ከዚህ በተጨማሪ በናይሮቢ ገበያ ላይ ሌላ እሳት ተቀስቅሶ ገበያው ሙሉ በሙሉ ወድሟል
Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on August 8, 2020
ከዚህ በተጨማሪ በናይሮቢ ገበያ ላይ ሌላ እሳት ተቀስቅሶ ገበያው ሙሉ በሙሉ ወድሟል
Posted in Curiosity, Ethiopia, Infos | Tagged: Anti-Ethiopia, ቃጠሎ, ባቢሎን, እሳት, ፀረ-ኢትዮጵያ ሤራ, Babylon, Britain, Fire, Kenya, PertroTanker, Saudi Arbia | Leave a Comment »
Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on August 8, 2020
በለንደን ዙሪያ በስተደቡብ በምትገኘዋ በሰሬይ አውራጃ ክ40 ሄክታር በላይ ስፋት ያለው ደን በሰደድ እሳት በመቃጠል ልይ ነው። በእነዚህ ቀናት ኤዶም አውሮፓን እያቃጠላት ያለው ሙቀት ከእስማኤል አረቢያ የመጣ ነው።
Posted in Curiosity, Ethiopia, Infos | Tagged: Anti-Ethiopia, ሰሬይ, ሰደድ እሳት, ቃጠሎ, ባቢሎን, እሳት, ደን ቃጠሎ, ፀረ-ኢትዮጵያ ሤራ, Babylon, Britain, Fire, Saudi Arbia, Surrey, UK, Wildfire | Leave a Comment »
Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on August 8, 2020
ከሌባኖስ፣ ዱባይ፣ ኢራን ቀጥሎ አሁን የሳውዲዋን ጂዳ እሳት ጎበኛት። የጂዳ ባቡር ጣቢያ ተቃጠለ።
ሙስሊም አገራትና ምዕራባውያኑ ሞግዚቶቻቸው + ቅጥረኞቹ ተባባሪዎቻቸው አንድ በአንድ በእሳት መጠረጋቸው የማይቀር ነው። በኢትዮጵያ አገራችንም መጥፎ ዕድል ይዞ በመጣው በቅጥረኛቸው ዐቢይ አህመድ በኩል አሰቃቂውን ጀነሳይድ/ጭፍጨፋ እያካሄዱ ያሉት እነዚህ እርኩስ አገራት ናቸው። በአሁን ሰዓት ሁሉም በየተራ አመድ ቢሆኑ አይከፋኝም! የሲዖልን በር በፈቃዳቸው በማንኳኳት ላይ ናቸውና። አዎ! ነገሮች ሞቅ ሞቅ እያሉ መጥተዋል፤ ይህ ጅምሩ ነው፤ ገና ከሰማይ እሳት ይወርዳል።
[ኦሪት ዘኍልቍ ምዕራፍ ፲፩፥፩]
“ሕዝቡም ክፉ ሆነው በእግዚአብሔር ላይ አጕረመረሙ፤ እግዚአብሔርም ሰምቶ ተቈጣ፤ የእግዚአብሔርም እሳት በመካከላቸው ነደደች፥ የሰፈሩንም ዳር በላች።”
Posted in Curiosity, Ethiopia, Faith, Infos | Tagged: Anti-Ethiopia, ሙስሊም አገራት, ሳውዲ አረቢያ, ቃጠሎ, ባቢሎን, እሳት, ጂዳ, ፀረ-ኢትዮጵያ ሤራ, Babylon, Fire, Jeddah, Muslim Countries, Saudi Arbia | Leave a Comment »