Addis Ethiopia Weblog

Ethiopia's World / የኢትዮጵያ ዓለም

  • Archives

  • Categories

  • Recent Posts

ሕዝባችን እየነቃ ነው | ግራኝ ኖቤል ሲቀበል አገራችንን ለሉሲፈራውያኑ ሸጧት ቤሆንስ? | አዳምጧቸው

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on October 13, 2020

አምና አሸባሪውን ግራኝን በጥይትና በሜንጫ በክርስቲያን ኢትዮጵያ ላይ ጀነሳይድ ያካሂድ ዘንድ የኖቤል ሰላም ሽልማት ሸለሙት። በቀጣዩ ሴራቸው ደግሞ ሉሲፈራውያኑ ድርቅን፣ ረሃብንና በሽታን አቅደውልናል።

የዘንድሮው ሽልማት ለተባበሩት መንግሥታት ድርጅት የምግብ ፐሮግራም (WFP) ተሰጥቷል። ስለዚህ አምና በአሸባሪው አብዮት አህመድ አሊ በኩል የተዋሕዶ ክርስቲያኖችን ደማችንን አፈሰሱብን፣ አሁን ደግሞ የተረፍነውን በተባበሩት መንግሥታት በኩል በደረቁ በረሃብ ሊጨፈጨፉን ነው። ይህ ሽልማት በረሃብ የመጨፍጨፊያ ቀብድ እንደሆነ ተደርጎ መወሰድ ይኖርበታል።

____________________________

Leave a Reply

Fill in your details below or click an icon to log in:

WordPress.com Logo

You are commenting using your WordPress.com account. Log Out /  Change )

Twitter picture

You are commenting using your Twitter account. Log Out /  Change )

Facebook photo

You are commenting using your Facebook account. Log Out /  Change )

Connecting to %s

 
%d bloggers like this: