Addis Ethiopia Weblog

Ethiopia's World / የኢትዮጵያ ዓለም

  • Archives

  • Categories

  • Recent Posts

የእስልምናን ፋሺስታዊ ባህሪ የጠቆመ ጎበዝ ከንቲባ

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on October 30, 2020

የ “ኒስ” ከተማ ከንቲባ፦

በእስላም-ፋሺዝም ምክኒያት ፈረንሳይ በጣም ከባድ የሆነ ዋጋ እየከፈለች ነው

ይህን የተናገረው በትናንትናው ዕለት የእስልምና ዲያብሎሳዊ ሽብር የታየባት የደቡብ ፈረንሳይ ትልቅ ከተማ የ ኒስ ከንቲባ ነው። በስደት የመጣ የመሀመድ አርበኛ በከተማዋ ታሪካዊ ካቴድራል ውስጥ ገብቶ ሦስት ክርስቲያኖችን በአሰቃቂ ሁኔታ ለመግደል በቅቶ ነበር።

የእስላም-ፋሺዝም ሽብር ጥቃት ሰለባ የሆነችው የሦስት ልጆች እናት እና ፵፬/44ዓመቷ ጥቁር ብራዚላዊት አንገቷን ከመቀላቷ በፊት የተናገረችው የመጨረሻ ቃል

“ለልጆቼ እንደምወዳቸው ንገራቸው”

አሁን ልብ እንበል፦ ደም ካፈሰሱ በኋላ ደሙ ስለሚያሰክራቸው “ተሰድበናል! ክብራችን ተነክቷል!ተበድለናል!” በማለት መሀመዳውያኑ በየሃገሩ ከተሞች ጎዳናዎችና አደባባዮች ላይ ያዙን ልቀቁን ማለት ይጀምራሉ። በእስልምና አማላክ አላህ ስም ለሚገደሉት ክርስቲያኖች ግን በሰልፍ ወጥተው ለመጮህ ፍላጎቱም የላቸውም። ድርጊቱን ይደግፉታልና!

በሃገራችንም የምናየው ይህኑ ነው፤ ኦሮሚያ በተባለው ሲዖል በብዙ ሺህ ክርስቲያኖች በአሰቃቂ ሁኔታ ሲገደሉና ዓብያተ ክርስቲያናቱ ሲቃጠሉ፤ “ኦሮሞ ነን” የሚሉት ነዋሪዎቿ ጸጥ ጭጭ ብለዋል። አዎ! ድርጊቱን ይደግፉታልና ነው።

የዋቄዮ-አላህ ባሪያዎች ተመሳሳይ የኦሮሞ-እስላም-ፋሺስታዊ ዘመቻዎችን በመፈጸም ላይ ናቸው። እስላም፣ ኦሮሙማ፣ ፋሺዝም፣ ናዚዝም፣ ግብረ-ሰዶሚዝም፣ ፌሚኒዝም፣ ኮሙኒዝም ወዘተ ሁሉም ከጥላቻና ግድያ አባት ከዲያብሎስ የተገኙ ዓለምን ማወኪያ መሳሪያዎች ናቸው።

___________________________

Leave a Reply

Fill in your details below or click an icon to log in:

WordPress.com Logo

You are commenting using your WordPress.com account. Log Out /  Change )

Twitter picture

You are commenting using your Twitter account. Log Out /  Change )

Facebook photo

You are commenting using your Facebook account. Log Out /  Change )

Connecting to %s

 
%d bloggers like this: