Addis Ethiopia Weblog

Ethiopia's World / የኢትዮጵያ ዓለም

  • Archives

  • Categories

  • Recent Posts

የክርስቶስ ተቃዋሚ ቱርክ ሌላውን ጥንታዊ የኦርቶዶክስ ቤተ ክርስቲያን ሕንፃ መስጊድ አደረገችው

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on August 22, 2020

666ቱ የቱርክ መሪ ረሴፕ ኤርዶጋን ከጥቂት ሳምንታት በፊት ጥንታዊውን የቅድስት ሶፍያ ቤተ ክርስቲያን ወደ መስጊድነት ከለወጠ በኋላ አሁን ደግሞ እጅግ በጣም ጥንታዊውንና በአራተኛው ምዕተ ዓመት በገዳምነት የተመሠረተውን የኮራ መድኃኔ ዓለም ሕንፃ መስጊድ ለማድርግ ወስኗል።

ያው እንግዲህ ፍልሰታ ለማርያምን/ ኪዳነ ምሕረትን ጠብቆ በክርስቲያኑ ዓለም ቍስል ላይ ጨው መጨመሩ ነው። አዎ! ኤርዶጋንን እንደ ምሳሌው/አርአያው አድርጎ የሚወስደው የእኛው 666 አሸባሪ ግራኝ አብዮት አህመድም የክርስቲያን በዓላት ሲቃረቡ በተዋሕዶ ልጆች ላይ ለመሳለቅ ብቅ ይላል፤ በቅርቡም ደብረታቦርን/ቡሄን ጠብቆ የጂሃድ አጋሮቹን ሾሟል። በመጭዎቹ ሳምንታትም ተመሳሳይ የሞት “ጨዋታዎችን” እንጠብቃለን።

ሕዝበ ክርስቲያን ሆይ ልብ በል፤ መሀመዳውያኑ ጦርነት ካወጁብን ሺህ አራት መቶ ዓመታትን አስቆጥረዋል፤ በተለይ ዛሬ በእኛ በጥንታውያኑ ክርስቲያን ሕዝቦች ላይ በኤዶምውያኑ ምዕራባውያን እየተደገፉ ግልጽ የሆነ ጥቃት እየፈጸሙብን ነው፤ ስለዚህ በቃ! በሉ! መለሳለሱንና ጉርብትናውን ሁሉ አቁሙ፤ በይሉኝታ ጊዜና ጉልበት ሳናበክን በስጋም ሆነ በመንፈስ ልንዋጋቸው ግድ ነው።

___________________________________________

Leave a Reply

Fill in your details below or click an icon to log in:

WordPress.com Logo

You are commenting using your WordPress.com account. Log Out /  Change )

Facebook photo

You are commenting using your Facebook account. Log Out /  Change )

Connecting to %s

 
%d bloggers like this: