በመሀመዳውያኑ በአሰቃቂ መልክ ለተገደሉት ክርስቲያኖች የመታሰቢያ ዕለት በኒስ ከተማ ካቴድራል።
በማክሮን ባላጋራ በግራኝ አብዮት አህመድ የሚጨፈጨፉትን ክርስቲያን ወገኖቻችንን ዓለም አቀፉ ማሕበረሰብ አያስታውሳቸውም፤ እግዚአብሔር ብቻ አስታዋሻቸው ነውና!
_____________________
Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on October 31, 2020
በመሀመዳውያኑ በአሰቃቂ መልክ ለተገደሉት ክርስቲያኖች የመታሰቢያ ዕለት በኒስ ከተማ ካቴድራል።
በማክሮን ባላጋራ በግራኝ አብዮት አህመድ የሚጨፈጨፉትን ክርስቲያን ወገኖቻችንን ዓለም አቀፉ ማሕበረሰብ አያስታውሳቸውም፤ እግዚአብሔር ብቻ አስታዋሻቸው ነውና!
_____________________
Posted in Curiosity, Ethiopia, Faith | Tagged: ሙስሊሞች, ሻማ ካቴድራል, ኒስ, እስላም-ፋሺዝም, ከንቲባ, የኢትዮጵያ ካርታ, ጂሃድ, ግድያ, ጥላቻ, ፀረ-ክርስቲያን, ፀረ-ክርስቶስ, ፈረንሳይ, France, Hatred, Islamo-Fascism, Jihad, Muslims, Nice, Terror | 1 Comment »
Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on October 31, 2020
በቱርክ እና ግሪክ የተከሰተው የመሬት መንቀጥቀ ልክ በዮሐንስ ራእይ መጽሐፍ ውስጥ በተጠቀሱት የ፯/ 7ቱ አብያተ ክርስቲያናት አካባቢ መሆኑ እጅግ በጣም የሚያስገርምና ብዙ ነገር የሚናገር ነው። በግሪኳ ፍጥሞ (Patmos) ደሴት ነበር ወንጌላዊው ቅዱስ ዮሐንስ የራእይን መጽሐፍ የፃፈው። በቱርክ ደግሞ በመንቀጥቀጡ ክፉኛ የተመታቸው ክፉኛ የተመታችው ስሚረነስ (Smyrna) ፯ቱ አብያተክርስቲያናት ከሚገኙባት ቦታዎች አንዷ ናት። ዛሬ ኢዝሚር ትባላለች። የክርስቶስ ተቃዋሚውና የሀሰተኛው ነብይ መሀመድ የልደት ቀን በሚከበርበት (መውሊድ) ዕለት መከሰቱ ደግሞ ያለምክኒያት አይደለም። ዋ! ዋ! ዋ!
[የዮሐንስ ራእይ ምዕራፍ ፩፥፱]
“እኔ ወንድማችሁ የሆንሁ ከእናንተም ጋር አብሬ መከራውንና መንግሥቱን የኢየሱስ ክርስቶስንም ትዕግሥት የምካፈል ዮሐንስ ስለ እግዚአብሔር ቃልና ስለ ኢየሱስ ምስክር ፍጥሞ በምትባል ደሴት ነበርሁ።”
👉ከሦስት ሳምንታት በፊት እነዚህን ፯ ዓብያተክርስቲያናት በሚከተለው ጽሑፍ ማንሳቴን አሁን ስገነዘብ “ምን ይሆን?” እያልኩ በመገረም በመንቀጥቀጥ ላይ ነኝ።
አውሎ ንፋሱ “ኢዝሚር” ብለው የሰየሟትን የመጽሐፍ ቅዱሷን ሰምርኔስ ከተማ ነው ያጠቃት።
ስምርኔስን ኢዝሚር፣ ናዝሬትን አዳማ…የቦታ መጠሪያ ስሞችን እየቀያየሩ እግዚአብሔር ያልሰጣቸውን ቦታዎች ለሚወሩ ለክርስቶስ ተቃዋሚዎች፤ ዋ! ዋ! ዋ!
በዮሐንስ ራዕይ ላይ የተጠቀሱት ሰባቱ የእስያ አብያተ ክርስቲያናት ያለምክኒያት አይደለም ዛሬ “ቱርክ” በተባለቸው የክርስቶስ ተቃዋሚ ሃገር እንዲገኙ የተደረገው። ድንቅ ነው!
የቦታዎቹን ስም ልክ ናዝሬትን – አዳማ ፣ ደብረዘይትን – ቢሾፍቱ ብለው እንደሰየሙት እንደ እኛዎቹ የቱርክ ወኪሎች ወራሪዎቹ ቱርኮችም እግዚአብሔር የሰየማቸውን ቦታዎች እንደተለመድው እንዲህ በማለት ቀይረዋቸዋል፦
፩. ኤፌሶን – ሰልጁክ
፪. ሰምርኔስ – ኢዝሚር
፫. ጴርጋሞን – ቤርጋማ
፬. ትያጥሮን – አኪሳር
፭. ሰርዴስ – ሳርት
፮. ፊልድልፍያ – አላሸሂር
፯. ሎዶቅያ – ዴንዝሊ
_________________________
Posted in Curiosity, Ethiopia, Faith, Infos | Tagged: Apostle John, መሬት መንቀጥቀጥ, ራዕይ, ሱናሚ, ስምርኔስ, ቅዱስ ዮሐንስ, ባሕር, ቱርክ, አባ ፓይሲዮስ, ኢዝሚር, ኤጂያን, ወንጌላዊው, ግሪክ, ፓትሞስ, Earthquake, Izmir, Patmos, Revelation, Smyrna, Tsunami, Turkey | 1 Comment »