Addis Ethiopia Weblog

Ethiopia's World / የኢትዮጵያ ዓለም

  • September 2020
    M T W T F S S
     123456
    78910111213
    14151617181920
    21222324252627
    282930  
  • Archives

  • Categories

  • Recent Posts

Archive for September, 2020

ፕሮፌሰር መስፍንን በዚህ ጽሑፋቸው ኦቦ ዐቢይ በኢሬቻ ዋዜማ ለአቴቴ ሰውቷቸዋልን?

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on September 30, 2020

ፕሮፌሰር መስፍን የአክሱም/አድዋ አካባቢ ሰው መሆናቸው ጥያቄውን ጠንከር ያደርገዋል!

ይህ አውሬ አያደርገውም አይባልም! ፕሮፌሰሩ አብዮት አህመድን፣ ሽመልስ አብዲሳን እና ታከለ ዑማን “የማፊያ ቡድን” ለማለት ደፍረዋል፤ በዚህ ትክክል ናቸው። ታዲያ ባፈነገጡበትና እነ ግራኝን አከታትለው መተቸት በጀመሩበት ማግስት፤ በአዲሱ ዓመትና በመስቀል ማግስት እንዲሁም በሰይጣናዊው ኢሬቻ ዋዜማ ኢትዮጵያን አፍርሰው ኦሮሙማን በመግንባት ላይ ያሉት እነዚህ ቆሻሾች በዚህ መልክ የፕሮፌሰሩን አፍ ለማዘጋት ቢደፍሩ አያስገርምም። ደካሞችና አረመኔዎች ደግሞ ከስህተቱ ተምሮ የነቃውን ሰው በጣም ይፈሩታል። ኦሮሞው አብዮት አህመድ እግረ መንገዱን የኦሮሞ አባቱን የመንግስቱ ኃይለ ማርያምን ፕሮፌሰር መስፍንን የመግደል ህልም ዕውን አድርጎለት ይሆናል።

የፕሮጀክት ኦሮሙማ ተቀናቃኝ ሁሉ እንደሚገደል ላለፉት ሁለት ዓመታት ከኢንጂነር ስመኘው እስክ ፕሬዚደንት ግርማ ወልደ ጊዮርጊስ ድረስ በነበሩት ግድያዎች በግልጽ አይተናል።

አውሬው አብዮት አህምድ ስንቱን ተፎካካሪዎቹን፣ ተቀናቃኞቹንና ተቺዎቹን ገደለ!? የተመረጡትን ሳይቀር ስንቱን አሳተ? ብዙውን! በጣም ብዙውን! ፕሮፊሰር መስፍን አሸባሪውን አብዮት አህመድ ከማወደስ ለኦሮሞውቹ ፀረ-ኢትዮጵያ ሤራ ድጋፍ እስከ መስጠት ድረስ ብዙ ትክክል ያልሆኑ ነገሮችን ተናግረዋል፣ ሰርተዋል፤ ግን በመጨረሻ ስለ ኢትዮጵያ ጠላት ቍ. ፩ ስለ አብዮት አህመድ አሊ ሃቁን ተናግረው ከዚህ ዓለም መሰናበታቸው ጥሩ ነገር ነው።

ነፍሳቸውን ይማርላቸው!

👉 ከዚህ ጋር በተያያዘ የተዘጋው ቻኔሌ ላይ ይህን ጽሑፍ/ ቪዲዮ አቅርቤው ነበር፦

ግራኝ አህመድና ለማ መገርሳ አቡነ ማትያስን ከሩሲያ ለማስመለስ ፕሬዚደንት ግርማን ገድለዋቸው ይሆን?

__________________________

Posted in Curiosity, Ethiopia, Life | Tagged: , , , , , , , , , | Leave a Comment »

የተዋሕዶ አባቶች ከእኝህ ድንቅ የአረሚኒያ ኦርቶዶክስ አባት ትምህርት ሊወስዱ ይገባል

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on September 30, 2020

የፕሮግራሙ አቅራቢ ‘ሪክ ዋይልስ’፦ “ስለ ክርስቲያን አርሜኒያ እና ሙስሊም አዘርበጃን ግጭት የምናወራው ይህን ልናሳያችሁ ስለፈለግን ነው፤ ኦርቶዶክስ ቄሱ “በጎቼን፣ ቤተ ክርስቲያኔን እና ሃገሬን እጠብቃለሁ” ብለው በጀግነነት መውጣታቸውን ልናሳውቃችሁ ነው፤ ክርስትና ይህ ነው!

👉 ሞኝ ሰው እራሱ ከሠራው ልምድ ብቻ ለመማር ይሻል፤ ብልህ ሰው ግን ከሌሎች ልምድ ይማራል

ከእንግዲህ፤

👉 ወሬ ይብቃ!

👉 መለሳለሱ ይብቃ

👉 ስንፍና ይብቃ!

👉 ማለቃቀሱ ይብቃ!

👉 ሰበባ ሰበቡ ይብቃ!

👉 ምዕመኑን ማታለሉ ይብቃ!

አባቶቼ፤ እኛን ጊዜ እየገዙ ማታለል ይቻል ይሆናል፤ እግዚአብሔርን ግን በጭራሽ ማታለል እንደማይቻል ታውቁታላችሁ፤ ስለዚህ ጊዜውን ተዋጁ! ለዓለም ዓቀፍ ሁኔታዎች ትኩረት ስጡ፤ እህት ክርስቲያን ሃገር በሆነችው አርሜኒያ በክርስቲያን ወገኖቻችን ላይ በፊትም አሁንም እየደረሰባቸው ስላለው ጥቃት ኢትዮጵያውያን እንዲያውቁ አድርጉ፤ በእኛም ላይ ተመሳሳይ ጥቃት ነውና እየተፈጸመብን ያለው፤ ምዕመናንን ለመጨረሻው ፍልሚያ ቀስቅሷቸው፣ አነሳሷቸው! ወገን እግዚአብሔር በሰጠው ሃገሩ በክብርና በፍትህ ለመኖር እንዲችል እንደ አርሜኒያው አባት “በጎቼን፣ ቤተ ክርስቲያኔን እና ሃገሬን አሳልፌ አልሰጥም!” በማለት መሪነቱን ያዙ፣ አርአያም ሁኑት። እስኪ ተመልከቱት፤ ፕሮቴስታንቱ “ለብቻየ ናቸው” የሚላቸው ከመቶ በላይ ሃገራት አሉት፣ ሙስሊሙም “የኔ ብቻ” የሚላቸው ሃምሳ ሃገራት አሉት፤ ካቶሊኩም እንዲሁ፤ ለኢትዮጵያውያን ያላቸው አንዲት ብቸኛ ሃገር ኢትዮጵያ ናት፤ ታዲያ ይህችን እግዚአብሔር የሰጣቸውን ትንሽ፡ ግን ታላቅ ሃገር እንዴት ለእግዚአብሔርና ለእኛ ጠላት አሳልፈን ለመስጠት እንፈቅዳለን?!

___________________________

Posted in Ethiopia, Faith, Infos | Tagged: , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , | Leave a Comment »

የኢትዮጵያ ቀንደኛ ጠላት ቱርክ በኃይለኛ የበረዶ ውሽንፍር ተመታች

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on September 29, 2020

👉 አውሎ ንፋስ + እሳት + በረዶ + ጎርፍ

ቪዲዮው የሚያሳየው የቅድስት ሶፊያ ቤተ ክርስቲያንን መስጊድ ባደረገችው የኮኒስታንቲኖፕል/ ኢስታንምቡል ከተማ በረዶው እና እሳቱ እየተፈራረቁ ማስጠንቀቂያውን ሲያበስሩ ነው።

+ ቀደም ሲል ዋና ከተማዋ አንካራ በአዲስ ዓመታችን መግቢያ ላይ፦

👉 አንካራ ቱርክ፤ መስከረም ፲፪ /፪ሺ፲፫ ዓ.ም

ደም ቀለም የለበሰው የአሸዋ አውሎ ነፋስ። በቱርክ ወኪል በግራኝ አብዮት አህመድ የፈሰሰው የንጹሐን ኢትዮጵያውያን ደም ይጣራል።

👉 “የጋላን ሠራዊት አስታጥቃ ኢትዬጵያውያንን በማሳረድ ላይ ያለችው ቱርክ በእሳት ጋየች”

[ትንቢተ ሕዝቅኤል ምዕራፍ ፴፰፥፳፪]

በቸነፈርና በደም እፈርድበታለሁ፤ ዶፍም የበረዶም ድንጋይ እሳትና ድኝም በእርሱና በጭፍሮቹ ከእርሱም ጋር ባሉ በብዙ ሕዝብ ላይ አዘንባለሁ።

👉“ኦሮሞ ወራሪዎች በወረሷቸውና ድኾች ቆጥበው በሠሯቸው ኮንዶዎች ላይ ከፍተኛ በረዶ ወረደባቸው”

_______________________

Posted in Curiosity, Ethiopia, Faith, Infos | Tagged: , , , , , , , , , , , , , , , , | Leave a Comment »

የዛሬዋ ኢትዮጵያ ከማን ጋር ናት? ከሙስሊም ቱርክ/አዘርበጃን ወይንስ ከክርስቲያን አርሜኒያ?

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on September 29, 2020

የግራኝ ቄሮ-ኦሮሞ አገዛዝና አህዛብ ዜጎቹ ከሙስሊም አዘርበጃን ጎን እንደሚቆሙ አያጠራጥርም፤ ኢትዮጵያውያን ከማን ጎን ይሰለፋሉ?

በክርስቲያን አርሜኒያ እና ሙስሊም አዘርበጃን መካከል በተቀሰቀሰው ግጭት የዓለማችን ሃገራት የሚደግፉትን ወገን በመምረጥ ላይ ናቸው። አዘርበጃንን በቱርክ የሚመራው የሙስሊም ዓለም ይደግፋል፤ ቱርክ፣ ኢራን እና ፓኪስታን በይፋ ለመደገፍ ቀዳሚዎቹ ናቸው። ፓኪስታን የኑክሌር ፈንጅ ባለቤት ናት። ከአርሜኒያ ጎን እስካሁን ሩሲያ እና ህንድ አሉ። ሁለቱም የኑክሌር ፈንጅ ባለቤቶች ናቸው። በጉ ከፍየሎች በሚለይበት በዚህ ዘመን ማን ከማን ጋር እንደሚሰለፍ ማየቱ አስገራሚ ይሆናል። ሌላው የሚገርመው ነገር እስራኤል ከአዘርበጃን ጋር ጥሩ ግኑኝነት ያላት መሆኑ ነው፤ ለአዘርበጃን ሠራዊትም መሳሪያ ታቀብላለች፤ በተመሳሳይ ሰዓት የአዘርበጃን ደጋፊዎች ቱርክ እና ፓኪስታን ቀንደኛ የአይሁዶች ጠላቶች መሆናቸው እስራኤል ከአዘርበጃን ጋር በፈጠረችው ግኑኝነት ላይ በጥልቁ ታስብበት ዘንድ ትገደዳለች። ወሸከቲያሙ የስትራቴጂካዊ አጋርነት ዘመን አክትሟልና!

_____________________________

Posted in Curiosity, Ethiopia, Faith, Infos | Tagged: , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , | Leave a Comment »

የክርስቶስ ተቃዋሚ ቱርክ ኢትዮጵያውያንን በማሳረድ ዛሬም መሪነቱን ይዛለች | የሰው ቄራ

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on September 29, 2020

ወገን በሃገሩ መፈናቀሉ፣ መታገቱና መጨፍጨፉ አልበቃውም፤ እነ ግራኝ ኩላሊቱንና መቅኒውን ይዘርፉበት ዘንድ ለቱርኮችና አረቦች አሳልፈው በመስጠት ላይ ናቸው። ይገድሉሃል፣ ኩላሊትህን ይሰርቁብሃል ከዚያም አካልህን ወደ በርሃ ለጥንብ አንሳ ይጥሉታል።

ወንድማችን እየነገረን ያለው ነገር ሁሉ ትክክል ነው፤ ይህ እጅግ በጣም አንገብጋቢ የሆነ ጉዳይ ነው።

ከሁለት ዓመታት በፊት ባቀረብኳቸው ጽሑፎች “ኢትዮጵያውያን በዓለማችን ካሉ ጥቂት ጤናማ ሕዝቦች መካከል እንደሚመደቡ እንደሚከተለው አውስቼ ነበር፦

“ኢትዮጵያውያን በዓለም በጣም ጤናማ ከሆኑ 10 ሕዝቦች መካከል ተመድበዋል”

“ክሊኒክ ኮምፔር የተባለው የእንግሊዝ ድህረገጽ ባወጣው መረጃ እንደ መለኪያ አድርጎ የወሰደው፦

1. አልኮሆል መጠጣት

2. ሲጋራ ማጤስ

3. ውፍረት

አልፎ አልፎ ጤናማ የሆኑ ሊቃውንት አይታጡም፤ ይህ ሙሉ በሙሉ የምስማማበት ጥናት ነው። ስጋዊውን ጤንነት የተመለከተ ነው፤ መንፈሳዊውን ጢንነት ያካተተ ቅን ጥናት ቢያካሂዱማ አገራችን የመጀመሪያውን ደረጃ እንደምትይዝ የሚያጠራጥር አይደለም።

የጥንቶቹ ግሪካውያን ረጅም እድሜ የሚያስገኘው የመጠጥ ውሃ የሚገኘው በኢትዮጵያ ነው በማለት ይናገሩ ነበር። ድንቁ የሩሲያ የእጽዋትና የጄኔቲክስ ባለሙያ እንዲሁ ዓለማቀፋዊ አሳሽ፡ ኒኮላይ ቫቪሎቭም ኢትዮጵያና አፍጋኒስታን የስልጣኔ ምንጭ መሆናቸውን ከመቶ ዓመት በፊት ጠቁሞ ነበር።

ጂም ውስጥ ዱብዱብ ማለቱ ጥሩ ቢሆንም ከዚህ ጥናት ጋር ግን የተዛመደ አይደለም።

ለማንኛውም፡ አደራ፣ የተሰጠንን ምርቃትና በረክቱን በበርገር እንዳንለውጥ፣ ዔዶማውያንና እስማኤላውያን ዳር ዳር እያሉ ነው!“

እንግዲህ አሁን እንደምናየው ዔዶማውያኑ እና እስማኤላውያኑ “ዳር ዳር” ማለቱን ተሻግረው አሁን በሃገራችንና በሕዝባችን ውስጥ ሰርገው ገብተዋል። ይህ ጉዳይ ከረጅም ጊዜ በፊት ታቅዶና በደንብ ተጠንቶበት የቆየ ጉዳይ ነው።

እንደ እኔ እይታ ከሆነ የኢትዮጵያ ውድቀት እና ውርደት የተካሄዱባቸው ዘመናት በሦስት ይከፈላሉ፦

👉 1ኛው ዘመን፦ ፮ኛው መቶ ክፍለ ዘመን ፤ አረቦቹ የመሀመድ ተከታዮች ኢትዮጵያ እንዲገቡ ሲደረጉ

👉 2ኛው ዘመን፦ ፲፮ኛው መቶ ክፍለ ዘመን ፤ ቱርኮቹ የመሀመድ ተከታዮች በግራኝ አህመድ በኩል ኢትዮጵያን እንዲያደክሙና አጋሮቻቸው የሆኑትን ጋሎችን ወደ ኢትዮጵያ ምድር ሲያስገቧቸው

👉 3ኛው ዘመን፦ ፲፱ኛው መቶ ክፍለ ዘመን፤ ኢትዮጵያ በብሔር ብሔረሰብ እንድትከፋፈልና የአህዛብን ጥበብ ሙሉ በሙሉ ለመቀበል ፣ ነገስታቱ እና መሪዎቹም ሁሉ በዔዶማውያኑ እና እስማኤላውያኑ ተጽዕኖ ሥር ለመሆን ሲወስኑ

ከአምስት መቶ ዓመታት በፊት ከተዘረጋው የጥፋት መንገድ ብንጀምር እንኳን የክርስቶስ ተቃዋሚ ቱርክ ግራኝን ከማሰማራቷ በፊት በደቡቡ የኢትዮጵያ ክፍል (በዛሪዎቹ ሶማሊያ እና ኬኒያ) አስቀድማ ሶማሌዎችን ከደቡብ አረቢያ/ የመን፣ ጋላዎችን ከዛሪዋ ታንዛኒያ (ታንጋኒካ + ዛንዚባር) አካባቢ በማምጣት አሰፈረቻቸው፤ ጊዜው ሲደርስ ግራኝን አህመድን አነሳስታ በክርስቲያን ኢትዮጵያ ላይ የጥፋት ጂሃዱን አካሄደች። ዛሬ እየተካሄደ ያለው ከዚያ ዘመን የቀጠለው ጂሃድ ነው። በሀሰተኛው ነብይ መሀመድ ዘመን ጀመረ፣ በግራኝ አህመድ ቀዳማዊ ዘመን ቀጠለ፣ ዛሬ በግራኝ አህመድ ዳግማዊ ዘመን በመጧጧፍ ላይ ይገኛል።

በመጀመሪያዎቹ ሁለት ዘመናት ስጋን ለመግደል የተካሄዱ ጂሃዶች ነበሩ፤ በዚህ ዘመን ጂሃድ ግን በግራኝ አህመድ አሊ የሚመሩት የዋቄዮአላህ አርበኞች ስጋን ብቻ ሳይሆን ለመግደል የተነሱት፤ እራሳቸውን “አምላክ” አድርገው ነፍስንም ለመንጠቅ፣ ከአካላትም ኩላሊትን፣ ልብን፣ መቅኒን፣ ደምን፣ ጥርሶችን ለመዝረፍ ነው።

ኢትዮጵያውያን በነፍሳቸውም በስጋቸውም በጣም ጤናማ ስለሆኑ በዔዶማውያኑ እና እስማኤላውያኑ ዘንድ በጣም ይፈለጋሉ። ለማመን የሚከብድ ነው፡ ግን፤ ፹፭/ 85 በመቶ የሚሆኑት አውሮፓውያን እና አሜሪካውያን (ዔዶማውያን) እንዲሁም ፺፭ / 95 በመቶ የሚሆኑት አረቦች፣ ቱርኮች፣ ኢራኖች (እስማኤላውያን) ከባዮሎጃዊ/ስጋዊ ማንነት አንጻር “ሰብአዊ” አይደሉም፤ ማለትም የስው ልጅ ማንነት የላቸውም፣ እጅጉን ስለተበከሉ ከሰው ዘር አይመደቡም። ዒዶማውያኑን የሚመገቧቸው ምግቦች፣ የሚጠጧቸው ውሃዎች፣ የሚወስዷቸው “መድኃኒቶች” እንዲሁም አየሩ ለውጠዋቸዋል ፥ በእስማኤላውያኑ ዘንድ ደግሞ ለረጅም ጊዜ ሰፍኖ የሚታየው የእርስበርስ/ ዝምድና ጋብቻ ሥርዓት፤ ማለትም ከወንድም ከእህት፣ ከአጎትና አክስት መወላለድ፣ (Incest) ፣ እስልምናው፣ ሃላል ምግቡ፣ በርሃው፣ ሙቀቱ፣ የሕይወት እስትንፋስ የሌለው አየሩ ሁሉ የሰው ልጅ ማንነት እንዳይኖራቸው አድርገዋቸዋል። በሁለቱም ዘንድ ግብረ-ሰዶማውያን እየበዙ መምጣታቸው አንዱ ማሳያ ነው።

የሰው ልጅ ማንነት ያላቸው ፣ የአዳም ዘር በውስጣቸው የሚገኝባቸው ሁለት የዓለማችን ሕዝቦች ኢትዮጵያውያን እና በደቡብ አፍሪቃ እና ናሚቢያ የሚገኙት ሳን/ ኮይሳን የተባሉት ሕዝቦች ብቻ ናቸው፤ ይህንም የአንትሮፖሎጂ/ጄነቲክስ ሳይንስ ሳይቀር ያረጋገጠው ነው። እንደ ዔዶማውያኑ እና እስማኤላውያኑ ከሆነ እነዚህ ጥንታውያን ሕዝቦች መጥፋት አለባቸው። ስለዚህ የሞት ፍርድ ከተፈረደብን ሰነባብቷል። የደቡብ አፍሪቃዎቹ ሳን ሕዝቦች ብዙም አልቀሩም፤ ጠፍተዋል ማለት ይቻላል፤ እስካሁን ያልተቻላቸው ኢትዮጵያውያኑን ነው፤ እነርሱንም ለማጥፋት ከውጭ ሆነው ብዙ ሞከሩ አልተሳካላቸውም፤ አሁን ግን ለአምስት መቶ ዓመታት ባዘጋጇቸውና የኢትዮጵያ አስኳል ውስጥ ሰርገው እንዲገቡ በተደረጉት ጋሎች አማካኝነት ህልማቸውን በማስተገበር ላይ ይገኛሉ።

