ቤይሩት ባቢ’ሌባኖን በኃይለኛ ፈንጅ ጋየች
Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on August 4, 2020
በይፋ አስር ሰው እንደሞተ ቢነገርም ምናልባት በብዙ ሺሆች የሚቆጠሩ ሰዎች ሳይሞቱ እንደማይቀሩ ይገመታል። እኔ የምጠረጥረው የዲያብሎስ አርበኞቹ ሂዝቡላ ከፓኪስታን የኑክሌር መሣርያ ሳያገኙ አልቀሩም ይባላል። ምናልባት እዚህ ግምጃ ቤት ውስጥ ደብቀውት ከሆነ ምንም ነገር የማያመልጣቸው እስራኤሎች ቦታውን አመድ አድርገውታል። ለማንኛውም እህቶቻችንን እንደ ቆሻሻ ወደ መንገድ የወረወረችውን የሊባኖስን ጉዳይ በቅርቡ እንከታተለዋለን።
_______________________________________
Like this:
Like Loading...
Related
This entry was posted on August 4, 2020 at 20:56 and is filed under Curiosity, Ethiopia, Infos.
Tagged: ሌባኖን, መካከለኛው ምስራቅ, ባቢሎን, ቤይሩት, ቦምብ, አረብ, ፍንዳታ. You can follow any responses to this entry through the RSS 2.0 feed.
You can leave a response, or trackback from your own site.
Leave a Reply