Addis Ethiopia Weblog

Ethiopia's World / የኢትዮጵያ ዓለም

  • Archives

  • Categories

  • Recent Posts

Archive for October 2nd, 2020

እንደ ጥንቸል ፈርቶ የፋፋውን ግራኝን እና የወራሪ ሉባ ጦሩን ይህች የአርሜኒያ አይጥ በቅርቡ እንዲህ አንቃ ትገድላቸዋለች

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on October 2, 2020

ቅዱስ ጊዮርጊስን እናስታውስ!

👉 ገብርኤል 👉 ማርያም 👉 ኡራኤል 👉 ጊዮርጊስ 👉 ተክለ ሐይማኖት 👉 ዮሴፍ 👉 መድኃኔ ዓለም

👉 ቪዲዮው ውስጥ የቀረቡ ጽሑፎች በቅደም ተከተል፦

አውሬው ተሳለቀብን! ፖሊስ ሆኖ በመምጣት በመስቀል አደባባይ ተንሸራሸረ፣“መስቀሉ እኔ ነኝ” መስቀል አደባባይ ኬኛ!” አለን በኮተቤ ሚካኤል አቅራቢያ ገባያውን በእሳት አጋየው።

ዕለተ ደመራ፤ በራሳቸው አገር፣ በራሳቸው መስቀል አደባባይ ፭ሺ ተዋሕዷውያን ብቻ እንዲያከብሩ ታዘዙ፤ “የኢትዮጵያን ሰንደቅና አርማዎች ትይዙና ዋ!” ተባሉ!” ተባሉ ፥ ግን ደመራውን ለኮሱት፤ ብርሃኑም አበራ፤ በነበልባሉም ላይ ኢየሱስ ክርስቶስ ታየ(ከዲ/ን አባይነህ ካሴ ፌስቡክ ገጽ የተገኘ ምስል)

በማግስቱ አውሬው በድጋሚ ተሳለቀብን፤ “እኔ ነኝ ክርስቶስ” አለን፤ የወታደር ሰልፍ ጠራ፣ የ፳/20ሺ ሰው ሰራዊቱን ወደ መስቀል አደባባይ ላከ፤ ፭/5ሺውን በአራት አባዛው ማለት ነው ፥ እኛ እንደ ጥንቸል እንፈለፍላለን፤ ብዙ ነን፣ ግዙፍ ነን፣ ዝሆን ነን፤ እንሰብራለን፤ እንበላለን፤ እንገዛለንአለን። አዎ! እንደተለመደው አውሬው ተሳለቀብን፤ “ብርሃኑ እኔ ነኝ” አለ፤ ደመራውን ለመተካት እሳቱን አቀጣጠለው፤ ለአቴቴ አደባባዩን አጨለመላት።

ልብ በሉ ይህ ዝግጅት የብዙ ሳምንታት ልምምድ የሚጠይቅ ዝግጅት ነው፤ ስለዚህ በአዲስ ዓመትና በመስቀል በዓል ማግስት እንዲሁም በዲያብሎሳዊው ኢሬቻ ዋዜም ይካሄድ ዘንድ ታስቦበት የተዘጋጀ ነው።

ግን፣ ግን፣ ግንእስኪ ይህችን ድንቅ እንስሳ እንተዋወቃት፤ “የአርሜኒያ አይጥ ወይም ኤርሚን / ስቶት ትባላለች፤ (ልብ እንበል፤ ሰሞኑን በእህት ሃገር አርሜኒያ ቁልፍ የሆነ ክስተት ይታያል)

ይህች ድመትመሰል ትንሽ እንስሳ የንጽሕና እና የክርስቶስ ትንሣኤ ምልክት ሆና ትታያላች፤ በጣም ደፋርና ጥንቸል አዳኝ ናት፤ በሰሜን አሜሪካና ዩሮእስያ የምትገኝ አስገራሚ እንስሳ ናት።

በቀጣዩ ቪዲዮ ይህች የአርሜኒያ አይጥ በመጠን በአስር እጥፍ የሚበልጣትን የፋፋ ግዙፍ ጥንቸል አሳድዳ በማነቅ ስትገድለው ትታያላች።

👉 አዎ! አላጋጩ ግራኝ አብዮት አህመድ የተዋሕዶ ኢትዮጵያውያንን ደም እየጠጣ ሰሞኑን በጣም ፋፍቷል፤ እንደ ጥንቸል በፈለፈላቸው ጋሎች ያፋፋውን የወራሪ ሉባ ጦር በክርስቶስ ልጆች ላይ ለማዝመት ተነሳስቷል ፥ ሆኖም የአርሜኒያ አይጥ በቅርቡ እንደዚህ አንቃ እንደምትገድለው ያውቀው ዘንድ ይህን መልዕክት እናስተላልፍለታለን።

_____________________________

Posted in Conspiracies, Ethiopia, Faith | Tagged: , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , | Leave a Comment »

 
%d bloggers like this: