VIDEO
ተሳለቁብን፦ የተባበሩት መንግስታት ድርጅት፤ “ሰራተኞችን በብሄር አንለይም! ”
በዛሬው አርብ ዕለት አንድ የተባበሩት መንግስታት የደህንነት ሪፖርት እንዳመለከተው የፖሊስ መኮንኖች በአማራ ክልል የተባበሩት መንግስታት የዓለም የምግብ ፕሮግራም (WFP) ጽ / ቤትን በመጎብኘት በመስሪያቤቱ ተቀጥረው የሚሰሩትን የትግራይ ብሄረሰብ ሰራተኞችን ስምዝርዝር ጠይቀዋል።
የተባበሩት መንግስታት ሪፖርት እንዳመለከተው የአከባቢው የፖሊስ አዛዥ ለተባበሩት መንግስታት የዓለም የምግብ ፕሮግራም WFP ጽህፈት ቤት ‘ ከሁሉም የመንግስት ኤጀንሲዎች እና መንግስታዊ ካልሆኑ ድርጅቶች የተውጣጡ የትግራይ ተወላጆችን የመለየት ትእዛዝ ‘ መሰጠቱን አሳውቋል፡፡
በሪፖርቱ የተባበሩት መንግስታት ድርጅት ሰራተኞችን በብሄር ለይተው እንደማያውቁ ለፖሊስ አሳውቀዋል። ከአማራ ክልል ፖሊስ የተሰጠ አፋጣኝ አስተያየት የለም ብሏል፡፡
ዋውው !
👉 ይህን የተባበሩት መንግስታት ተቋም አስመልክቶ ከወር በፊት ልክ በዛሬው ዕለት (ዋው!) ይህን ቪዲዮ አቅርቤው ነበር፦
VIDEO
👉 Ethiopian Police Demanded A List Of Ethnic Minority Tigrayans
An internal UN security report revealed officers visited a UN World Food Programme (WFP) office in Amhara region of Ethiopia on Friday to request the list of Tigrayan staff.
The UN report said that the local police chief informed the WFP office of ‘the order of identifying ethnic Tigrayans from all government agencies and NGOs’.
The report stated the United Nations told the police they do not identify staff by ethnicity and there was no immediate comment from the Amhara regional police.
ይህ ሁሉ ምን ያስታውሰናል ? አዎ ! ሂትለር አይሁዶችን ለመጨፍጨፍ የተከተለውን መንግድ ነው። በሃገራችንም ዛሬ እየተፈጸመ ያለው ልክ እንደዚህ ነው። አንድ ዓይነት !
ይህ እንግዲህ ቁራው ጋላ አብዮት አህመድ አሊ ትግሬዎችን አስቆጥቶና አስኮርፎ አማራዎችን እንዲጠሏቸው ለማድረግ ካቀዳቸው ዲያብሎሳዊ እቅዶቹ መካከል አንዱ ነው፤ ልክ ጣልያን ከትግሬ ኤርትራውያን ወንድሞቻችን ጋር ለዘመናት ተቃቅረው፣ ተራርቀውና ተፈራርተው እንዲኖሩ እንዳደረገችው።
አሁን ምንም ጥርጥር የለኝም፤ እውነት አምስት መቶ አማራ ወገኖቻችን በትግራይ በአሰቃቂ ሁኔታ ተገድለው ከሆነ፤ ገዳዩ ግራኝ አብዮት አህመድ እና የፋሺስት ጋላ ሠራዊቱ ነው። ሀወሀቶችን በዚህ አልጠረጥራቸውም፤ ማድረግ ቢችሉ ሁሉም ነገር በእጃቸው ነው! ይህ አውሬ ግን አማራ ኢትዮጵያውያንን በኦሮሞ ሲዖል በአሰቃቂ ሁኔታ እየገደላቸው ነው፤ አሁን ደግሞ ወደ ሰሜን መጥቶ ተመሳሳይ ድርጊት በመፈጸም ላይ ነው። በማይክድራ ወገኖች ተጨፍጭፈው ከሆን የሰውየው ማንነትና ምንነት ይመሰክራል፣ 100% እርግጠኛ ነኝ ለዚህ ግፍ ተጠያቂው በድጋሚ ግራኝ አብዮት አህመድ ነው። ደግሞ ለፕሮፓጋንዳው ያመቸው ዘንድ ”መ”(መንግስቱ፣ መለስ፣ ማንዴላ፣ ሙጋቤ፣ መሀመድ፣ ማኦ፣ ማክሮን፣ ማርክስ፣ ሞዛርት፣ መተማ፣ መደመር፣ ኦሮሙማ፣ ሻሸመኔ፣ ሁመራ ወዘተ)የገባባቸውን ቦታዎችን መርጧል፤ “ሞጣ” “ማይክድራ”። የእነዚህ ጋሎች ህልም ማቆሚያ የለውም እስከ አክሱም፣ አስመራ እና ካርቱም የሚዘልቅ ነው።
ይህ ሸለመጥማጣ ግብረ – ሰዶማዊ እንኳንስ ተዋግቶ የማያውቀውን የጋላ ሠራዊትና ሰልፍ ለመውጣት እንኳን አቅም ያነሰውን የጋላማራ ልዩ ኃይል ይዞ የደርግን ያህል የሰለጠነ ሠራዊት ቢኖረው እንኳን ከትግሬዎች ጋር ተዋግቶ እንደማያሸንፋቸው በደንብ ያውቀዋል፤ ስለዚህ የቦቅቧቆችንና ሰነፎችን ዘይቤ ይጠቀማል፣ ያልታጠቁ ንጹሐንን በእንቅልፍ ፍራሻቸው ላይ ይገድላል። አሁን ወደ ከፈተው ውጊያ የሚልከውን ምስኪን አማራ ገበሬ እስካስጨረሰ ድረስ ለፕሮፓጋንዳ ይረዳው ዘንድ እባባዊ እና ዲያብሎሳዊ የሆኑ ሥራዎችን ከመስራት አይቆጠብም። ሰይጣን የህይወት ጠላት ነው፡፡ ሰይጣን ሊሰርቅ ሊያርድ ሊያጠፋ ነው እንጂ ስለሌላ አይመጣም፡፡ ሰይጣን ስራው መስረቅ ማረድና ማጥፋት ነው፡፡ ሰይጣን ከዚህ ውጭ ሌላ ስራ የለውም፡፡ ሰይጣን ተልእኮዬን ከግብ አደረስኩ የሚለው ሰዎች ሲሰረቁ ፣ ሲታረዱና ሲጠፉ ነው፡፡
የመንግሥትን ቃል ሰምቶ በማያስተውል ሁሉ፥ ክፉው ይመጣል፥ በልቡ የተዘራውንም ይነጥቃል፤ በመንገድ ዳር የተዘራው ይህ ነው። [ ሉቃስ ፰ : ፲፪ ]
ቪዲዮው “የናዚ የዘር ማጥፋት መንገድ” የሚል ርዕስ አለው። በ ፮ /6 ሚሊዮን አይሁዶች ወንዶች ፣ ሴቶች እና ሕፃናት ላይ የተፈጸመው ግድያ ለእኛ ለኢትዮጵያውያን የማንቂያ ደወል ሊሆነን ይገባል፡፡
በሃገራችን ዛሬ እየተደረገ ያለው ነገር ሁሉ ልክ የሰይጣን የግብር ልጆች የሆኑትን የፋሺስቶችን እና ናዚዎችን አካሄድ ነው ግልጥ አድርጎ የሚያሳየን።
በናዚ ርዕዮተ ዓለም እንደ የተለየና አደገኛ “ዘር” የተመለከቱት አይሁዶች ሙሉና እኩል የጀርመን ዜጎች የመሆን መብቶቻቸውን እስከ መነጠቅ ድረስ ዘልቀው ነበር፡፡ አይሁዶች የስም ዝርዝራቸው ተይዞ በሚኖሩበት፣ ከሚሰሩበት መስሪያ ቤት ሁሉ እየተለቀሙ ( አሁን በሃገራችን እንደሚደረገው ) ወደ ጭፍጨፋ ቦታ ከመወሰዳቸው በፊት እንዲሰደዱ ግፊት ለማድርገ እና በዘር ላይ ከተመሠረቱትና ብዙ ጀርመናውያን ፣ በተለይም ወጣቶች ፣ የባለቤትነት ስሜት እንዲሰጣቸው ከተደረጉት “የሰዎች ማህበረሰባት” እንዲገለሉ ተደርገው ነበር።
እ . ኤ . አ . በ 1939 ዓ . ም በተጀመረው በሁለተኛው የዓለም ጦርነት ወቅት የጀርመን ወታደራዊ ወረራ እና ህብረት በጀርመን የበላይነት በተቆጣጠረው አውሮፓ ውስጥ በሚገኙ አገራት የሚኖሩ አይሁዶችን ( ተዋሕዷውያንን ) አደጋ ላይ ጥሎ ነበር፡፡ በናዚ መሪዎች እና በጀርመን ወታደሮች እንደ “የማጥፋት ጦርነት” የታሰበው እ . ኤ . አ በ 1941 ዓ . ም የተደረገው የጀርመን የሶቭየት ህብረትን ወረራ ( ትግራይ ) ለአውሮፓ አይሁዶች የዘር ማጥፋት መንገድ ቁልፍ የማዞሪያ ነጥብ ነበር፡፡
ሞኝ ሰው እራሱ ከሠራው ልምድ ብቻ ለመማር ይሻል፤ ብልህ ሰው ግን ከሌሎች ልምድ ይማራል !
_________ _______ _________
Like this: Like Loading...