Addis Ethiopia Weblog

Ethiopia's World / የኢትዮጵያ ዓለም

  • November 2020
    M T W T F S S
     1
    2345678
    9101112131415
    16171819202122
    23242526272829
    30  
  • Archives

  • Categories

  • Recent Posts

Archive for November 9th, 2020

እባክህ አማራ የሚያስጨፈጭፍህን የምሳር እጀታ ከትከሻህ አውርድ

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on November 9, 2020

***እነዚህ ሜዲያዎች ይታከሉበት***

👉 አደባባይ ሜዲያ / Adebabay Media

👉 Ethio Beteseb / ኢትዮ ቤተሰብ

👉 ኢትዮ360 /Ethio360

👉 አቤል ብርሃኑ / Abel Birhanu

ይቀጥላሉየአእምሮ ቁጥጥር ሙከራ እየተደረገባቸው እስኪመስልበተለይ ዋሽንግተን ዲሲ/ቨርጂኒያ ያሉ የዚህ ክስተት ተጋላጮች ሊሆኑ ይችላሉ፤ አቋምየለሽነታቸው ወይም መርህ አልባነታቸው ብዙ ነገር ይናገራል፣ ኢትዮጵያውይን በአቋም ጽኑነት በጣም እንታወቅ ነበርዋሽንግተን በሉሲፈራውያኑ ነፃ ግንበኞች የተቆረቆረችና በባፎሜት ባለ አምስት ማዕዘን ኮከብ ዲያብሎሳዊ ጥቁር መንፈስ ሥር የወደቀች ከተማ ናት። ሁሉም ነገር በከተማዋ የተገነባው ይህን ኮከብ ተከትሎ ነው። ያሳዝናል!

አማራ” ነን የሚሉ ሜዲያዎች እየተገደለ ላለው ወገኑ መቆም ሲገባቸው ለሚገላቸው ግራኝ አብዮት አህመድ ወግነው ሌላውን ወገናቸውን በጅምላ ያስጨፈጭፋሉ። ስለጽዮን ዝም ያሉ የኢትዮጵያ ጠላቶች ናቸው።

መልዕክቱን የሚያጅቡት ምስሎች ላይ የተቀመጡት ሜዲያዎች/ዩቲውብ ቻነሎች በአሁኑ ሰዓት ጭንብላቸውን በመግለጥ ማንነታቸውንና ምንነታቸውን አሳውቅውናል። ያሳዝናል፤ ስላወቅን ግን እግዚአብሔር የተመሰገነ ይሁን! እያንዳንዷ ቀን የፈተና ቀን ናት፤ በተለይ ለአማራ ኢትዮጵያውያን፤ ምክኒያቱም፤ ሌላ ጊዜ የምመለስበት በጣም ቁልፍ የሆነ ርዕስ ነው፤ ዲቃላዎቹ ጋላማራዎች ብዙ ድራማ እየሠሩና ዥዋዥዌ እየተጫወቱ አማራ ኢትዮጵያውያንን ከጽዮን ለመነጠል በሁሉም አቅጣጫ ብዙ ሙከራ በማድረግ ላይ ናቸውና ነው።

የየዋሁን መንጋቸውን ማንነትና ምንነት ለመቀየር የተጠቀሱት ሜዲያዎች በጣም የተራቀቀ ዲያብሎሳዊ ሥራ እየሠሩ ነው፤ አንዴ ቀዝቃዛ ውሃ፣ ሌላ ጊዜ ሙቅ ውሃ፣ አንዴ ሃዘን ሌላ ጊዜ ደስታበመስጠት ብሎም አንዴ ተቃዋሚ፣ ሌላ ጊዜ ደጋፊ ሆነው በመምጣት የነፍስ እደና ዘመቻ ነው የተያያዙት ብል አላጋነንኩም። ብዙ ጊዜ የምንሰማው ነው፤ “አብዮት አህመድ ጥሩ ሲሰራ እናመሰግነዋለን፣ መጥፎ ሲሰራ እንወቅሰዋለን!” የሚል ተልካሻ አቋም በመያዝ መሰራት ከሚገባው ሥራ ብዙውን በማዘናጋት ላይ ናቸው። ዲያብሎስም እኮ ብዙ በጎ ነገሮችን ይሠራል፤ አይደል እንዴ? ለክርስቶስ እኮ ዓለምን ሁሉ ላውርስህ”ብሎት ነበር።

[የማቴዎስ ወንጌል ምዕራፍ ፬፥፰፡፲]

ደግሞ ዲያቢሎስ እጅግ ረጅም ወደ ሆነ ተራራ ወሰደው፥ የዓለምንም መንግሥታት ሁሉ ክብራቸውንም አሳይቶ። ወድቀህ ብትሰግድልኝ ይህን ሁሉ እሰጥሃለሁ አለው። ያን ጊዜ ኢየሱስ። ሂድ፥ አንተ ሰይጣን ለጌታህ ለአምላክህ ስገድ እርሱንም ብቻ አምልክ ተብሎ ተጽፎአልና አለው።”

***በፍሬዎቻቸው ይታወቃሉ***

በዘመነ ወረርሽኝ፣ ወገን በተቀሩት የሃገራችን ክፍሎች እንደ ዝንብ በሚረግፉበት፣ ዓለም ከፍተኛ የኢኮኖሚና ማሕበረሰባዊ ቀውስ ውስጥ በገባችበት በዚህ አስከፊ ወቅት፤ ወደ እግዚአብሔር እጆቻችንን ዘርግተን እንደመጮኽ፤ እየገደላቸው ያለውን ገዳያቸውን “እሰየው፣ በለው! ከሰይጣንም ጋር ተሰለፌ ትግሬዎችን እዋጋለሁ፣ አስደሳች ድል! ቅብርጥሴ” የጦርነት ከበሮ እየመቱ ደስታቸውን በመግለጽ ላይ ያሉት ግብዞች ሊውጣቸውን ሊሰለቅጣቸው የጓጓውን ዘንዶ እየቀለቡት እንደሆነ እንዴት መረዳት ተሳናቸው? አባቶቻችን የወንድማቸው ደም ሲበቀሉ ነበር የሚፎክሩት ይህ ግራ የተጋባ ትውልድ ግን ወንድሙን ገድሎ ይፎክራል፤ ይህን ያህል ጥላቻ ለትግሬ ወገናቸው! አባታቻን አባ ዘ-ወንጌል ካስጠነቀቁን ነገሮች መካከል “ባስከፊው በዚህ ጊዜ ፀረ-ትግሬ የሆነ አቋም እንዳይኖረን” ነው። ለእኔ ወገኑን ለመውጋት ጦርነት ካወጀው ቆሻሻው ግራኝ አብዮት ይልቅ እነዚህ ውዳቂዎች ናቸው በይበልጥ የከፉት የኢትዮጵያ ጡት ነካሾች!

ስለዚህ የጽዮን ተራሮች በጭራሽ አምባና መሸሸጊያ አይሆኗቸውም፤ ከዝርዝሩ ተወግደዋል/ተሠርዘዋልና!

[መዝሙረ ዳዊት ምዕራፍ ፷፰፥፴፡፴፩]

በሸምበቆ ውስጥ ያሉትን አራዊት፥ በአሕዛብ ውስጥ ያሉትን የበሬዎችንና የወይፈኖችን ጉባኤ ገሥጽ፥ እንደ ብር የተፈተኑት አሕዛብ እንዳይዘጉ፤ ሰልፍን የሚወድዱትን አሕዛብን በትናቸው። መኳንንት ከግብጽ ይመጣሉ፤ ኢትዮጵያ እጆችዋን ወደ እግዚአብሔር ትዘረጋለች።”

______________________

Posted in Ethiopia, Infos, Life | Tagged: , , , , , , , , , , , , , , , , , | Leave a Comment »

አውሎ ነፋስ Eta አሜሪካ ገባች | ETAiopia = Erta Ale ፥ ኤታ = ኤታዮጵያ ፥ ኤርታ አሌ

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on November 9, 2020

ወገኖቻችንን እያባሏቸው እና እያስጨፈጨፏቸው ነው ፥ ስለዚህ ነፋሱ፣ ጎርፉ፣ መብረቁ እና እሳቱ ይላክላቸዋል። ልክ ይህን ቪዲዮ ሳዘጋጅ በየዓመቱ ከአውሮፓ የሚፈልሱ ወፎች የበረራ ጉዟቸውን ከአውሮፓ ወደ ኢትዮጵያ ሲያደርጉ ታዩኝ፤ ቶሎ ብዬ ካሜራየን ለማግኘት ሞክሬ ትንሽም ቢሆን አንስቻቸዋለሁ።