ወንድማችን ቪዲዮው ላይ እንደሚጠቁመን፤ በጂማ እባብ ጂፋር ዘመን ሲካሄድ የነበረው የባርነት ንግድ ዛሬም በዘመነ ግራኝ አብዮት አህመድ እየተካሄድ ነው። ወደ መርካቶ ሂዱና ኢትዮጵያውያንን ለአረቦችና ቱርኮች የሚሸጡትን ወኪሎች ተመልከቱ፤ ሁሉም በዋቄዮ-አላህ ባሪያዎች የተያዙ ናቸው። ባለፈው ዓመት ላይ ይህን ለማጣራት ሄጄ ነበር፤ አንዱ ቢሮ ውስጥ ገብቼ ስጠይቀው ይናገረው የነበረው ነገር ሁሉ አንገፍግፎኝ ጠረጴዛውን ገለባብጬበት ነበር የወጣሁት። እነዚህ እርጉሞች ከፍተኛ የመንግስት ተብየው ክፍል እርዳታ ይደረግላቸዋል። ዲያብሎሳዊ ዓላማቸው ገና ብዙ ነው። ዔዶማውያኑ የህዝብ ቁጥሯ አነስተኛ የሆነውን ሊቢያን ያለምክኒያት አለመሰቃቀሏትም። ተቀዳሚው ፍላጎታቸውም የነዳጅ ዘይትና ጋዝ ለመውሰድ ሳይሆን፤ ሊቢያን አንድ ትልቅ እርሻ ማድረግ ነው፤ አዎ! የሰው ልጅ አካላት የሚመረትበት/ የሚሰረቅበት እርሻ። በግብስ ሲናይ በርሃ የሚደረገውን ነገር በጥቂቱም ቢሆን ሰምተናል፤ በሊቢያ የሚካሄደው ነገር ሁሉ ግን ታፍኗል። በሊቢያ በርሃ በብዙ ሺህ የሚቆጠሩ አፍሪቃውያን ለኩላሊት፣ ጉበት፣ መቅኒ፣ እና ልብ ነጠቃ እንደ ከብት ታግተው ይገኛሉ። ቱርክ እና ግብጽም ሆን ተብሎ ወደተፈጠረው የሊቢያ ግጭት ጣልቃ እንዲገቡ መደረጉ ዋናው ለዚህ ተግባር ነው። አውሮፓውያን እያረጁና ክፉኛ እየታመሙ ነው የመጡት ስለዚህ ያገግሙ ዘንድ አንድ የአካላት መለዋወጫ ጣቢያ ለአውሮፓ ቀረቤታ ባላት በሊቢያ ማቋቋም በቅተዋል።

ኢሳያስ አፈወርቂ እና አብይ አህመድ ኢትዮጵያውያኑን በባርነት ለአረቦችና ለቱርኮች ይሸጣሉ፣ እራሳቸውን ለመሸጥ ዝግጁ ያልሆኑትንም ደግሞ ሰላምን፣ ፍቅርን እና ምቾትን በመንፈግ ከሃገራቸው እንዲወጡና እንዲሰደዱ ያደርጓቸዋል፤ ቱርኮችና አረቦች ኢትዮጵያውያኑን ተቀብለው በማረድ ኩላሊታቸውን፣ ጉበታቸውንና መቅኒያቸውን አውጥተው ለዔዶማውያኑ እና እስማኤላውያኑ እየሸጡ በብዙ ቢሊየን ዶላር ያካብታሉ። በተለይ ምንም ዓይነት የተፈጥሮ ኃብት (ነዳጅ ዘይት፣ ማዕድን) የሌላት ቱርክ አሁን ከፍተኛ የምጣኔ ኃብት ቀውጥ ላይ ነው የምትገኘው። ስለዚህ እንደ አንድ “ጥሩ” የምጣኔ ኃብት ሞተር አድርጋ የወሰደችው ይህን በጣም እርኩስ የሆነ የባርነትና የሰው ልጅ አካል ነጠቃ ንግድ ነው። ዱሮም ይህ የባርነት ንግድ ነበር መሀመዳውያኑን ሊያጠናክራቸውና በየሃገሩ እንዲስፋፉ የረዳቸው።

ምናለ በሉኝ፤ የአርመኖችና ግሪኮች ክርስቲያን ወገኖቻችን ሃገር የነበረችውና ዛሬ ቱርክ ተብላ የተጠራቸው የግራኝ አህመዶች ሞግዚት ሃገር፡ ወይ በከፍተኛ የመሬት መንቀጥቀጥ ሙሉ በሙሉ ትወድማለች፤ አሊያ ደግሞ ሩሲያ ታጠፋታለች።

____________________________

Posted in Conspiracies, Ethiopia, Health, Infos | Tagged: , , , , , , , , , , , , , | Leave a Comment »

አዲስ አበባ ሰማይ ስር የሚሠራው ግዙፍ መስቀል

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on September 28, 2020

ይህ ሥራ በጣም በጎ ነገር ነው፤ እንዲያውም አዲስ አበባ ዙሪያዋን በመስቀል ብትከበብ ነዋሪዎቿ ከብዙ መዓት ይድናሉ፤ በአቡነ ኃብተማርያም ገዳምም መሠራት ይኖርበታል።

ነገር ግን ዛሬ በአላጋጮችና ድራማ ሠሪዎች ተከብበናልና “ይህ ዜና በአዲስ ዓመት መግቢያ ላይ እንዲሁም በደመራና መስቀል ወቅት ከመውጣቱ ጀርባ ማን/ ምን ይኖር ይሆን?” የሚለውን ጥያቄ ከመጠየቅ መቆጠብ የለብንም። መቼስ ማጭበርበርና ማታለል ሙያው አድርጎ የያዘው የአውሬው አገዛዝ ቤተ ክርስቲያንን ለመፈታተን እና ለመተናኮል የማይቆፍረው ጉድጓድ የለምና።

ምናልባት፦

👉 የቆፋፈረውን የመስቀል አደባባይ ጉዳይ ለማረሳሳትና ህዝበ ክርስቲያኑን ለመደለል ይሆን?

👉 በጣም ሚስጢራዊ የሆነውን እና መስቀል አደባባይ እና ቅዱስ እስጢፋኖስ ቤተክርስቲያን የሚገኙበትን አካባቢ ሙሉ በሙሉ ለመቆጣጠር አቅዶ ይሆን?

👉 የመስቀል አደባባይን “አንድነት ወይንም ኢሬቻ አደባባይ” ብሎ ለመሰየም ዕቅድ ስላለው ይሆን?

👉 ከ “ሸገር ፕሮጀክት፣ እንጦጦ ፓርክ ቅብርጥሴ” ጋርስ የሚያገናኘው ምን ነገር ይኖራል?

ለማንኛውም በሚቀጥሉት ቀናት የምናየው ይሆናል። የአውሬው አገዛዝ ካድሬዎችና ወኪሎች ተዋሕዷውያንን አወናብዶ ወደካምፑ ለማምጣት የተለያዩ ቅስቀሳዎችን ሲያደርጉ የምንሰማበት አጋጣሚ ይኖራል።

________________________

Posted in Ethiopia, Faith, Infos | Tagged: , , , , , , , | Leave a Comment »

ክቡር መስቀሉን እንጦጦ ላይ አላሰራንም ፥ መስቀል አደባባይንም እንዳይቆፈር አልተጋደልንም

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on September 28, 2020

ስለዚህ አውሬው እንዲህ ቢሳለቅብንና ቢፈነጭብን ሊገርመን ይችላልን?

👉 ከዓመት በፊት አቅርቤው የነበረው ጽሑፍ እና ቪዲዮ

አዲስ አበባን ከጠላቶቿ የሚጠብቃት አንጋፋ መስቀል በእንጦጦ ተራሮች ላይ ሊሠራ ነው”

እንኳን ለበአለ መስቀል አደረሰን!

👉 ደብረ መድኃኒት አቡነ ሀብተማርያም፣ ቅድስት ልደታ እና ቅድስት አርሴማ ገዳም፡ ክፍል ፫

ክቡር መስቀሉ የሚሠራው በደብረ መድኃኒት አቡነ ሃብተማርያም፣ ቅድስት ልደታ እና ቅድስት አርሴማ ገዳም ጫፍ ላይ ነው። ከዚህ ተራራ ጫፍ ሆኖ በመላው አዲስ አበባን አካባቢዋ ሊታይ ይችላል፤ ማታ ላይም በደንብ እንዲታይ መብራት ይኖረዋል።

ይህ የተቀደሰ ሥራ ከሁሉም ሥራዎች ቀድሞ በፍጥነት መከናወን ይኖርበታል እላለሁ። ላለፉት አስራ አምስት ዓመታት “እንጦጦ ማርያም ጫፍ ላይ አንድ ትልቅ መስቀል መተከል አለበት” እያልኩ ብዙ አባቶችን በየጊዜው ስወተውት ነበር፤ አሁን ህልሜ ዕውን ሆነ።

ጻድቁ አባታችን አቡነ ሃብተማርያም ወደ ገዳማቸው መርተውኝ ይህን የመስቀል ሥራ ንድፍ ሳይ፡ ባጋጣሚው፡ ማመን እስኪያቅተኝ ድረስ ተገርሜም ተደስቼም ነበር። እስከ አሁንም ድረስ ብዙ ነገሮች ይታዩኛል፤ ለምሳሌ፡ በአንድ በኩል ቤተ ክህነት ኃላፊነቱን ወስዳ ቶሎ ማሠራት አለባት እላለሁ፤ በሌላ በኩል ደግሞ አዲስ አበባውያን፥ ውጭ ካለነው ኢትዮጵያውያን ጋር በመተባበር ባጭር ጊዜ ውስጥ – እንዲያውም ፻፹ ሜትር ከፍ በማድረግ – ማሠራት እንችላለን ብዬ አስባለሁ። እያንዳንዱ የአዲስ አበባ ተዋሕዶ ልጅ በፍጥነት ተረባርቦ በተግባር ሊያውለው የሚገባው ሥራ ነው።

የአቡነ ሃብተማርያምን የፀሎት መጽሐፍ በብሔረ ፅጌ ቅድስት ማርያም ቤተክርስቲያን ሲያከፋፍል የነበረውን የቤተክርስቲያን አገልጋይ ወንድማችንን፡ “መስቀል አቡነ ሃብተማርያም ገዳም ጫፍ ላይ ሊተከል ነው፤ ምን ይሰማሃል” ስለው፤ ቪዲዮው ላይ የቀረበውን ግሩም ትምህርት በደስታ አካፍሎኝ ነበር። እርሱም እንደ አብዛኛው/መላው አዲስ አበቤ መስቀል እዚያ የመትከል ዕቅድ አልሰማም። ቃለ ሕይወት ያሰማልን!

በመጭዎቹ ወራት አዲስ አበባውያን የተዋሕዶ ልጆች በሚከተሉት ሁለት ነገሮች ይፈተናሉ፦

፩ኛ፦ ለክቡር መስቀሉ ምን ያህል ፍቅር እንዳላቸው በማሳየት

፪ኛ፦ በሊቢያ በሙስሊሞች ለተሰውት ሰማዕታት አስከሬን እንዴት አቀባበል እንደሚያደርጉ

በመቅሰፍት የተመታችው አዲስ አበባ መዳን የምትችለው በፖለቲከኞች የተመሰቃቀለ ጭንቅላት ሳይሆን በክቡር መስቀሉ ነው። ቶሎ እናሠራው! መስቀል ኀይላችን፣ ጽንዓችን፣ ቤዛችን፣ የነፍሳችን መዳኛ ነው!!!

ልዑል እግዚአብሔር በመስቀሉ ኃይል ኹላችንንም ከልዩ ልዩ ዓይነት መከራ ይጠብቀን፡፡

_____________________________

Posted in Ethiopia, Faith, Infos | Tagged: , , , , , , , , , , , | Leave a Comment »

በዕለተ መስቀል የመስቀሉ ጠላቶች በክርስቲያን አርሜኒያ ላይ ጦርነት አወጁ

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on September 28, 2020

👉 እሑድ መስከረም ፲፯/ ፪ሺ፲፫ ዓ.ም (መስቀል + ቅ/እስጢፋኖስ)

የክርስቶስ ተቃዋሚ ቱርክ በሙስሊም አዘርበጃን በኩል በክርስቲያን እህት አገር አርሜኒያ ላይ ጦርነት አወጀች።

👉 የመስቀሉ ጠላቶች ጂሃዳዊ ዘመቻ በመስቀሉ ልጆች ላይ። አዘርበጃን ለአርሜኒያ + ሶማሊያ ለኢትዮጵያ

በቱርክ የሚደገፉ ዓለምአቀፍ ጂሃዳውያን በክርስቲያን በአርሜኒያ ላይ ለመዝመት ዝግጁነታቸውን ሲገልጹ፤

አዘርበጃን + ቱርክ + ኢራን + ፓኪስታን + ምናልባትም የኢትዮጵያ ሙስሊሞች ወደ ጦር ግንባር አላህስናክባር!” በማለት ላይ ናቸው።

👉 ክርስቲያኑ የአርሜኒያ ሕዝብ ደግሞ እናት አገር ወይም ሞት! ጭፍጨፋው ይበቃናል!” የሚል

መፈክር ይዘው ወደ ጦር ግንባር ለመዝመት ፈቃደኝነታቸውን በማሳየት ላይ ናቸው።

ይህ ቀላል ጉዳይ አይደለም፤ ግጭቱ ምናልባትም ፫ተኛውን የዓለም ጦርነት ሊቀሰቅስ ይችላል፤ የክርስቶስ ተቃዋሚ ቱርክ በሙስሊም አዘርበጃን በኩል በክርስቲያን አርሜኒያ ላይ ፥ በሙስሊም ሶማሊያና ሱዳን በኩል በክርስቲያን ኢትዮጵያ ላይ።

ግጭቱ በቱርክ እና አዘርበጃን ቀስቃሽነት ነው የጀመረው፤ በመስቀል ዕለት መጀመሩም ያለምክኒያት አይደለም። መጥፊያዋ የተቃረበው የክርስቶስ ተቃዋሚ ቱርክ ከግራኝ ዘመን አንስቶ አርመኖችን እና ኢትዮጵያውያንን የማጥፋት ተልዕኮ አላት።

ሁለቱ የዓለማችን በጣም ጥንታውያን ክርስቲያን ሃገራት፤ አርሜኒያ እና ኢትዮጵያ በጣም ተመሳሳይ ታሪክና እጣ ፈንታ ነው ያላቸው ናቸው። በሃገራችን እና በአርሜኒያ ላይ እየተካሄደ ያለው ጂሃድ አሁን መከሰቱ በአጋጣሚ አይደለም! በምዕራቡ ኤዶማውያን የምትደገፈዋ የክርስቶስ ተቃዋሚ ቱርክ በሁለቱ የዓለማችን ጥንታውያን ክርስቲያን ሃገራት ላይ ሥር የሰደደ ጥላቻ እንዳላት የሁለቱ አገሮቻችን የረጅም ጊዜ ታሪክ ይነግረናል። ዛሬ “ቱርክ” እና “አዘርበጃን” የሚባሉት ሃገራት የአርሜኒያ ግዛቶች ነበሩ። አርሜኒያ ልክ እንደ ኢትዮጵያ ወደብአልባ እንድትሆን፣ ልክ እንደ ኢትዮጵያ የነዳጅ ዘይት ማውጣት እንደማይፈቀድላት (ሙስሊሟ አዘርበጃን የነዳጅ ዘይት አምራች ናት)መደረጓም የክርስቶስ ተቃዋሚው በሁለቱ ጥንታውያን የክርስቲያን ሃገራት ላይ ምን ያህል እንደሚናደድና ሊያጠፋቸውም እንደተነሳ መረዳት እንችላለን። ከዚህ በተጨማሪ አርሜኒያ እና ኢትዮጵያ በቅድስት አርሴማ በኩል የተሣስሩ እህትማማች ሃገራት ናቸው!

👉 ኦርቶዶክስ አርሜኒያ እና ጆርጂያ የቋንቋ ፊደሎቻቸውን ከግዕዙ ተውሰው ነበር የራሳቸውን ፊደላት ለመቅረጽ የወሰኑት። ጠላቶቻችን ኦሮሞዎች ግን የጠላቶቻችንን ኤዶማውያን ፌደላት መርጠዋል!

______________________________

Posted in Curiosity, Ethiopia, Faith, Infos | Tagged: , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , | Leave a Comment »

የዋቄዮ-አላህ ባሪያዎች መስቀሉን መሬት ስር ለመቅበር ይዝታሉ ፥ የህዋ ሊቆች በጠፈር ላይ መስቀሉን አገኙ

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on September 28, 2020

ወደ ሰማይ ቤት መግቢያ በር?

Updated: ገና አሁን ማየቴ ነው፤ ድንቅ ነው! የኢትዮጵያ ካርታ አይታይምን? መስቀሉ ያቀፈው ቅርጽ (ነጭ ጉሙ ላይ)

[የዮሐንስ ወንጌል ምዕራፍ ፲፬፥፮]

ኢየሱስም። እኔ መንገድና እውነት ሕይወትም ነኝ፤ በእኔ በቀር ወደ አብ የሚመጣ የለም።

ድንቅ ተዓምር በጠፈር | ዝነኛው ሃብል ቴሌስኮፕ ቴሌስኮፕ በ፴፩/ 31 ሚሊየን የብርሃን አመት እርቀት ላይ ክቡር መስቀሉን አገኘ።

የአሜሪካ የህዋ ምርምር ተቋም፡ ናሳ/ NASAንብረት የሆነው ሃብል ቴሌስኮፕ/ Hubble Telescope በ፴፩ ሚሊየን የብርሃን አመት እርቀት ላይ እኛ ከዚህ ሆነን ማየት የማንችለውን ነገር በጥልቁ ጋላክሲ ለማየት ችሏል። ይህ በጣም አስገራሚ የሆነ ነገር የተከሰተበት ቦታ በጣም ከመራቁ የተነሳ ርቀቱ በእኛ ኪሎሜትር አይለካሙ፤ በብርሃን ፍጥነት እንጅ፤ ስለዚህ የብርሃን ዓመት የሚል ስያሜ ተሰጥቶታል። 1 ብርሃን ዓመት = ፲/10 ትሪሊየን ኪሎሜትር – ወይንም ፲/10 ሚሊየን ሚሊየን ኪሎሜትር።

በሃገረ ኢትዮጵያ በኦሮሚያ ሲዖል ሰሞኑን እየሰማንና እያየን ያለነው ነገር በሃገራችን የ፪ሺ ዓመት የክርስትና ታሪክ ተሰምቶና ታይቶ የማይታወቅ ነው፤ የዋቄዮ-አላህ ባሪያዎች እነ ግራኝ አብዮት አህመድና ሽመልስ አብዲሳ“መስቀል አይከበርም! ደመራ መለኮስ ክልክል ነው” የሚል ትዕዛዝ አስተላለፉ። እንግዲህ በኢትዮጵያ የረጅም ጊዜ ታሪክ ይህን ተደርጎ የማያውቀውን ተግባር በመፈጸማቸው “እንኳን ደስ ያላችሁ! እንኳን ለገሃነም እሳት በቃችሁ!” ልንላቸው እንወዳለን።

ባጠቃላይ ይህ የሚያሳየን “ኦሮሞ ነን” የሚሉት አውሬዎች የኢትዮጵያ እና ኢትዮጵያኛ ቋንቋ፣ ባሕል፣ ክርስትና እምነት ጠላቶች ብቻ ሳይሆን የእግዚአብሔር አምላክም ቀንደኛ ጠላቶች መሆናቸውንም ነው።

ተመልከቱ! አምላካችን ኢየሱስ ግን በሁሉም ቦታ መኖሩን ያሳያቸዋል፤ እኔ ነኝ ጸጋው፣ ምሕረቱ፣ ሰላሙ ፣ እውነቱ፣ ቸርነቱ፣ ፍቅሩ በማለት ምድር ላይ የሰጠንን ክቡር መስቀሉን ከሁሉም ዓለሞች ሆኖ ያሳያቸዋል። አሁንስ ምን ይሉ ይሆን? ይህ ተዓምር በተለይ በፋሲካ ዋዜማ መታየቱ አይስገርማቸውምን? ለማመን በግትርነት ሌላ ምልክት ማየቱን ይሹ ይሆን?

+ የሃዘን እናት የእንባ ባሕር

+ ቁማ ነበር እመስቀል ሥር

+ ተቸንክራ በፍቅር፡፡

+ ቅድስት እናት ለዘላለም

+ በልቤ ውስጥ እንዲታተም

+ የልጅሽ የየሱስ ሕማም፡፡

_____________________________

Posted in Curiosity, Ethiopia, Faith | Tagged: , , , , , , , , , , , , , | Leave a Comment »

ከ፪ሺ ዓመታት በኋላ ኢትዮጵያውያን እንደ ቀዳሚ ሰማእት ቅዱስ እስጢፋኖስ ሰማእትነትን እየተቀበሉ ነው

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on September 27, 2020

የቀዳሚ ሰማእት የቅዱስ እስጢፋኖስ ሞት ለክርስትና እምነት መስፋፋት ዋነኛ ምክንያት ነበር፤ የዘመኑ የወገኖቻችን ሰቆቃ እና ሞትም ለተዋሕዶ ክርስትና መስፋፋት ከፍተኛ አስተዋጽኦ ያበረክታል።

__________________________

Posted in Ethiopia, Faith | Tagged: , , , , , , , , , , | Leave a Comment »

 
%d bloggers like this: