ሙስሊም አገራት እየጋዩ ነው | ከፍተኛ እሳት በባቢሎን ቍ. ፭ ሳውዲ ጂዳ
Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on August 8, 2020
ከሌባኖስ፣ ዱባይ፣ ኢራን ቀጥሎ አሁን የሳውዲዋን ጂዳ እሳት ጎበኛት። የጂዳ ባቡር ጣቢያ ተቃጠለ።
ሙስሊም አገራትና ምዕራባውያኑ ሞግዚቶቻቸው + ቅጥረኞቹ ተባባሪዎቻቸው አንድ በአንድ በእሳት መጠረጋቸው የማይቀር ነው። በኢትዮጵያ አገራችንም መጥፎ ዕድል ይዞ በመጣው በቅጥረኛቸው ዐቢይ አህመድ በኩል አሰቃቂውን ጀነሳይድ/ጭፍጨፋ እያካሄዱ ያሉት እነዚህ እርኩስ አገራት ናቸው። በአሁን ሰዓት ሁሉም በየተራ አመድ ቢሆኑ አይከፋኝም! የሲዖልን በር በፈቃዳቸው በማንኳኳት ላይ ናቸውና። አዎ! ነገሮች ሞቅ ሞቅ እያሉ መጥተዋል፤ ይህ ጅምሩ ነው፤ ገና ከሰማይ እሳት ይወርዳል።
[ኦሪት ዘኍልቍ ምዕራፍ ፲፩፥፩]
“ሕዝቡም ክፉ ሆነው በእግዚአብሔር ላይ አጕረመረሙ፤ እግዚአብሔርም ሰምቶ ተቈጣ፤ የእግዚአብሔርም እሳት በመካከላቸው ነደደች፥ የሰፈሩንም ዳር በላች።”
Leave a Reply