ቪላዎቹን የሚገዛ ሀብታም አረብ በመጥፋቱ ሰው-አልባ የሆነችው የቱርክ ከተማ
Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on October 16, 2020
[የሉቃስ ወንጌል ምዕራፍ ፲፬፥፳፰]
“ከእናንተ ግንብ ሊሠራ የሚወድ ለመደምደሚያ የሚበቃ ያለው እንደ ሆነ አስቀድሞ ተቀምጦ ከሳራውን የማይቈጥር ማን ነው?”
በገንዘብ እጥረት ሳቢያ የተተዉ ቪላዎች በቱርክ የቅንጦት ባዶ ከተማ – ቪላ ቤቶቹን ለመገንባት ብቻ ሁለት መቶ ሚሊየን ዶላር አውጥተዋል።
በዚህ ለባለሀብቶች የተሠራው መንደር ብቻ ሳይሆን በመላው ቱርክ በተለይ በኮኒስታንቲኖፕል/ኢስታምቡል ለፉክክር እስኪመስል ድረስ ያለገደብ ሲገነቡ የነበሩ ብዙ ቤቶችና ፎቆች ሳያልቁ ቆመዋል፤ ገንዘብ የለምና፤ ዱሮም ቱርክ ግብዞቹ ምዕራባውያን እና በዘይት ገንዘብ ያበዱት አረቦች በሚለግሷት ገንዘብ ነበር የምትንቀሳቀሰው። ዛሬ ግን ጎብኚዎቹም ደጓሚዎችም በመራቃቸው ከፍተኛ የምጣኔ ሀብት ቀውስ እና የገንዘብ ችግር ላይ ትገኛለች።
👉 ቱርክ የጸረ-ክርስቶስ አገር
+ የክርስቶስ ጠላት
+ የክርስቲያኖች ጠላት
+ ጋዜጠኞችን በማሰር በዓለም 1ኛ
+ ከኤዶማውያኑ የምዕራቡ ዓለም ባንኮች
በተገኘ ስጦታ እና ገንዘብ ብድር የምትኖር
👉 ቱርኮች፦
+ ስነምግባር የጎደላቸው
+ ታማኝ ያልሆኑ ከሃዲዎች
+ ዝቅተኛ ዝሙተኛሞች
+ በጣም አስቀያሚዎች
+ ሴቶቻቸው ጢም የሚያበቅሉ
+ ቀጣፊዎችና ተሳዳቢዎች
+ ለዓለም ምንም በጎ ነገር ያላበረከቱ
+ ጦረኛ ባህሪ ያላቸው ገዳዮች
__________________________
This entry was posted on October 16, 2020 at 20:56 and is filed under Curiosity, Ethiopia, Infos. Tagged: Antichrist, መካከለኛው ምስራቅ, ማዕቀብ, ባቢሎን, ባዶ ቤቶች, ቪላዎች, ቱርክ, አረቦች, የክርስቶስ ተቃዋሚ, የገንዘብ ችግር, ፀረ-ኢትዮጵያ, Embargo, Feud, Saudi Arabia, Turkey. You can follow any responses to this entry through the RSS 2.0 feed. You can leave a response, or trackback from your own site.
Leave a Reply