በዓለም ዙሪያ በቢሊዮን የሚቆጠሩ ወፎች በየአመቱ የመራቢያ እና የክረምት ቦታዎችን ፍለጋ ወደ ሞቃታማ ቦታዎች ይሰደዳሉ፡፡ ከሰሜን አውሮፓ የሚነሱት ብዙ ጊዜ ወደ አፍሪቃ በተለይም ወደተቀደሱት የሰሜን ጽዮን ተራሮች ነው የሚያመሩት ፥ ያለ ፓስፖርት፣ ያለቪዛ፣ ያለ ገንዘብ፣ ያለ ስንቅ፣ ያለ ጂ.ፒ.ኤስ፣ ያለ ኮሮና ጭምብል፣ ለብቻቸው ተንጥለው ሳይታገቱና ሳይገደሉ። የእግዚአብሔር ሥራ ድንቅ ነው።

***UPDATED***

የደርግ ፋሺዝም ተመልሶ መጣ፦

መንግስታት የሰብዓዊ ጉዳዮች ማስተባበሪያ ጽህፈት ቤት ባወጣው ዘገባ እንዳመለከተው ወደ ፮፻ሺ/600 ሺህ የሚጠጉ የትግራይ ተወላጆች ለረሃብ ተጋልጠዋል።

UN Warns 9 Million Ethiopians Risk Displacement In Escalating Conflict

_______________________

Posted in Curiosity, Ethiopia, Infos | Tagged: , , , , , , , , , , , , | Leave a Comment »

Russia Today | ኖቤል ተሸላሚው ኢትዮጵያን አረሜናዊነት እና እብደት ወደ ነገሱባት ሃገር ቀይሯታል

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on November 9, 2020

For many Ethiopians, Abiy Ahmed is seen as an imposter figure – Tigray sources even allege he could be a CIA agent – who has overseen the weakening of a proud independent nation, the only African nation that was never fully colonized by Europeans. His Nobel gong and Western media indulgence is part of the cover for what is otherwise a sabotage operation to turn the country into a failed state henceforth to be dependent on Western capital and geopolitics.

Should we be surprised? War criminals and conmen – from Henry Kissinger to Barack Obama – are often decorated with the accolade.

የኖቤል አሸናፊ የሆነው የኢትዮጵያ ጠቅላይ ሚኒስትር ሃገሪቷን አረሜናዊነት እና እብደት ወደ ነገሱባት ሃገር ቀይሯታል በሚል ርዕስ”

የሩሲያው ብሔራዊ ሜዲያ “RTበተከታታይ ካቀረባቸው ሁለት ጽሑፎች በአንዱ የሚከተሉት ዋና ዋና ነጥቦች ተካትተዋል፦

ግራኝ አብዮት አህመድ፤

👉 ለብዙ ኢትዮጵያውያን ዐብይ እንደ አስማሳይ ሆኖ ይታያል፣

👉 የኢህአዴግ አባል ሆኖ ወደ ትግራይ የአሜሪካ ሁለተኛ የስለላ መኮንን ሆኖ አገልግሏል፣

👉 በትግራይ ነዋሪዎች ዘንድ የሲ.አይ.ኤ ቅጥረኛ ሆኖ እንደሚታይና የኢትዮጵያን እድገትና ነፃነት ለማደናቀፍ ከኢትዮጵያ ጠላቶች ጋር አብሮ እንደሚሠራ፣

👉 ከግብጽ፣ አረቦች እና ኢሳያስ አፈቆርኪ ጋር ሆኖ በሕዳሴው ግድብ ላይ አሻጥር እንደሠራ እና

👉 ኢንጂነር ስመኘውንም አስገድሎት ሊሆን እንደሚችል፣

👉 በአውሮፓውያኖች ሙሉ በሙሉ በቅኝ ግዛትነት ያልተገዛችዋ ብቸኛዋ የአፍሪቃውያን ኩራት የሆነችውን ነፃ ሃገር እያዳከማት ነው፣

👉 በአብይ አገዛዝ የፖለቲካ ጥሰቶች እና ግድያዎች ኢትዮጵያን ከቀድሞዋ የተረጋጋች ሰላማዊና የአፍሪካ አንጋፋ የልማት ሃገር ወደ ውድቀት እና ወደ አለመተማመን ቅርጫት ቀይረዋታል፣

👉 የምዕራብ መንግስታት እና ሜዲያዎች እየሠራው ስላለው ወንጀል ብዙ ነገሮችን እንደሚደብቁለት፣

👉 የኖቤል ሽልማት የተሸለመው እና የምዕራባውያን የመገናኛ ብዙሃን ፍላጎት አገሪቷንወደተራቆተች ሀገር ለመቀየር ከዚያም በምዕራባውያኑየገንዘብ ካፒታል እና በጂኦፖለቲካ ፖሊሲ ላይ ጥገኛ እንድትሆን የማድረግ የጥፋት ተልዕኮ አለው፡፡

👉 የኖቤል ሽልማቱን የጦር ወንጀለኞቹ ሄንሪ ኪሲንጀር እና ባራክ ሁሴን ኦባማ ተሸለመው እንደነበር ብዙ የሚጠቁመን ነገር አለ፤ አያስገርምም

ጽሑፉን ያቀረበው ጋዜጠኛ በኢትዮጵያ ለ፰ ዓመታት ያህል የኖረው በጣም አስተዋይ የሆነ ሰሜን አየርላንዳዊው ጋዜጠኛ ፊኒያን ካኒንግሃም ነው። ጽሑፎቹን ላለፉት ፮ ዓመታት ተከታትያቸው ነበር።

👉 Nobel-winning Ethiopian PM has overseen country’s descent into barbarity and madness

https://www.rt.com/op-ed/505921-nobel-ethiopia-abiy-ahmed/

ሁለተኛው፦

👉 Nobel prize winner up to no good? Ethiopia’s PM reshuffles key officials as ‘rebel’region vows to fight until govt ready to talk

https://www.rt.com/news/506126-ethiopia-tigray-region-conflict/

አዎ! ከአስራ አንድ ዓመታት በፊት ለባራክ ሁሴን ኦባም በሸለሙበት ማግስት በዩክሬን እና ሩሲያ መካከል ጦርነት ለመቀስቀስ እና ኦርቶዶክሳውያንን ለማስፈጀት ነበር። በሩሲያ ኦርቶዶክስ ቤተ ክርስቲያን ሥር የነበረችው የዩክሬን ቤተ ክርስቲያን ከእናት ቤተ ክርስቲያኗ ተገንጥላ በመውጣት የራሷን ሲኖዶስ እና ፓትርያርክ በቅርቡ አውጃለች።

ዛሬ በሃገራችንም ተመሳሳይ ክስተት ነው በመታየት ላይ ያለው፤ ከበሻሻ ቆሻሻ የውጣውን ጡት ነካሽ ከሃዲ ተጠቅመው!

ዛሬ እያየነው ያለነው ደርግ 2.0ን + ግራኝ አህመድ ቀዳማዊ 2.0ን ነው። ሉሲፈራውያኑ ግብረ-ሰዶማውያን ኤዶማውያን እና እስማኤላውያን የሚመሩት ጥቃት በሃገራችን ላይ እየተፈጸመ ነው።

ጋላው መንግስቱ ኃይለ ማርያም ፭ ሚሊየን ተዋሗውያንን በሰሜን ኢትዮጵያ በረሃብና በመትርየስ ቆላቸው፤ ዛሬም ልጁ አብዮት አህመድ ተመሳሳይ ተግባር ለመፈጸም ቆርጦ ተነስቷል! አብዮት አህመድ ልክ ስልጣን ላይ እንደወጣ ምንድነው ያደረገው? ጠንጋራውን ኃይለማርያም ደሳለኝን ወደ ዚምባብዌ በመላክ ጋላውን የአብዮት አባቱን መንግስቱን እንዲያይና የግድያ ቁልፉንም እንዲረከብ ነበር። ይህ ብዙ ትኩረት አልተሰጠውም።

ዛሬ ግራኝ ተዋሕዷውያንን በሰሜን፣ በመሓል አገርና በደቡብ በረሃብ ይቀጣል ይጨፈጭፋል፤ ልክ እንደ አባቱ መንግስቱ።

ለብዙ ዓመታት የጽዮን ጡት እየጠባ ያደገው መዥገር ዘንዶ ሆኖ ጡቷን ሊነክስ ተመልሶ መጥቷል።

ሉሲፈራውያኑ ወደ ትግራይ፣ ወደ ባድሜ የላኩት ለዚህ ዘመን ዝግጅት ያደርግ ዘንድ ነበር።

ግራኝ፡ ሉሲፈራውያን የሰጡትን ሰውን ቀስ በቀስ የሚያዳክም እና የሚያልፈሰፍሰውን የማይታየውን የሰዶማውያን መርዝ (Gay Bomb)https://www.theguardian.com/world/2007/ ከአየር ላይ ይረጫል፤) ሳተላይት እንዲላክ የተደረገውም ለዚሁ ዘመቻ ይረዳ ዘንድ ነው። ቀደም ሲልም “ቶቶ ቶርስ” የተሰኘው የግብረ-ሰዶማውያን የጉዞ ወኪል እራሱን እንዲያስተዋውቅና ሰሜን ኢትዮጵያውያንን ይፈትን ዘንድ “ወደ አክሱም እና ላሊበላ እንሄዳለን” ማለት ለእነዚህ ቀናት ዝግጅት ማካሄዱ ነበር። “ቤተ ሙከራ”። ይህም አብዛኛዎቻችንን ክው! ሊያደርገው ይችላል፤ እናስታውሳለን ግራኝ ስልጣን ላይ እንደወጣ በእነ “ዘመድኩን በቀለ” እና “ኢሳት” በኩል አክሱማውያንን እና የትግራይን ሕዝብ ከግብረ-ሰዶማዊነት ጋር ለማያያዝ ሲሞክር፣ የቀን ጅብ የሚለውን የቅጽል ስም አከሎበት ነበር። እንግዲህ የእራሱን ባሕርያት ሳይቀደም ለሰሜን ኢትዮጵያውያን መስጠቱ ነበር።

ዳግማዊ ግራኝ አህመድ ልክ እንደ አህመድ ግራኝ ቀዳማዊ እና መንግስቱ ኃይለማርያም ተመሳሳይ ጽንፈኛ ተግባር በሃገራችን በመፈጸም ላይ ነው፤ በደንብ እስኪደላደል ድረስ ለሙቀት መለኪያ ይሆነው ዘንድ ትንንሾቹን ዓብያተ ክርስቲያናት ነው ለጊዜው በማቃጠላይ ያለው፤ ለማውደምና ለማጥፋት ያቀደው የሚከተሉትን ቦታዎች ነው፦

👉 አክሱም

👉 ላሊበላ

👉 ግሸን ማርያም

👉 ጎንደር

👉 ባሕር ዳር / ጣና ገዳማት

👉 ዋልድባ

👉 ደብረ ዳሞ

👉 አስመራ

👉 መቀሌ

👉 ሕዳሴ ግድብ

እነዚህን ቦታዎች ካጠፋ “ኢትዮጵያን ማጥፋት ይቻላል” የሚል ህልም አለው።

ሆኖም ዕቅዳቸው ሁሉ ይከሽፋል፤ ዐቢይ፣ ለማ፣ ጃዋር፣ ሽመልስ፣ ታከለ፣ መንግስቱ፣ አዳነች እና መሀመድ፤ ሁሉም በኤርታ አሌ እሳተ ገሞራ በኩል ወደ ሲዖል ይወርዳሉ። 

ህወሃቶች ከግራኝ ጋር ምን ያህል ተባባሪዎች እንደሆኑ በቅርብ የምናየው ነው።

👉 አባታችን አባ ዘወንጌል ይህን ነግረውናል፦

በአራቱም አቅጣጫ ኢትዮጵያ ትወረራለች። ሰላም በማስከበር በሚል ሰበብም በ2 ሃያላን ሀገራት የሚመሩ ሰባት የሙስሊም ሀገራት በኢትዮጵያ ምድር ላይ እሳት ያዘንባሉ። በአሰብ ወደብ ላይ በልዩ ሁኔታ የተከማቸው የጦር መሣሪያ በኢትዮጵያ ምድር ላይ እንደበረዶ ይዘንባል። ብዙ ፍጅትም ይሆናል። ኦርቶዶክሳውያን በያሉበት፣ በየተገኙበት እንደከብት ይታረዳሉ። የኢትዮጵያ ምድር በደም ትጨቀያለች። የደም ጎርፍ፣ የደም አበላ በምድሪቱ ላይ ይፈሳል።”

__________________________

Posted in Conspiracies, Ethiopia, Faith, Infos | Tagged: , , , , , , , , , , , , , , , , , , | Leave a Comment »

 
%d bloggers like this: