Addis Ethiopia Weblog

Ethiopia's World / የኢትዮጵያ ዓለም

  • Archives

  • Categories

  • Recent Posts

ቤይሩት ባቢ’ሌባኖን በኃይለኛ ፈንጅ ጋየች

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on August 4, 2020

በይፋ አስር ሰው እንደሞተ ቢነገርም ምናልባት በብዙ ሺሆች የሚቆጠሩ ሰዎች ሳይሞቱ እንደማይቀሩ ይገመታል። እኔ የምጠረጥረው የዲያብሎስ አርበኞቹ ሂዝቡላ ከፓኪስታን የኑክሌር መሣርያ ሳያገኙ አልቀሩም ይባላል። ምናልባት እዚህ ግምጃ ቤት ውስጥ ደብቀውት ከሆነ ምንም ነገር የማያመልጣቸው እስራኤሎች ቦታውን አመድ አድርገውታል። ለማንኛውም እህቶቻችንን እንደ ቆሻሻ ወደ መንገድ የወረወረችውን የሊባኖስን ጉዳይ በቅርቡ እንከታተለዋለን።

_______________________________________

Leave a Reply

Fill in your details below or click an icon to log in:

WordPress.com Logo

You are commenting using your WordPress.com account. Log Out /  Change )

Twitter picture

You are commenting using your Twitter account. Log Out /  Change )

Facebook photo

You are commenting using your Facebook account. Log Out /  Change )

Connecting to %s

 
%d bloggers like this: