__________________________
Archive for November 8th, 2020
ከባድ ጎርፍ አስገራሚ የመብረቅ ጋጋታ በግብጽ | ወላሂ! ወላሂ! የግብጽን ጥቅም አልነካም!
Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on November 8, 2020
Posted in Curiosity, Ethiopia, Infos | Tagged: Alexandria, ህዳሴ ግድብ, መብረቅ, ነጎድጓድ, አሸዋ, አባይ, አንበጣ, እሳት, እስክንድርያ, ካባ, ዝናብ, ግብጽ, ጎርፍ, ፀረ-ኢትዮጵያ, Egypt, Flood, Lightning, Nile | Leave a Comment »
እየተገደለ ላለው ወገኑ መቆም ሲገባው ለሚገለው አውሬ ወግኖ ሌላውን ወገኑን በጅምላ ያስጨፈጭፋል
Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on November 8, 2020
ኢትዮጵያዊ ነኝ የሚለው በሌላው ኢትዮጵያዊ ላይ ጦርነት አውጆ ለመዝመት መወሰኑ በጣም ያሳፍራል፤ “እሰዬው! በለው! በለው!” በማለት የሚያጨበጭቡት ደግሞ በይበልጥ ያሳፍራሉ፣ ያሳዝናሉ፣ ያስቆጣሉ። ምናለ በኦሮሚያ ሲዖል ታግተው ለተሰወሩት እህቶቻችን እና እየተጨፈጨፉ ላሉት ወገኖቻችን እንዲህ ቢቆሙላቸው!?
እስኪ አስቡት እነ ጀነራሎች አሳምነውን እና ሰዓረን የረሸነ፣ እነ ስመኘው በቀለን በመስቀል አደባባይ ካሜራ አጥፍቶ ለገደለ፣ ምስኪን የገበሬ ልጆችን አግቶ ለሰወረ፣ ገበሬዎችን ትምህርት ቤት ሰብስቦ ለጨፈጨፈ፣ ቤተ ክርስቲያን ውስጥ ገብቶ ተዋሕዶ ወንድሞቻችንን እና ሕፃናትን ለገደለ፣ ቀሳውስትንና ካህናትን ላሳረደ፣ እናቶችን ከጎጆዎቻቸው ለአፈናቀለ፣ ኮንዶሚኒየም እየሰረቀ ለጋላ ወገኑ ላከፋፈለ፣ “ወላሂ! ወላሂ!” ብሎ በመማል ግድቡን ለታሪካዊ ጠላቶቻችን አሳልፎ ለሰጠ፣ ሰላማዊ በሆኑ ሰሜን ኢትዮጵያውያን ላይ በፌስቡክ ጦርነት ላወጀ “የአገር ጉዳይ ነው” ተብሎ ድጋፍ ሲሰጠ፤ ኧረ ማለቂያ የለውም። እስኪ አስቡበት!
በዘመነ መሳፍንት እንኳን የቀደሙት አባቶቻችን በሌላ ክፍለ ሃገር ላይ በይፋ ጦርነት ሲያውጁ አልተሰሙም። አዎ! “እኛ እኮ ከተናቅን ቆይተናል!”
___________________________
Posted in Curiosity, Ethiopia, Faith | Tagged: Abiy Ahmed, መምህር ምሕረተ አብ, ሽብር, ሽብርተኝነት, አዋጅ, ኦርቶዶክስ, ኦሮሚያ ጀነሳይድ, ኦሮሞ, ዐቢይ አህመድ, ዘር ማጥፋት, ጠላት, ጥላቻ, ጦርነት, ጭፍጨፋ, ፀረ-ተዋሕዶ, ፀረ-ኢትዮጵያ ሤራ, Genocide, Oromia | Leave a Comment »