Addis Ethiopia Weblog

Ethiopia's World / የኢትዮጵያ ዓለም

  • Archives

  • Categories

  • Recent Posts

ከወር በፊት ልክ በዛሬው መድኃኔ ዓለም ዕለት ጨረቃዋ ላይ ያየሁት ተዓምር

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on October 7, 2020

👉 መድኃኔ ዓለም ነሐሴ ፳፯ / 27 / ፪ሺ፲፪ ዓ.

እጄ ያለወትሮው እየተንቀጠቀጠ ካሜራውን መያዝ እኪያቅተኝ ድረስ፤ ጌታችንን ኢየሱስ ክርስቶስን፣ ክቡር መስቀሉን፣ ላሊበላ ቤተ ጊዮርጊስን ቀለማቶቻችንን እና ኢዮጵያን ያየሁ መሰለኝ፤ የተሰማኝም ይህ ነው።

ጨረቃዋ እንደ መስተዋት ሆና ጌታችንን፣ እመቤታችንን፣ ክቡር መስቀሉን፣ ኢትዮጵያችንን፣ ቀለማቶቻችንን፣ የላሊበላን መስቀል (ያለፈውን የፀሐይ ግርዶሽ እናስታውሳለን?) ለመላው እያሳየች እኮ ነው። ኢትዮጵያኛው እና መስቀለኛው “ት” ፊደል እኮ በግልጽ ይታያል፤ በጣም ይገርማል! ይህ ተዓምር ቀላል ነገር አይደለም። በዚሁ ዕለት በአዲስ አበባ ኮተቤ ሚካኤል አካባቢ ከተከሰተው ከፍተኛ የእሳት ቃጠሎ ጋር ምን ሊያገናኘው እንደሚችል አላውቅም። ግን የሆነ ነገር አለ።

👉 ባለፈው የሆሳዕና ዕለት እመቤታችንን እና ልጇን ጌታችንን ነበር የታዩኝ፤

____________________________

Leave a Reply

Fill in your details below or click an icon to log in:

WordPress.com Logo

You are commenting using your WordPress.com account. Log Out /  Change )

Facebook photo

You are commenting using your Facebook account. Log Out /  Change )

Connecting to %s

 
%d bloggers like this: