Addis Ethiopia Weblog

Ethiopia's World / የኢትዮጵያ ዓለም

  • November 2020
    M T W T F S S
     1
    2345678
    9101112131415
    16171819202122
    23242526272829
    30  
  • Archives

  • Categories

  • Recent Posts

Archive for November 16th, 2020

በኢስታንቡል/ ቁስጥንጥንያ | ታሪካዊው የቫኒኮይ መስጊድ የእሳት ቃጠሎ ደረሰበት

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on November 16, 2020

ይህ መስጊድ በ ፲፯/17 ኛው ክፍለ ዘመን የተመሠረተ ነው። አይ ኢስታንቡል! አይ ቁስጥንጥንያ! ከሶማሌዎች ጎን ኦሮሞዎችን በማስታጠቅና በማሰልጠን ላይ ያለችው ቱርክ ናት፣ የኢትዮጵያ መሀመዳውያን በድጋሚ ከቱርክ ጎን ተሰልፈዋል፤ ባለፈው ወር ላይ አብሯቸው ለሚኖረው ኢትዮጵያው መጨፍጨፍ ግድ ሳይሰጣቸው ፈረንሳይ ቱርክን ለምን ወቀሰች ብለው በሺህ የሚቆጠሩ የኢትዮጵያ መሀመዳውያን ለቱርክ ድጋፍ ለመስጠት በአዲስ አበባ ጎዳናዎች ላይ የተለመደውን ጩኸታቸውን ሲያሰሙ ነበር። በቁስጥንጥንያ /ኢስታንቡል የሚገኘው ታሪካዊው የቅድስት ሶፊያ ቤተ ክርስቲያን ህንፃ ወደ መስጊድነት ሲቀየር የግራኝ ርዝራዦች “በኦርቶዶክስ ላይ ድል ተጎናጸፍን! ቱርክ እንኳን ደስ ያለሽ!” በማለት ሲደሰቱ እንደነበር እናስታውሳለን። ቱርክ እስከ አምስት ሚሊየን ኦርቶዶክስ ክርስቲያኖችን ጨፍጭፋለች።

ትናንትና ጂሃዳዊው ደመቀ መኮንን ሀሰን ከጽንፈኛው የቱርክ መንግስት ጋር መቀራረብ እንደሚሻ ተናግሮ ነበር። በዚህ ጦርነት ከሁሉም ካምፕ፤ ከሁሉም የኢትዮጵያ ታሪካዊ ጠላቶች ጋር የማበር ፍላጎት እንዳለው ይህ ከሃዲ አገዛዝ ደግሞ ደጋግሞ ገልጿል። ከሳውዲዎች፣ ኤሚራቶች፣ ካታር፣ ግብጽ፣ ሱዳን እና ቱርክ ጋር ያብራል። ቱርክ በሶማሊያ እና ሱዳን በኩል ወደ ኢትዮጵያ ሊዘምቱ ዝግጁ የሆኑት ወታደሮችን ላለፉት አምስት ዓመታት በሰፊው ስታሰለጥን ነበር።

ይህችን የክርስቶስ ተቃዋሚ 666 ሃገር በተመለከተ አንድ ሰሞኑን እንድታዘብ የተፈቀደለኝን አስገራሚ ክስተት የያዘ ቪዲዮ በሚቀጥሉት ቀናት ለማቅረብ እሞክራለሁ።

_________________________

Posted in Curiosity, Ethiopia, Faith | Tagged: , , , , , , , , , , , , , , | Leave a Comment »

Regime-Change Mission in Ethiopia by Nobel Peace Laureate | የግራኝ የሥርዓት ለውጥ ተልዕኮ

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on November 16, 2020

👉 “በኢትዮጵያ የሥርዓትለውጥ ተልዕኮ በኖቤል የሰላም ተሸላሚ

በዚህ ጽሑፍ የቀረቡ ዋና ዋና ነጥቦች፤

👉 Who is Abiy Ahmed?

+ አብይ አህመድ ማነው?

👉 Nobel Prize part of the PR Makeover

+ የኖቤል ሽልማት የህዝብ ግንኙነት ትርዒት ማሳያ አካል

👉 Regime Change

+ የአገዛዝ ለውጥ

👉 Dam Target

+ የሕዳሴው ግድብ ዒላማ

👉 Tigray Subjugation the Final Mission

+ የመጨረሻ ተልእኮ፤ ትግራይን ማንበርከክ

“For nothing is secret, that shall not be made manifest; neither any thing hid, that shall not be known and come abroad.”

“It’s like an empire crumbling before our eyes,” is how one diplomat observing the crisis in Ethiopia was quoted as saying. There is no doubt that the historically important nation is facing a momentous threat to its existence.

After two years as prime minister Abiy Ahmed has overseen the collapse of a once strong and independent country, the only nation in Africa never to have been colonized by foreign powers.

The latest eruption of violence is centered on the northwest Tigray region which borders Eritrea and Sudan. Abiy has sent troops and warplanes to bring the oppositional stronghold under the control of the central government in Addis Ababa. Despite claims echoed by the state-run media that federal troops have succeeded in gaining control, the region remains defiant. Hundreds are reported dead from battles. But it is hard to confirm because the region has been cut off by the Abiy regime.

Incongruously, the prime minister who was awarded the Nobel Peace Prize in 2019 has rebuffed appeals from the United Nations to enter into negotiations with the Tigray leadership to avoid further bloodshed. There are fears that the military confrontation could lead to all-out civil war in Africa’s second most populous nation, dragging in neighboring countries in the unstable and poverty-stricken Horn of Africa.

👉 Who is Abiy Ahmed?

The 44-year-old politician is currently the youngest African leader. He came to power in Ethiopia in April 2018 after much opaque political wrangling within a shaky coalition government. Abiy’s tenure was initially meant to be as caretake premier who would oversee elections. However, more than two years later he has postponed elections indefinitely under the pretext of safeguarding public health from the coronavirus pandemic. The Tigray region is dominated by the Tigrayan People’s Liberation Front (TPLF) which was formerly the ruling faction following a revolutionary war that ended in 1991. The TPLF were always wary of a hidden agenda behind Abiy. It refused to postpone elections in September and they claim that Abiy is now ruling like a dictator without a mandate.

Abiy was formerly a member of the TPLF-led coalition regime, serving as a minister of technology and before that as a military intelligence officer. While studying for his MBA at the private Ashland university in Ohio (see notable alumni), it is believed that he was recruited by the CIA. His later work as a government minister establishing national security surveillance systems under the tutelage of U.S. spy agencies would have given him immense political powers and leverage over rivals.

👉 Nobel Prize part of the PR Makeover

Abiy was awarded the Nobel Peace Prize in 2019 after almost one year in office as caretaker premier owing to a surprise initiative he embarked on with Eritrean dictator Isaias Afwerki. Controversially, Abiy refused to give press conferences to answer questions on the basis for his award. The settlement was supposed to put at end to a two-decade border dispute between Ethiopia and Eritrea following a three-year bloody war that ended in 2001. As a result, Abiy was generally hailed as a progressive reformer by Western media. The notable thing is, however, the purported peace deal did not deliver any practical improvement in cross-border relations between Eritrea and Tigray, the adjacent Ethiopian region. All of Abiy’s visits to the Eritrean capital Asmara have been shrouded in secrecy. No peace plan was ever published. And, crucially, Tigray people were not consulted on the deal-making undertaken by Abiy who comes from the Oromo region straddling central Ethiopia.

👉 Regime Change

While Abiy was apparently seeking peace outside his nation, the picture inside was very different. As soon as he took power in early 2018, Ethiopia’s tapestry of multiethnic population of nearly 110 million dramatically unravelled from a surge in internecine violence and massive displacement. Prior to that, the federal structure of Ethiopia under the TPLF-led regime (1991-2018) had been relatively stable and peaceful. During those decades, while the socialist orientated authorities maintained close relations with the United States in terms of regional security matters, Ethiopia also pursued nationally independent policies in terms of economic development. Western finance capital was heavily regulated, while China became the main foreign investment partner involved in key infrastructure projects.

A major project is the Blue Nile hydroelectric dam which was inaugurated by the former TPLF prime minister Meles Zenawi who died in 2012. Set to become the biggest power plant in Africa, it was largely self-financed by Ethiopia. Western capital didn’t get a look in.

👉 Dam Target

Nearly three months after Abiy’s catapult to power, the chief engineer of the Blue Nile dam Simegnew Bekele was murdered in what appeared to be an assassination. An investigation by the authorities later claimed it was suicide. Few people believe that from the suspicious circumstances, such as security cameras inexplicably failing and his security detail having been abruptly switched just before his killing. His wife was prevented from returning from abroad to attend the funeral.

The motive for the murder of the chief engineer was to throw the dam’s construction into disarray. The point was not stop its construction but to overhaul the financing of the project with the breakthrough input of Western capital to cover the $5 billion mega-dam.

👉 Tigray Subjugation the Final Mission

Over the past two years, the entire federal nation of Ethiopia has been rocked by sectarian clashes. It is impossible to put an exact number on the death toll but it is estimated to be in the thousands. Political assassinations have become all too common whereas before Abiy’s ascent to office such violence was rare. It appears the deadly strife has stemmed from Abiy and his clique systematically replacing the political administrations in the constituent nine regional governments of Ethiopia. He has also sacked lawmakers in the central parliament in Addis Ababa, replacing them with his own flunkies. All the while the Western media have portrayed the moves as “democratic reforms” carried out by the Nobel laureate prime minister. Violence among the various constituent nations of Ethiopia, it is implied by Western media, is the result of revanchist old regime elements instead of being legitimate resistance to Abiy’s power grab.

The Tigray region has always had strong political and military autonomy. Its five million population is unified behind the TPLF leadership. Thus the northwest region represents an obstacle to the regime-change operation in Ethiopia being carried out by Abiy Ahmed and his foreign backers. Those foreign backers include the United States and Gulf Arab oil regimes who are seeking geopolitical control over the strategic Horn of Africa. For that regime change to succeed, Ethiopia’s political independence must be broken. And in particular the national resistance of the Tigray region must be vanquished.

It is sinister indeed that last weekend while Abiy was launching federal forces on Tigray and cutting off transport, electricity and communications, he flew to visit his Eritrean dictator friend, according to Tigray sources. There are deep concerns that the two politicians are forging a pincer movement to attack Tigray from the south and north on the back of a criminal siege strangling the region.

👉 HOW THE NSA BUILT A SECRET SURVEILLANCE NETWORK FOR ETHIOPIA

Amid concerns about Ethiopia’s human rights abuses, the NSA forged a secret relationship with the country that expanded exponentially over the years.

https://theintercept.com/2017/09/13/nsa-ethiopia-surveillance-human-rights/

__________________________

Posted in Conspiracies, Ethiopia, Infos | Tagged: , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , | Leave a Comment »

ጄነራል ሰዓረ እንደ አፄ ዮሐንስ ለአማራ ተሰው፥ ጋላማራዎች ትግሬ ኢትዮጵያውያንን ከዷቸው

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on November 16, 2020

👉 ፕሮጀክት “ታሪካዊቷን ኢትዮጵያን የማጥፋት ዘመቻ”

ተዋሕዶ ነንየሚሉ ወገኖች ከተዋሕዶ ትግሬ ይልቅ ጋላ መናፍቅ ወይም እስላም የሚመርጡበት ዘመን ላይ ደርሰናል። ብዙዎች ከመንፈሳዊ ወንድሞቻቸው እና እህቶቻቸው ጋር ከማበር ይልቅ የስጋ ማንነትና ምንነት ካላቸው መንፈሳዊ ጠላቶቻቸው ጋር ማበሩን መርጠዋል።

ውጊያው በሰሜን እና በደቡብ፣ በኢትዮጵያውያን እና በፀረኢትዮጵያ ኃይሎች መካከል ነው ፥ ውጊያው መንፈሳዊ ነው፤ ጦርነቱ የስጋ ማንነትና ምንነት ባላቸው የክርስቶስ ተቃዋሚዎች እና የመንፈስ ማንነትና ምንነት ባላቸው የክርስቶስ ልጆች መካከል ነው! ከየትኛው ወገን ናችሁ?

በወቅቱ ኢታማጆር ሹም የነበሩት ጄነራል ሰዓረ ግራኝ አብዮ አህመድ አማራ በተባለው ክልል ላቀደው መፈንቅለ ኢትዮጵያ የመከላከያ ሠራዊት እንዲልኩ ሲያዛቸው፤ “የለም! በወገኔ ላይ የሚዘምት ሰራዊት አልክም! በሠራዊታችን ውስጥ የሃገራችን ታሪካዊ ጠላቶች የሆኑት አረቦች እንዲያደርጉ የተፈቀደላቸው ጣልቃ ገብነት አሳስቦኛል፣ ይህ መቆም አለበት!” ባሉ በማግስቱ ተገደሉ ፥ በተመሳሳይ ወቅት ግራኝ አብዮት አህመድ የጋላ ሠራዊቱን ወደ አማራ ክልል በመላክ በእነ ዶ/ር አምባቸውና ጄነራል አሳምነው ላይ ግድያ አካሄደ፤ በዚህም የጋላን ሥርዓት ለማስፈን መፈንቅለ መንግስት፣ መፈንቅለ ሥርዓት፣ መፈንቅለ ኢትዮጵያ አካሂዶ የክልሉን አገዛዝ የጋላማራ “ጁንታው”፤ እንዲቆጣጠረው አደረገ። (አምና እንዳወሳሁት ጂኒው አብዮት አህመድ የ “መ” እና “ጀ” ፊደላት ያላቸውን ቃላት መጠቀም ይወዳል፤ ጅጅጋ + ጅማ + ጃዋር + ጃንጃዊድ + ጀዝባ+ ጅል + ጀነት + ጅሃድ + ጅብርሊል + ጅኒ + ጀበና + ጀማል + ጃራ + ጆሞ + ጁማ + ጁላን + ጁነዲን + ጁንታ)

👉 ከአምስት ቀናት በፊት አንድ በእንግሊዘኛ የወጣ መረጃ እንዲህ ይለናል፦

Regime-Change Mission in Ethiopia by Nobel Peace Laureate

Abiy was formerly a member of the TPLF-led coalition regime, serving as a minister of technology and before that as a military intelligence officer. While studying for his MBA at the private Ashland university in Ohio. It is believed that he was recruited by the CIA. His later work as a government minister establishing national security surveillance systems under the tutelage of U.S. spy agencies would have given him immense political powers and leverage over rivals.

👉 “በኢትዮጵያ የሥርዓትለውጥ ተልዕኮ በኖቤል የሰላም ተሸላሚ

አቢይ ቀደም ሲል በህወሃት የሚመራው የጥምር አገዛዝ አባል የነበረና በቴክኖሎጂ ሚኒስትርነት ያገለገ ሲሆን ከዚያ በፊትም በወታደራዊ የስለላ መኮንንነትነትአገልግሏል ፡፡ በአሜሪካ ኦሃዮ ውስጥ አሽላንድ በግል ዩኒቨርስቲ ውስጥ ለኤም..እንዲማር ተደርጓል። አቢይ እዚያ እያለ እሱ በሲአይኤ ተመልምሏል ተብሎ ይታመናል፡፡ በኋላ በአሜሪካ የስለላ ኤጀንሲዎች ሞግዚትነት የብሔራዊ ደህንነት ቁጥጥር ስርዓቶችን በመዘርጋት በመንግሥት ሚኒስትርነት ያከናወናቸው ሥራዎች ከፍተኛ የፖለቲካ ኃይሎች እንዲሰጡት እና ተፎካካሪዎቻቸውም ላይ ከፍተኛ ጥቅም እንዲያገኝ ረድተውት ነበር ፡፡

👉 አዎ! ታዲያ በአሜሪካው የመረጃዎች ሰብሳቢ ተቋም “ኤን.ኤስ.-NSA” “ኢንሳንእንደተቆጣጠረ ማንን መቼ እንደሚገድል፣ ማንን እንዴትና መቼ ማታለልና መግዛት እንደሚችል፣ ለጭፍጨፋዎችን እና ጦርነቶችን መቼ መጀመርና ማካሄድ እንደሚኖርበት በደንብ አጥንቶበትና ተዘጋጅቶበት ነበር።

ታዲያ እታች የተደረደሩት የግራኝ ግፎች በተለይ በአማርኛ ተናጋሪዎችና በተዋሕዷውያን ላይ ላለፉት ሦስት ዓመታት ሲፈጸሙ ለአማራ ክልል ቆመናል የሚሉትና “አማራ” ሳይሆኑ “አማራ ነን!” የሚሉት “ጋላማራዎች” (ብእዴን፣ አዴፓ፣ አብን፣ ቧያለው፣ ደመቀ መኮንን ሀሰን ወዘተ) ጭጭ ያሉት መለስ ዜናዊን ከገደሉበት እና የመፈንቅለ-ሥርዓቱን ዘመቻ ሂደት በግልጽ ከጀመሩበት ዕለት አንስቶ በትግራይ ኢትዮጵያውያን ላይ የታቀደ የጥቃት ዘመቻ እንዳለ ስለሚያውቁት ነው። እነ ጄነራል ሰዓረን እና አሳምነውን አሳልፈው የሰጧቸው እነዚህ አካላት ናቸው።

ዛሬ በትግራይ ኢትዮጵያውያን ላይ የሚካሄደውን ፀረኢትዮጵያ የዘር ማጥፋት ዘመቻን፤ ያለምንም ውይይትና ማመንታት፤ ከመጀመሪያው ሰዓት ጀምሮ ድጋፍ እየሰጡ ያሉትና የቤተ አምሐራ ምስኪን የገበሬ ልጆች በጦርነት እሳት በመማገድ ላይ ያሉት እነዚህ አካላት ናቸው። ጋላማራዎች።

👉 በተለይ “አማራ/ጋላማራ” የተባሉትን ልሂቃን ብልሹነት ለማየት ቪዲዮው መግቢያ ላይ ወንድም ሀብታሙ ያኔ የተናገረውን እና ዛሬ በኢትዮ360 የሚናገሩትን ብቻ በማነፃጸር መገንዘብ ይቻላል። 360 ዲግሪ ዞረዋል!

👉 መንፈሳዊት ኢትዮጵያን ለማጥፋት ግራኝ አብዮት አህመድ አሊ የሠራው ግፍና በደል፤

ተቀባይነት ለማግኘት ቦንብ አስጠምዶ ሰው አስጨርሷል(ቆሻሻ ትዕይንት)

ኢንጅነር ስመኘውን በጠራራ ጸሀይ ገድሏል

የቡራዩ ጀኖሳይድ

ለገጣፎ መፈናቀል

የጌድዮ ማፈናቀልና ጀኖሳይድ

ወደ ቤተመንግስት የሔዱ ወታደሮች ላይ ግፍ

አንድ ሚልየን ኦሮሞ ከሶማሊ በማፈናቀል ወደ አዲስ አበባ አካባቢ አስፍሯል

የቤንሻንጉል ግፍ

የወለጋ እልቂት (ዘረፋ)

ግልጽ ጦርነት እስክንድር ላይ አውጇል

፲፩የአዲስ አበባን ዴሞግራፊ ለመቀየር የሚደረግ ጥረት

፲፪በኢትዮጵያ በጀት ፴፫ ዙር የኦሮሞ ጦር ሰልጥኗል

፲፫ጄነራል አሳምነው ጽጌን;አንባቸው;ሰአረና ገዛኢ ተገድለዋል

፲፬የአማራ ሴቶች ታግተው ጡታቸው ተቆርጧል፣ እርጉዞችና አራሶች ተገድለዋል

፲፭በአዋሳ ሲዳሞዎች ላይ ጠጭፍጨፋ ተካሒዷል

፲፮ጎንደር ላይ ጭፍጨፋ አካሒዷል

፲፯፲፯ ሴት ተማሪዎች ከደምቢዶሎ ዩኒቨርሲቲ ታግተው ለ፫፻፶/350 ቀናት ያህል ተሰውረዋል

፲፰ በከሚሴ እና አጣየ ተዋሕዷውያንን ገድሏል፣ ቤተክርስቲያናቸውን አቃጥሏል

፲፬ አርሴማ/ገብርኤል ቤተ ክርስቲያን ውስጥ ገብተው ፪ ምዕመናንን አስገድሏል

በደብረዘይት (ሆራ)የአየር መንገዳችንን አውሮፕላንን አስከስክሶ የመቶ ሃምሳ ሰባት ሰዎችን ነፍስ ለዲያብሎስ አባቱ የሰውቷል

፳፩ – እነ እስክንድር ነጋ፣ አቶ ልደቱ አያሌው፣ ስንታየሁ ቸኮልንና አስቴር ስንታየሁን አሰራቸው

፳፪ – በድጋሚ በወለጋ ፭፻/500 የሚሆኑ ተዋሕዷውያንን በትምህር ቤት ሕንፃ አጉሮ በአሰቃቂ ሁኔታ አስገድሏቸዋል፤ ሕፃናትን ወደ ጫካ በመጣል የጅብ ቀለብ አድርጓቸዋል

፳፫ – በትግራይ ኢትዮጵያውያን ላይ ጦርነት አውጆ ጀነሳይድ በማካሄድ ላይ ነው

፳፬– በማይክድራ (አልተረጋገጠም) እስከ ፭፻/500 የሚጠጉ ኢትዮጵያውያንን(አማራ እና ትግሬ)በአሰቃቂ ሁኔታ ጨፍጭፏቸዋል

፳፭ – ከማይድራ እና ዙሪያዋ እስካሁን ሃያ ሺህ የሚጠጉ ትግሬ ኢትዮጵያውያን ወደ ሱዳን እንዲሰደዱ ተደርገዋል

፳፮– ባጠቃላይ ኦሮሚያ በተባለው ሲዖል፣ በጅጅጋ፣ በአላባ፣ በአጣዬ የቤተክርስቲያን ጥቃት፤ የጅማ፣ የኢሉ አባቦር፣ የሰ/ሸዋ፣ የሰላሌ፣ የወለጋ፣ የአሶሳ ሪፖርቶች በጣም አስደንጋጮች ናቸው፤ የእግዚአብሔር ቤተመቅደስ የሆኑትን ክርስቲያኖችን በስለት አርዶና በጥይት ደብድቦ መግደል፣ ንብረታቸውን መዝረፍና ማቃጠል፣ በአንዳንድ ምእመናን ላይ ከኢትዮጵያዊ ባህል ውጭ በአስከሬናቸው ሳይቀር የተፈጸመው ግፍ፣ ማሣቀቅ፣ ማፈናቀል፣ የይዞታ መንጠቅ፣ ለተበደሉት ፍትሕ መንፈግ፣ በተለያዩ መደለያዎች እምነትን ማስለወጥ፣ የኢትዮጵያ ሰንደቅን የያዙትን ኢትዮጵያውያንን ማንገላታትና ማሰር የህዳሴውን ግድብ ሥራ ማስተጓጎልና ለጠላት ማጋለጥ፣ ሁኔታዎችን ለአረቦችና ለግብረሰዶማውያን ማመቻቸት ወዘተ. ይህን ሁሉ አውሬዎቹ አሕዛብና መናፍቃን በሚመሯት የዛሬዋ ኢትዮጵያ የተዘወተሩ አሳፋሪ ክስተቶች እንዲሆኑ አድርጓል።

____________________________

Posted in Conspiracies, Ethiopia, Faith, Infos | Tagged: , , , , , , , , , , , , , , , , , , | Leave a Comment »

 
%d bloggers like this: