👉 Noble Peace Prize = License for Genocide

👉 During the 2019 Nobel Peace Prize Award Ceremony in Oslo it was told that Abiy Ahmed’s Father is OROMO, and his mother AMHARA

But 6 months later the Illegitimate prime Minister Abiy Ahmed confessed to an Oromo television station that both his father and mother are ethnic Oromos and Muslims.

👉 This deceitful, wicked and evil person always lied and continues to lie.

Each of the following descriptions of deceitful leaders perfectly apply to Abiy Ahmed and the forty thieves:

👉 Deceitful Leaders use manipulative behaviors to achieve goals.

👉 Deceitful Leaders display a low tolerance for open communication. They control information.

👉 Deceitful Leaders divide people and focus on narrow issues that may be part of an unstated, deceitful goal.

👉 Deceitful Leaders give orders and specific direction sometimes without rationale.

👉 Deceitful Leaders use emotions (with bias toward negative ones).

👉 Deceitful Leaders want control and dutiful obedience; “punishing” those who are “out of line.” Individual initiative is rarely appreciated.

👉 Deceitful Leaders do not hesitate to use positional authority to further an agenda.

👉 Deceitful Leaders lack humility.

👉 Deceitful Leaders often mislead with half-truths, lies of omission, feigned ignorance or rationalization.

👉 Deceitful Leaders criticize, intimidate and blame.

Case #1

👉 Debunked: No, These Photos Don’t Show The Destruction of Aksoum Airport in Ethiopia

Aksoum Airport, located in Ethiopia’s Tigray region, was damaged on November 22, according to Ethiopian news agency ENA, as part of the ongoing conflict between the Ethiopian army and the separatist Tigray People’s Liberation Front (TPLF). However, some of the photos circulating online that are said to show the airport were actually taken during conflicts in Libya and Ukraine.

On November 22, the Ethiopian national press agency ENA reported that Aksoum Airport in the northern province of Tigray had been destroyed by “TPLF extremists”, or members of the Tigray People’s Liberation Front. The Ethiopian army has been leading an offensive against this group for the past three weeks.

On the same day, images showing the damaged interior of an airport terminal were shared hundreds of times on Facebook. In the post, the user laments the destruction of Aksoum Airport.

However, a reverse image search (click here to find out how) quickly shows that these images aren’t, in fact, of Aksoum Airport. The first two photos show Tripoli Airport in Libya. They were taken by journalist Marine Olivesi on September 2, 2014:

This Facebook post from November 22 also claims to show photos of the destroyed airport in Aksoum.

However, the photo below is actually an image of Donetsk Airport in Ukraine. It was taken from a video filmed by CNN correspondents on February 2, 2015. The Facebook page Sidaama Today was quick to criticise the misuse of this image outside of its original context.

Case #2

👉 Debunked: Photo of Weapons Seized in Ethiopia Was Taken Before Tigray Crisis

As the conflict between Ethiopia’s government and dissident Tigray forces escalates, a photograph circulating on social networks purports to show weapons handed over by soldiers of the Tigray People’s Liberation Front (TPLF). The claim is false; the weapons were intercepted at the Sudanese border back in 2008.

The image was posted on Facebook on November 9, 2020, five days after Ethiopian Prime Minister Abiy Ahmed ordered troops, tanks and warplanes into the northern Tigray region in response to what he said were attacks on federal military camps orchestrated by the TPLF.

Written in Amharic, the post’s caption translates into English as: “Guns soldiers were armed with!! Following the capture of the town of Dansha by our heroes, the traitors are handing in their handguns after coming out of their hideouts”.

The image shows hundreds of handguns lined up on a blue tarp on the floor. Men in military uniforms can be seen arranging the pistols while another takes a picture of the scene. Other men dressed in civilian clothes look on.

AFP journalists reported from the town of Dansha on November 10, 2020, soon after the Ethiopian army took control of the western Tigrayan town. Since then, the army said its forces have reached within 60 kilometers (37 miles) of Tigray’s capital Mekele.

However, this photo is unrelated to the ongoing conflict in Ethiopia and in fact shows weapons confiscated at the Sudanese border by Ethiopian security back in 2008.

Not weapons from TPLF soldiers

A reverse image search shows that the original photo was used in local media reporting the event. According to Ethiopian site Ezega, Ethiopian security intercepted weapons smuggled through the Tigray region via Sudan.

“The real origin of the shipment and the intended recipients are still unknown. Ethiopia has in the past accused Eritrea for incursions and support for domestic opposition in Amhara and Oromia regions”, it reads.

The story was picked up by Africa News as well as Addis Standard, one of Ethiopia’s leading news outlets.

___________________________

Posted in Curiosity, Ethiopia, Infos | Tagged: , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , | Leave a Comment »

 
%d bloggers like this: