Addis Ethiopia Weblog

Ethiopia's World / የኢትዮጵያ ዓለም

  • Archives

  • Categories

  • Recent Posts

የኢትዮጵያ አባቶችና እናቶች ደም እንባ ያለቅሳሉ ግራኝ ለሊባኖስ የሀዘን መልዕክት አስተላለፈ

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on August 5, 2020

አላጋጩ እና ተሳላቂው ዐቢይ አህመድ አሊ ኢትዮጵያን እያስለቀሳት ነው፤ ኢትዮጵያውያን በሃዘን እያለቀሱና እያነቡ ነው፤ ሃዘናቸውን ለመጋራት ፈቃደኛ ያለሆነው የበሻሻ ቆሻሻ ቀይ ባሕርን ተሻግሮ ለሊባኖስ መንግስት የሀዘን መልዕክት ይልካል። እየየን ነው? ለእኛ ለኢትዮጵያውያን “እንቃችኋለሁ! እጠላችኋለሁ! አገራችሁን እስክትጠሉ ድረስ አዋርዳችኋለሁ! ገና ከኢትዮጵያ ምድር እስክተጠፉ እዋጋችኋለሁ!” እያለን እኮ ነው ሆን ብሎ።

ከእነ ተከታዮቹ እግዚአብሔር አምላክ እሳቱን ከሰማይ ያውርድባቸው!

______________________________________

Leave a Reply

Fill in your details below or click an icon to log in:

WordPress.com Logo

You are commenting using your WordPress.com account. Log Out /  Change )

Facebook photo

You are commenting using your Facebook account. Log Out /  Change )

Connecting to %s

 
%d bloggers like this: