Addis Ethiopia Weblog

Ethiopia's World / የኢትዮጵያ ዓለም

  • Archives

  • Categories

  • Recent Posts

አሁን ደግሞ ባቢሎን ቍ. ፫ ፈረንሳይ በከፍተኛ እሳት ጋየች

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on August 5, 2020

በደቡብ ፈረንሳይ፤ ማርሴይ ከተማ አቅራቢያ የሶስት ሺህ ሄክታር ስፋት ባላቸው ደኖች ላይ የስደድ እሳት ተነስቷል። ባቅራቢያ ያሉ ነዋሪዎች በብዛት ለመፈናቀል ተገድደዋል።

ትናንትና ቤይሩት ሌባኖን (ባንዲራዋ ላይ የኦሮሞውችን ዓይነት ኦዳ ዛፍ ለጥፋለች)፣ ዛሬ ዱባይ እና ፈረንሳይ። ፈረንሳይ ከሌባኖን ጋር ጥብቅ ታሪካዊ ትስስር አላት። የዛሬዋን ሌባኖንን የፈጠረቻት ፈረንሳይ ናት ማለት ይቻላል። እነዚህ ሦስት ሃገራት የግራኝ አብዮት አህመድ ሞግዚቶች ከሆኑት የባቢሎን ሃገራት መካከል ይገኙበታል። ላሊበላን፣ ማክሮንን እና የፀሐይ ግርዶሹን እናስታውሳለን?

___________________________________

Leave a Reply

Fill in your details below or click an icon to log in:

WordPress.com Logo

You are commenting using your WordPress.com account. Log Out /  Change )

Facebook photo

You are commenting using your Facebook account. Log Out /  Change )

Connecting to %s

 
%d bloggers like this: