Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on November 10, 2020
እግዚአብሔር ነፍሳቸውን በቅዱሳን እቅፍ በገነት ያኑርልላቸው!
ሰይጣን ተፈቷል፤ አርበኞቹም ከኢትዮጵያ እስከ ሞዛምቢክ ድረስ እርኩስ ስራቸውን ያለማቋረጥ በመስራት ላይ ናቸው፤ ሰይጣን ጊዜው እያለቀበት ነውና። አናይም እንዴ የሰይጣን ደቀመዝሙር ግራኝ አብዮት አህመድ የባርነትና ሞት መንፈሱን ወደ ሰሜን ኢትዮጵያ ለማዘዋወር እንዴት እንድተቅበዘበዘ። መቼም ከእስልምና የከፋ ወረርሽኝ በዚህች ምድር ላይ የለም።
በስተ ደቡብ ምስራቅ አፍሪቃ የምትገኘዋና የቀሞዋ የፖርቱጋል ቅኝ ሞዛምቢክ ሰላሳ አንድ ሚሊየን የሚጠጋ የሕዝብ ቁጥር ሲኖራት ሙስሊሞች ፲፭/15 በመቶ እንኳን አይሞሉም፤ ግን ላለፉት ጥቂት ዓመታት ብዙ የሽብርተኛና ግድያ ተግባራታን በመፈጸም ላይ ናቸው።
እስላም በገባበት ሃገር ሁሉ ከሌሎች ጋር ተስማምቶ መኖር አይችልም፤ መነቀል ያለበት ነቀርሳ!
ባለፈው መጋቢት ወር ላይ ፷፬/64 ኢትዮጵያዊያን ሞዛምቢክ ውስጥ በጭነት መኪና ውስጥ ሞተው መገኘታቸውን እናስታውሳለን።
________________________
Like this:
Like Loading...
Posted in Ethiopia, Faith, Infos | Tagged: ሙልሲሞች, ሞዛምቢክ, ሰይጣን, ሽብር, አንገት መቅላት, እስልምና, ክርስቲያኖች, ግድያ, Christians, Islamic Terro, Mozambbique, Muslims | Leave a Comment »
Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on November 10, 2020
በሁለቱ እህትማሞች እና ጥንታውያን ኦርቶዶክስ ክርስቲያን ሃገራት፤ በአርሜኒያ እና ኢትዮጵያ ተመሳሳይ ክስተት ጎን ለጎን መታየቱ በአጋጣሚ አይደለም። ውጊያችን የክርስቶስ ተቃዋሚው ከሚመራቸው ከመንፈሳዊ ኃይላት ጋር ነው!
የአርሜኒያ ጠቅላይ ሚንስትር በአርሜኒያ እና አዘርበጃን መካከል በተፈጠረው ጦርነት ክህደት የተሞላበት “የሰላም ስምምነት” በመፈረሙ ነው አርሜኒያኑ ፓርላማውን የተቆጣጠሩት። አርሜኒያውን፤ ጀግኖች!
ኢትዮጵያውያን ኢንጂነር ስመኘው ሲገደል፣ እነ ጄነራል አሳምነው ሲገደሉ፣ በኦሮሚያ ሲዖል ኢትዮጵያውያን ሲታገቱ፣ ሲጨፈጨፉና ሲፈናቀሉ አራት ኪሎ ያለውን ቤተ ፒኮክ እና ፓርላማ እንዲህ መውረር ነበረባቸው። ይህን ሳያደርጉ ስለቀሩ ነው አሁን እባቡ ዐቢይ በሰሜን ኢትዮጵያውያን ላይ ለጀመረው ጥቃት የእሳት ማገዶ እያደረጋቸው ያለው። ግራኝ የሰበሰባቸው ወታደሮች በብዛት ወደ ሱዳን እየሸሹ እንደሆነ ዜናዎች እየወጡ ነው። በዘመነ ኮሮና እንደገና ስደት? አሳዛኝ ነው! የዚህ ‘ጦርነት’ ቀስቃሽ በእብሪት የተወጠረውና ለድርድር አልቀመጥም ያለው ግራኝ መሆኑን አንርሳው!
____________________________
Like this:
Like Loading...
Posted in Curiosity, Ethiopia, Infos | Tagged: Armenia, Azerbaijan, ሱዳን, ትግራይ, አመጽ, አርሜኒያ, አብይ አህመድ, አዘርበጃን, ክህደት, ወታደሮች, ጥላቻ, ጥቃት, ፋሺዝም, Protest, War | Leave a Comment »