Addis Ethiopia Weblog

Ethiopia's World / የኢትዮጵያ ዓለም

  • Archives

  • Categories

  • Recent Posts

አልሰማንም እንዴ? “ኢንጂነር ስመኘውን ‘ያስወገድኩት’ እኔ ነኝ” እያለን እኮ ነው ግራኝ አህመድ

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on August 1, 2020

በጀነሳይድ ማግስት ስለ ሌላ ትርኪምርኪ ጉዳይ እንጅ ባሰቃቂ ሁኔታ ስለሚገደሉት ዜጎች ትንፍሽ አይልም፤ ከዚህ አጭበርባሪ ውዳቂ ምንም ጠብቄ አላውቅም፡ ወደፊትም አልጠብቅም! ለማንኛውም አሰልቺውን ለፍላፊ በደንብ እናዳምጥው፤ የንጹሐን ደም ገና ብዙ ያስለፈልፈዋል፤ ሞትን ቢመኛትም እንዲህ በቀላሉ አያገኛትም!

👉 የምስኪን ገበሬ ሴት ልጆች ታግተው ከተሠወሩ ዛሬ ፻፵፪ / 242 ቀናት ሆኗቸዋል።

የእህቶቻችን ዕጣ ፈንታ እና የቤተሰቦቻቸው ሰቆቃ የሚያሳስበው ዜጋ በመጥፋቱ ያው ተጠያቂው ግራኝ አብዮት አህመድ እንዳሰኘው ብቅ እያለ ይሳለቅብናል። የእህቶቻችን ጉዳይ የቤተሰብ ጉዳይ አድርጎ መውሰድ የሚጠበቅባቸው ኢትዮጵያውያን በተለይ ተዋሕዷውያን ወደ አራት ኪሎ በማምራት የቤተ መንግስቱን አጥር የሚያንቀጠቅጥ ጩኸት እስካላሰሙ ድረስ በኢትዮጵያውያንና በቤተክርስቲያን ላይ የሚደረገው ጭፍጨፋ ይቀጥላል፤ እባቡ ዐቢይም በኦሮሙማ ፕሮጀክቱ መሠረት ቤኒሻንጉልን እና “ወላሂ! ግብጽን አልጎዳም!” በማለት የማለለትን የሕዳሲውን ግድብም ከኦሮሚያ ጋር ይደምራል።

👉 እህቶቻችንን ያገታቸውና ኢንጂነር ሽመኘውንም የገደለው ዐቢይ አህመድ አሊ ነው!

_____________________________________

Leave a Reply

Fill in your details below or click an icon to log in:

WordPress.com Logo

You are commenting using your WordPress.com account. Log Out /  Change )

Twitter picture

You are commenting using your Twitter account. Log Out /  Change )

Facebook photo

You are commenting using your Facebook account. Log Out /  Change )

Connecting to %s

 
%d bloggers like this: