Addis Ethiopia Weblog

Ethiopia's World / የኢትዮጵያ ዓለም

  • Archives

  • Categories

  • Recent Posts

Archive for October 18th, 2020

ተዋሕዷውያንን ከአክሱም ጽዮን መነጠል የአውሬው ዋና ፍልጎት ነው

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on October 18, 2020

የሰባት ቀን ጸሎት እና ምሕላ በአክሱም ጽዮን፤ ጥቅምት ፪ሺ፲፫ ዓ.ም

እያየን ነው?

👉 የምን ኮሮና!

👉 የምን የአፍና አፍንጫ መሸፈኛ ጭምብል!

👉 የምን “ተራራቁ! ፭ሺ ሰው ብቻ!”

👉 ትናንትና አውሬው አሁን ኤርትራ በተሰኘው ቦታ የሚገኙትን ሰሜን ኢትዮጵያውያንን ከአኩስም ጽዮን በመነጠልና ትግርኛ ተናጋሪ ኢትዮጵያውያንን እርስበርስ በማባላት ለጨረቃው አምላክ አሳነባሪዎችና ጊንጦች አሳልፎ ሰጣቸው።

👉 ዛሬ ደግሞ በመሀል አገር የሚገኙትን አማርኛ እና ትግርኛ ተናጋሪ ኢትዮጵያውያንን እርስበርስ በማባላት ከአክሱም ጽዮን ለመነጠልና ለዋቄዮ-አላህ ዘንዶዎችና አዞዎች አሳልፎ ለመስጠት ተግቶ በመስራት ላይ ይገኛል።

ሁለቱን ድመቶች ያባሏቸውን ተንኮለኛ ቁራዎች እናስታውሳለን?

_____________________________

Posted in Ethiopia, Faith, Infos | Tagged: , , , , , , , , | Leave a Comment »

 
%d bloggers like this: