Addis Ethiopia Weblog

Ethiopia's World / የኢትዮጵያ ዓለም

  • Archives

  • Categories

  • Recent Posts

Archive for October 30th, 2020

በጣም ኃይለኛ የመሬት መንቀጥቀጥ በቱርክ 7.0 ፥ የሱናሚ ማዕበል በስጋት ይጠበቃል

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on October 30, 2020

👉 ገብርኤል 👉 ማርያም 👉 ኡራኤል 👉 ጊዮርጊስ 👉 ተክለ ሐይማኖት 👉 ዮሴፍ

ያውም በዛሬው ዓርብ ዕለት! ዋው! ፈረንሳይ የባሕር ውስጥ ኑክሌር ቦምብ አፈንድታባቸው ይሆን? ወይስ ከላይ? እናስታውሳለን? የፕሬዚደንት ማክሮንን የላሊበላ ጉዞ? አዎ! ካባውን አልብሰውት ነበር። ካባ = እሳት ማራገቢያ። በላሊበላ የታየችውን የፀሐይ ግርዶሿንም አንርሳ! 

ታዋቂው የግሪክ ኦርቶዶክስ የበርሃ አባት አባ ፓይሲዮስ እንደተነበዩት ከሆነ በሰማዕቱ ቅዱስ ጊዮርጊስ እርዳታ ቱርክ በሩሲያ ሙሉ በሙሉ ትደመሰሳለች ቁስጥንጥንያም ለኦርቶዶክስ ግሪክ ትመለሳለች። ከሰባት ዓመታት በፊት በዚህ ጦማሬ እንድቀረበው…

👉 በአዲስ ዓመታችን ዕለት ይህን ጽሑፍ እና ቪዲዮ አቅርቤ ነበር፦

ይህ በክርስቶስ ተቃዋሚ ቱርክ ዋና ከተማ በአንካራ ከዚህ በፊት ታይቶ የማይታወቅ የአሸዋ አውሎ ነፋስ ይዞት የመጣው መዓት ነው”

👉 አንካራ ቱርክ፤ መስከረም ፲፪/፪ሺ፲፫ ዓ.

“ደም ቀለም የለበሰው የአሸዋ አውሎ ነፋስ። በቱርክ ወኪል በግራኝ አብዮት አህመድ የፈሰሰው የንጹሐን ኢትዮጵያውያን ደም ይጣራል።”

ምናለ በሉኝ፤ የአርመኖችና ግሪኮች ክርስቲያን ወገኖቻችን ሃገር የነበረችውና ዛሬ ቱርክ ተብላ የተጠራቸው የግራኝ አህመዶች ሞግዚት ሃገር፡ ወይ በከፍተኛ የመሬት መንቀጥቀጥ ሙሉ በሙሉ ትወድማለች፤ አሊያ ደግሞ ሩሲያ ታጠፋታለች።”

ግን ቱርኮች ልክ እንደ ኦሮሞዎቹ ፍጻሚያቸው ስለተቃረበ ነው “ሁሉም ኬኛ” እያሉ ይህን ያህል የሚጮኹትና የሚቆነጠነጡት። የኦሮሞዎቹ ሞግዚት በሆነችው በቱርክ ላይ ገና እሳቱ ከሰማይ ይወርድባታል፤ በመሬት መንቀጥቀጥ እና እንዲህ በመሳሰሉ ባልተጠበቁ አውሎ ነፋሳት ትናወጣለች። እስይ! የት አባቷ!”

👉 ባለፈው ሳምንት ላይ ደግሞ ይህን ቪዲዮው፦

__________________________

Posted in Curiosity, Ethiopia, Infos | Tagged: , , , , , , , , | Leave a Comment »

የእስልምናን ፋሺስታዊ ባህሪ የጠቆመ ጎበዝ ከንቲባ

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on October 30, 2020

የ “ኒስ” ከተማ ከንቲባ፦

በእስላም-ፋሺዝም ምክኒያት ፈረንሳይ በጣም ከባድ የሆነ ዋጋ እየከፈለች ነው

ይህን የተናገረው በትናንትናው ዕለት የእስልምና ዲያብሎሳዊ ሽብር የታየባት የደቡብ ፈረንሳይ ትልቅ ከተማ የ ኒስ ከንቲባ ነው። በስደት የመጣ የመሀመድ አርበኛ በከተማዋ ታሪካዊ ካቴድራል ውስጥ ገብቶ ሦስት ክርስቲያኖችን በአሰቃቂ ሁኔታ ለመግደል በቅቶ ነበር።

የእስላም-ፋሺዝም ሽብር ጥቃት ሰለባ የሆነችው የሦስት ልጆች እናት እና ፵፬/44ዓመቷ ጥቁር ብራዚላዊት አንገቷን ከመቀላቷ በፊት የተናገረችው የመጨረሻ ቃል

“ለልጆቼ እንደምወዳቸው ንገራቸው”

አሁን ልብ እንበል፦ ደም ካፈሰሱ በኋላ ደሙ ስለሚያሰክራቸው “ተሰድበናል! ክብራችን ተነክቷል!ተበድለናል!” በማለት መሀመዳውያኑ በየሃገሩ ከተሞች ጎዳናዎችና አደባባዮች ላይ ያዙን ልቀቁን ማለት ይጀምራሉ። በእስልምና አማላክ አላህ ስም ለሚገደሉት ክርስቲያኖች ግን በሰልፍ ወጥተው ለመጮህ ፍላጎቱም የላቸውም። ድርጊቱን ይደግፉታልና!

በሃገራችንም የምናየው ይህኑ ነው፤ ኦሮሚያ በተባለው ሲዖል በብዙ ሺህ ክርስቲያኖች በአሰቃቂ ሁኔታ ሲገደሉና ዓብያተ ክርስቲያናቱ ሲቃጠሉ፤ “ኦሮሞ ነን” የሚሉት ነዋሪዎቿ ጸጥ ጭጭ ብለዋል። አዎ! ድርጊቱን ይደግፉታልና ነው።

የዋቄዮ-አላህ ባሪያዎች ተመሳሳይ የኦሮሞ-እስላም-ፋሺስታዊ ዘመቻዎችን በመፈጸም ላይ ናቸው። እስላም፣ ኦሮሙማ፣ ፋሺዝም፣ ናዚዝም፣ ግብረ-ሰዶሚዝም፣ ፌሚኒዝም፣ ኮሙኒዝም ወዘተ ሁሉም ከጥላቻና ግድያ አባት ከዲያብሎስ የተገኙ ዓለምን ማወኪያ መሳሪያዎች ናቸው።

___________________________

Posted in Ethiopia, Faith, Infos | Tagged: , , , , , , , , , , , , , , , , , | Leave a Comment »

የዝነኛውን ሙስሊም መሪ ጉድ ስሙ | ሙስሊሞች በሚሊዮን የሚቆጠሩ ፈረንሳውያንን የመግደል መብት አላቸው

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on October 30, 2020

እግዚኦ! አቤት ጥላቻ!

ይህን የሚናገረው “የተማረ” እና ዶ/ር የተባለው የቀድሞው የማሌዥያ ጠቅላይ ሚንስትር ዶ/ር ማሃቲር መሀመድ ነው። “መሀመድና አህመድ” የተሰኘውን ስም የያዘ ሁሉ የተረገመ ነው፤ የ”ዶ/ር” ማዕረግ ተለጥፎበትም እንኳ! ዶር ምሃቲር መሀመድ ለዘመናት ቀንደኛ የእስልምና ጠበቃ ስለሆነና ፀረ-ክርስቲያን እና አይሁድ ስላለው በመላው የሙስሊሙ ዓለም በጣም ተወዳጅነት ያለው ሰው ነው።

ዶ/ር መሀመድ ይህን የተናገረውም አንድ በቅርቡ ወደ ፈረንሳይ አገር በስደት የመጣ የመሀመድ አርበኛ፡ ኒስ በተባለችው የፈረንሳይ ከተማ ታሪካዊ ቤተ ክርስቲያን ውስጥ ገብቶ ሦስት ክርስቲያኖችን በአሰቃቂ ሁኔታ ለመግደል ከበቃ በኋላ ነበር። በአገራችንም እኮ ተመሳሳይ አስከፊ ድርጊት በዋቄዮ-አላህ ባሪያዎች እየተፈጸመ ነው። እስኪ ይታየን፤ አንድ ጥገኝነት የተሰጠው ሙስሊም ቤተ ክርስቲያን ውስጥ ገብቶ የሰባ ዓመቷን አረጋዊ ሴት እንደ ዶሮ አረዳቸው። ታዲያ የእስልምና አላህና የጋሎቹ ዋቄዮ ሰይጣን እንደሆነ የሚያረጋግጥ ተግባር አይደለምን?! በደንብ እንጂ!

የምዕራቡ ጥገኛ ማሌዥያ ለእድገት የበቃቸው በምዕራባውያኑ ፈቃድ፣ ከፍተኛ እርዳታና ተሳትፎ ነው። ማሌዢያ ፷/60% የሆኑት የማላይ ብሔር ሙስሊሞች በበላይነትና በአድሎ የሚገዟት በይፋ የአፓርታይድ ሥርዓት የሰፈነባት ደባሪ ሃገር ናት። እንኳን አደረገው እንጂ “አላህ” የሚለውን ቃል ክርስቲያን ማሌዣውያን ለአምላካቸው እንዳይጠቀሙ በፍርድ ቤት የታዘዘባት ሃገር ማሌዢያ ናት።

👉 “MALAYSIA ON THE VERGE OF AN APARTHEID STATE…

👉 Malaysia’s Highest Court Upholds Ban on Christians Using the Word Allah

እግዚኦ! አቤት ጥላቻ!

በሃገራችንም እኮ አሸባሪው ግራኝ አብዮት አህመድ የሚመራው ሥርዓት ተመሳሳይ የአፓርታይድ ሥርዓት ለማስፈን በመሞከር ላይ ነው። እንደ ማሌዢያ ጠቅላይ ሚንስትር ግራኝም እኮ “የኦሮሞ እና ሙስሊም መብት ከተነካ፣ እኔ ካልገዛሁ መቶ ሺህ ሰው ያልቃል፣ በሚሊየን የሚቆጠሩ ክርስቲያኖች ይጨፈጨፋሉ፣ ጎረቤታማ አረብ አገሮች ወታደሮቻቸውን ወደ ኢትዮጵያ ለመላክ ፈቃደኞች ናቸው” ብሎናል በግልጽ፤ እናስታውሳለን?

____________________________

Posted in Conspiracies, Ethiopia, Faith, Infos | Tagged: , , , , , , , , , , , , , , , , | Leave a Comment »

 
%d bloggers like this: