Addis Ethiopia Weblog

Ethiopia's World / የኢትዮጵያ ዓለም

  • July 2020
    M T W T F S S
     12345
    6789101112
    13141516171819
    20212223242526
    2728293031  
  • Archives

  • Categories

  • Recent Posts

አሳፋሪ ክስተት በሚኒሶታ | ፀረ-ዐቢይ መፈክር ሊያሰማ ሲል ማይክሮፎኑን ነጠቁት

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on July 27, 2020

ባለፈው ኃሙስ በሚኒሶታ በተካሄደው ሰልፍ ላይ ነው ይህ ቅሌታማ የሆነ ነገር የታየው። “ቦቅቧቃ!” ሲሉት ይሰማል።

ጠላት እያፈናቀለ፣ እያስራበ፣ በበሽታ እያስልከፈ፣ እየደበደበ፣ እያረደና እየጨፈጨፈ ነው “ኢትዮጲያዊ ነኝ” የሚለው ወገን ግን ለመተንፈስ እንኳን ድፍረቱን ተነጥቋል። እነዚህ ሰዎች እነማን ናቸው? ሰው ምን ነክቶት ነው በጀነሳይድ ወቅት ለጨፍጫፊው “ዐቢይ ፣ ዐቢይ” እያለ የሚጮኽለት? ገዳዩ ጂኒ ዐቢይ አሁን ዲያስፖራው ውስጥም ሰርጎ በመግባት ላይ ነውን?

በእውነቱ በጥቅም የተሸጠና ነፍሱን የሸጠ ሰው የበዛበት ዘመን ላይ ነን። ለነገሩም ጂኒው ዐቢይ እንዲህ ብሎ ጽፎ ነበር፦

“….ሰዎች ጥቅም ወዳድ ናቸውና በጥቅም ሂድባቸውየሚፈልጉትን እያሳየህ ወደምትፈልገው ስፍራ ውሰድ እና ጣላቸውከዚያም በሬ ሆይ! ሳሩን አየህና ገደሉን ሳታይብለህ ተርትባቸው

________________________________________

Leave a Reply

Fill in your details below or click an icon to log in:

WordPress.com Logo

You are commenting using your WordPress.com account. Log Out /  Change )

Facebook photo

You are commenting using your Facebook account. Log Out /  Change )

Connecting to %s

 
%d bloggers like this: