ፈጣኑ መልአክ ቅዱስ ሚካኤል ሆይ አስቀድሞ የተጣላህን በቀል ባለመርሳት ጋሻህን አንሣ!
ከእንግሊዙ ጋዜጣ “ደይሊ ሜል” የተገኘው ይህ ምስል የሚያሳያው በዚህ እድሜአቸው ወደ ሱዳን እንዲሰደዱ የተደረጉትን በጥልቁ ያዘኑትን አባትን ነው። አቤት ይህ ሃዘን! ይህ ቁጣ! ይህ ቀላል እንዳይመስለን! የኔም ቁጣ ታክሎበታል!
ጌዲኦ ወገኖቻችን ከኦሮሚያ ሲዖል ሲፈናቀሉ ከሃገራቸው ምድር አይወጡም፣ ኮንሶ ወገኖቻችን ከደቡብ ሲፈናቀሉ ከሃገራቸው ምድር አይወጡም፣ ኦሮሞ የኢትዮጵያ ጠላቶች ከሶማሊያ ክልል ሲፈናቀሉ በአዲስ አበባ ዙሪያ ይሰፍሩ ዘንድ ነው፣ ትግሬ ኢትዮጵያውያንን ለማፈናቀልና ለመግደል የተላከው የግራኝ ሠራዊት ቅጥረኛ ወታደሮች በቅድስቲቷ የሰሜን ኢትዮጵያ ምድር ቢገደሉ በኢትዮጵያ ቅዱስ አፈር ውስጥ ይቀበራሉ። እኝህ ወደ ሱዳን በርሃ እንዲሰደዱ የተደረጉት አባትስ? ባለፈው ዓመት ኖቤል በተሸለመው የሳጥናኤል ወኪል አብዮት አህመድ አማካኝነት፤ “ኮሮና ገዳይ ናት፣ ግኑኝነታችሁን በ፩.፭ ሜትር ርቀት ጠብቁ፣ እጃችሁን ቶሎ ቶሎ ታጠቡ፣ ንጽህናችሁን ጠብቁ፣ ጥሩ እንቅል ተኙ፣ ጤናማ ምግብ ተመገቡ፣ ጭንብል አጥልቁ አልያ የአስር ዓመት እስራት” የተባሉት እትብታቸው በኢትዮጵያ ምድር የተቀበረው እናቶችና ሕጻናቱስ? ለመሆኑ በሱዳን በርሃ ለማን ነው የተሰጡት? ለዚህ ዓመቱ ኖቤል ተሸላሚው ለሉሲፈራዊው የተባበሩት መንግስታት ምግብ ፕሮግራም? ለዓለም አቀፉ የኩላሊት፣ ልብ እና መቅኒ ንግድ ላይ ለተሰማሩት የቱርክ ማፊያ ተቋማት? በሊቢያ የባሕር ጠረፋት ላይ አፋቸውን ከፍተው በመጠባበቅ ላይ ላሉት ሙስሊም አራጆች እና አሳነባሪዎች?
የሳጥናኤል ጎል ኢትዮጵያ፤ አዎ! ይህ ሁሉ መናወጥ የሚነግረን ሉሲፈራውያኑ አስቀድመው ዝግጅት ያደረጉበት፣ ሁሉም አካላት፣ ከህወሃት እስከ ብልጽግና፤ ሁሉም የፖለቲካ ፓርቲዎችና ድርጅቶች የተሳተፉበት ጥንታዊውን የተዋሕዶ ክርስትና ማህበረሰብ ለማጥቃትና ኢትዮጵያን ለብዙ ሺህ ዓመታት ከጠላት ጠብቀው ላቆዩአትና ለኢትዮጵያውያን መንፈሳዊ ማንነትን እና ምንነት እንደ ሞተር የሚያገለግሉትን ትሁት፣ ሰላማዊና ድምጽ-አልባ ወገኖቻችንን ከሃገረ ኢትዮጵያ ለማጥፋት የተጠነሰሰ ዲያብሎሳዊ ሤራ ነው።
ልብ እንበል፤ ባለፉት ሦስት ዓመታት በኦሮሚያ ሲዖል እና በቤኒሻንጉል ከተፈጸሙት እጅግ በጣም አስከፊና ኢ-ሰብዓዊ ድርጊቶች ይልቅ “ማይካድራ” ተፈጸመ የተባለው ጭፍጨፋ የዓለም አቀፉን ሜዲያዎች እና እንደ አምነስቲ የመሳሰሉትን ሉሲፈራውያን ተቋማት ትኩረት ሊስብ ችሏል። ቪዲዮው ላይ ከማይካድራ ነዋሪው እናት እንደምንሰማውም ጭፍጨፋውን ያካሄደው የፋሺስቱ አብዮት አህመድ ጋላ ሰራዊት ነው። በዚህ መቶ በመቶ እርግጠኛ ነኝ!
👉 UN chief calls for Ethiopia ‘Humanitarian Corridors’
የተባበሩት መንግስታት ድርጅት ሃላፊ ለኢትዮጵያ ‘የሰብአዊ መተላለፊያ መንገዶች’ ጥሪ አቀረቡ፡፡
👉 ‘የሰብአዊ መተላለፊያ መንገዶች’/ “የሕይወት ጎዳና” በሌኒንግራድ
_______________________