ቃጠሎ በኖርዌይ | ሶማሌው የመሀመድ አርበኛ ፪ ዓብያተ ክርስቲያናትን አቃጠለ
Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on August 24, 2020
“ባለፈው ዓመት ኖርዌያውያን ቁርአን በማቃጠላቸው እኔም ቤተ ክርስቲያንን አቃጥላለሁ ክርስቲያኖችንም እገድላለሁ፤ የአላህ ትዕዛዝ ነው፤ ጀነት የመግቢያዬም መንገዴ ነው” ይላል ይህ ሶማሊያዊው የአረቦች ባሪያ።
“ሙስሊም ስደተኞችን አንፈልግም፤ እስልምና መወገድ አለበት” የሚሉ የኖርዌያውያን ቡድን እርኩሱን ቁር አን ባለፈው ዓመት ላይ አቃጥለዋል በሚል በቀል ነው ሶማሌው የአረቡ መሀመድ አርበኛ ሁለቱን ዓብያተክርስቲያናት ለማቃጠል የበቃው። የኖርዌይ ፖሊስ በኖርዌይ ጥገኝነት የተሰጠውን የሃያ ስድስት ዓመቱን ጡት–ነካሽ ሶማሌ የዘር አሻራ በመከተል ነበር ሊያስረው የበቃው። ቤተ ክርስቲያን ለማቃጠያ የተጠቀመበትን ጠርሙስ በአንዱ ቤተ ክርስቲያን ውስጥ እና የለበሰውን ሱሬ ቅዳጅ በሌላው ቤተ ክርስቲያን በመገኘታቸው ሊያዝ በቅቷል። አሁን ጽንፈኛ ድርጊቱን አምኗል።
“ቸርች ማቃጠል ነበር ወደፊትም ይቀጥላል!” ብሎን የለም ሌላው የመሀመድ አርበኛ አሸባሪው ግራኝ ዐቢይ አህመድ።
የፍጻሜ ዘመን ነውና የዲያብሎስ ዋቄዮ–አላህ ልጆች በሃገራችን እንደሚያደርጉት በመላው ዓለምም በጂሃድ ላይ ተሰማርተዋል። እስልምና መቅሰፍት ነው፤ እስልምና በሄደበት ቦታ ሁሉ ችግርን፣ ጥላቻን፣ ረብሻን፣ አመጽን፣ ውድቀትንና ግድያን ብቻ ነው ይዞ የሚጓዘው።
ይህ ሁሉ የሚያሳየን ዋቀፌታ እና እስልምና አንድ መሆናቸውን ነው። ለዚህም እኮ ነው “ዋቄዮ–አላህ” የሚለውን ስም ለአምላካቸው ለመስጠት የተገደድኩት። ሁለቱም የበሉበትን ወጪት ሰባሪ፤ ያጎረሳቸውን እጅ ነካሾች ክፉና ዲያብሎሳዊ ርዕዮተ ዓለማት ናቸው፡፡ የሁለቱም ርዕዮተ ዓለማት ተከታዮች “አምጡ!” እንጅ “እንኩን!” ያልለመዱ፣ “በቃኝን” “ትህትናን” እና “ይቅርታን” የማያውቁ “ሁሉ ኬኛ፣ ሁሌ ተበድለና” እያሉ እንደ ጅራፍ እራሳቸው ገርፈው እራሳቸው ሲጮሁ ይሰማሉ።
ነገሩ ለአዲስ አበባ ከተማ ዋና ጎዳና ስያሜ የሰጡትና የቀድሞው የብሪታኒያ ጠቅላይ ሚንስትር የነበሩት ዊንስተን ቸርችል እንደተናገሩት ነው። እ.አ.አ 1899 ዓ.ም ላይ ባወጡትና “የወንዙ ጦርነቶች፤ የሱዳን መልሶ ማቅናት ታሪካዊ ዘገባ” (The River Wars፡ An Historical Account of the Reconquest of the Sudan)በተባለው መጽሐፋቸው የሚከተለውን ጽፈው ነበር፦
“መሀመዳዊነት/እስልምና በሰው ልጅ ላይ የጣላቸው እርግማኖች ምንኛ አስከፊ ናቸው! በሰው ውስጥ አደገኛ የሆነ የአክራሪነት ስሜት ከመፍጠር በተጨማሪ በውስጡ ልክ እንደ እብድ፣ ተናካሽ ውሻ ነውጠኛ ያደርጋል። ውጤቶቹ በብዙ ሀገሮች ውስጥ በግልጽ ይታያሉ፤ መጥፎ ልምዶች ፣ ደካማ የእርሻ ስርዓቶች ፣ ዝግምተኛ የንግድ ዘዴዎች እና የንብረት አለመተማመን/አለመረጋጋት(ሁሉም ኬኛ!) የመሀመድ ተከታዮች በሚኖሩባቸውና በሚገዟቸው ቦታዎች ሁሉ ይታያሉ።”
“How dreadful are the curses which Mohammedanism lays on its votaries! Besides the fanatical frenzy, which is as dangerous in a man as hydrophobia in a dog, there is this fearful fatalistic apathy. The effects are apparent in many countries, improvident habits, slovenly systems of agriculture, sluggish methods of commerce, and insecurity of property exist wherever the followers of the Prophet rule or live.”
Leave a Reply