Addis Ethiopia Weblog

Ethiopia's World / የኢትዮጵያ ዓለም

  • July 2020
    M T W T F S S
     12345
    6789101112
    13141516171819
    20212223242526
    2728293031  
  • Archives

  • Categories

  • Recent Posts

Archive for July, 2020

ያው! ኢትዮጵያውያን ለድያብሎስ የደም መስዋዕት በሆኑበት ማግስት ፍዬሏ ተከተለች

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on July 31, 2020

የክርስቶስ ተቃዋሚዋ ቱርክ መጥፊያዋ ስለተቃረበ በጣም አቅበጥብጧታል!

ክርስቲያን ወገኖቻችን ባሰቃቂ ሁኔት በታረዱበት ማግስት ስንት ችግረኛና ስራአጥ ከሞላባት አገሯ ወጥታና ወደ ኢትዮጵያ ወርዳ ስጋውን ለማከፋፈል የወሰነችው ለምን ይመስለናል?

👉 ፍዬሏ ቱርክ ትናንትና ኢትዮጵያውያን ክርስቲያኖችን በኦሮሚያ ሲዖል አሳረደች ፥ ዛሬ ደግሞ ፍየሎችን በአዲስ አበባ በማረድ የዲያብሎስ “መስዋዕቱን” አሳየችን። አላህስናክባር!

ቱርካውያኑ፡ “አልኑር” በተሰኘው አንድ የአዲስ አበባ መስጊድ የእንስሳቱን ደም ለዲያብሎስ ዋቄዮአላህ በማፈሰሰ ተለምዷዊውን የኢድ አልአድሃ ስነ ሥርዓት ካደረጉ በኋላ ስጋውን ኢትዮጵያውያን ክርስቲያኖቹን ባለፉት ቀናት ሲያርዱ ለነበሩት “ለ ባለድሎቹ ጂሃዳዋያን” አከፋፍለዋቸዋል። ታክፊር!

👉 የኢድአላድሃ የመስዋዕት ደም የከተማዋን ፍሳሾች እንዴት እንደበከላቸው

👉 በዛሬው ዕለት በኮኒስታንቲኖፕል/ ኢስትንቡል ባለፈው ሳምንት ላይ መስጊድ ባደረጉት ታሪካዊው የቅድስት ሶፍያ ቤተ ክርስቲያን ሕንፃ መግቢያ ላይ ለሰይጣን የደም መስዋዕት አደረጉለት ፤ ደግሞ እኮ “ቁርባን” ይሉታል፤ አቤት ቅሌት!

👉 ክርስቲያኖች ሆናችሁ “እንኳን አደረሳችሁ!” የምትሉ ሁሉ በክርስቲያኖች ላይ ለተካሄደው አሰቃቂ ግድያ ሁሉ “እንኳን ደስ ያላችሁ!” እያላችሁ እንደሆነ ከወዲሁ እወቁት፤ ይህ ቀላል ነገር አይደለም፤ መንፈስ ቅዱስን የሚያስቆጣ እጅግ በጣም ትልቅ ስህተት ነው!!!

________________________________________

Posted in Ethiopia, Faith, Infos | Tagged: , , , , , , , , , , , , | Leave a Comment »

ስጋውያኑ ኦሮሞዎች መንፈሳውያኑን ሰሜን ኢትዮጵያውያንን እርስበርስ ሊያባሏቸው ተነስተዋል፤ ግን ተክልዬ አይፈቅዱላቸውም

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on July 31, 2020

👉 ገብርኤል 👉 ማርያም 👉 ኡራኤል 👉 ጊዮርጊስ 👉 ተክለ ሐይማኖት 👉 ዮሴፍ

ኢትዮጵያዊውን በማይረቡ ነገሮች ላይ እንዲጠመድ በማድረግ ጊዜ በመግዛት ላይ ያሉት በግራኝ ዐቢይ አህመድ የሚመሩት ኦሮሞዎች ቤኒሻንጉልጉሙዝ የተባለውን ህገወጥ ክልል ወርረው የቦታውን ነዋሪዎች ባፋጣኝ በመተካት አካባቢውን ሙሉ በሙሉ ለመቆጣጠር በመጣደፍ ላይ ናቸው። ዋናው ዓላማቸው፦ ድኾቹ ኢትዮጵያውያን ቆጥበው ከሰበሰቡት ገንዘብ ያሠሩት የሕዳሴ ግድብ ነው። ገና ዱሮ መጠረግ የሚገባው ከሃዲው ዐቢይ አህመድ አሊ ሁሉን ነገር ከአረቦችና ከግብጾች ጋር ሆኖ ጨርሶታል። በኢትዮጵያ ላይ የሞት ፍርድ የፈረደባት ገና ወጣት እያለ ወደ ባድሜው የጦርነት ድንበር እንደተላከ ነው። ከልጅነቱ ጀምሮ በደንብ ነው ያዘጋጁት፤ ትግርኛውንም ቋንቋ እንዲያጠና ተደርጓል። ማየት የምንችለው እናየዋለን፤ ሰውዬው ጂኒ ጋኔን ነው! ባሁኑ ሰዓት ታላቅ ህልሙን ለማሳካትም የአምሐራና ተጋሩ ተዋሕዶ ወንድማማቾች እርስበርስ እንዲባሉ፣ በበሽታ፣ በረሃብና በስደት እየደከሙ እንዲያልቁ ተግቶ በመሥራት ላይ ነው። ህልማቸው በቤኒሻንጉል ብቻ አይወሰነም፤ ደቡብን ሙሉ በሙሉ ከተቆጣጠሩ በኋላ ጎንደርንም፣ ላሊበላንም፣ አክሱምንም የመጠቅለል ትልቅ የወራሪዎች ምኞት አላቸው። ለማንኛውም በእርሱ እና በከሃዲዎቹ ኦሮሞ ወራሪዎች ላይ እሳት ከሰማይ የሚወርድበት ቀን ሩቅ አይደለም!

___________________________________

Posted in Conspiracies, Ethiopia, Faith, Infos | Tagged: , , , , , , , , , , , , , , , , , , | Leave a Comment »

አምና ሉሲፈራውያኑ ከኦሮሞዎች ጋር በማበር ሰሜን ኢትዮጵያን በረሃብ ቆሏት ፥ ዛሬም ሊደግሙት ነው

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on July 30, 2020

UPDATE

ትናንትና ያቀረብኩትን ላይ ያለውን ቪዲዮ ዩቲውብ አንስቶት ነበር፤ ለቀጣዩ ጀነሳይድ የተዘጋጁትን እነ ገዳይ ዐቢይን ስላስቆጣቸው፤ አሁን መልሰውታል፤ ግን በአንዳንድ ሃገራት አግደውታል፤ ለማንኛውም በአማራጭነት እዚህ ገብታችሁ ማየት ትችላላችሁ፦ https://www.bitchute.com/video/iVdWi8XmtYEA/

ከታሪክ የማይማር ታሪክን ለመድገም ይገደዳል! ታሪክ እየተደገመ ነው። ይህ ቪዲዮ በጣም ሊረብሸን ቢችልም ግን ጊዜ ወስደን በጥሞና እንመልከተው! በዚህ ዘመን እንደገና ማየቱ ግድ ነው!

በትናንትናው ዕለት በትግራይ ጤፍ ጠፋ ስለዚህ ሰው ማሽላ ብቻ መብላት ጀምሯል፣ አንድ ኪሎ ጤፍ ፷/60 ብር ገባየሚለውን ዜና ስሰማ የታየኝ ልክ እንደ አባቱ እንደ መንግስቱ ኃይለ ማርያም ዐቢይ አህመድ አሊም ትግሬዎችን በጦርነት ማሸነፍ ስለማይችል ቀስበቀስ በረሃብ ለመቅጣት መወሰኑን ነው። ጤፍ ለኦሮሞና ኢሳያስ አፈቆርኪ፣ ማሽላ ለትግሬና አማራ። እንግዲህ ሕዝቡን እንጠብቅሃለን!” የሚሉት በራያ ኦሮሞዎች የሚመራው ህወሃት ወይ ከጂኒው ግራኝ አህመድ ጋር አብሮ እየሠራ ነው፤ አሊያ ደግሞ የእንቅልፍ ኪኒን ወስዶ የዓመት እንቅልፍ ላይ መሆን አለበት። ሰውዬው የፈለገውን እንዲያደርግ ፈቅደውለታል!

ቪዲዮው እንደሚያሳየን በትግራይና በቤተአምሐራ ከ40 ዓመታት በፊት ተከስቶ የነበረውና ዓለምን ጉድ ያሰኘው ሰውሰራሽ ድርቅ እና ረሃብ ነበር። ሰሜን ኢትዮጵያ በአስር ዓመታት ውስጥ ለሁለት በጣም አስከፊ ለነበሩ የረሃብ ክስተቶች ተጋልጣ ነበር። አባቶችና እናቶች በጣም አስከፊ ታሪክ ነው ዛሬም የሚነግሩን።

የሰሜን አትላንቲክ ቃልኪዳን (ኔቶ/NATO)አባላት(ፈረንሳይ፣ ጀርመን፣ ብሪታኒያ)”በእርዳታስም ሠራዊቶቻቸውን ወደ ሰሜን ኢትዮጵያ ልከው እንደነበር ይነጉርናል። የኔቶ ወታደሮች በኢትዮጵያ? አዎ! ዋው! ስንቶቻችን እናውቅ ነበር?

እነዚህ የሳጥናኤል ሃገራት እንደ እነ መንግስቱ ኃይለ ማርያም እና ዐቢይ አህመድ አሊ የመሳሰሉትን “ኢትዮጵያ ትቅደም!” የሚሉ ነገር ግን ኢትዮጵያን የሚጠሉ ስጋውያን የደቡብ ሰዎች መሪነት ወንበር ላይ ያስቀምጣሉ፤ ድብቅ በሚመስል መልክ ሃገሪቱን ማድከምም፣ ሕዝቡ እንዲራብ፣ እንዲታመም፣ እንዲፈናቀልና እንዲሰደድ ያደርጉታል፤ በዚህም በቅድሚያ ሞራሉን ይሰብሩበታል፣ በዚህ ወቅት ሁኔታው በግልጽ እንዲታወቅ አይሹም፤ ከዚያም ከዚህ የከፋ ችግርና ግጭት እንዲፈጠር ያደርጋሉ፣ አሁን ህዝቡ ደክሞላቸዋልና ስለችግሩ የሜዲያ እና መንግስታዊ ያልሆኑተቋማቶቻቸው “ኡ!!እርርይ! ገንዘብ እናሰባስብ! እንድረስላቸው!” (ዛሬ ጎፈንድሚ ይሉታል)በማለት የችግሩን ዜና 24/7 እንዲለፍፉና እንዲያበስሩ ደርጋሉ፤ ከዚያም ወታደሮቻቸውን (የተባበሩት መንግስታትን ጨምሮ፟) ወደ ሃገራችን ይልካሉ፤ ልክ እንደ አስከፊው ረሃብ ዘመን፣ እንደ ባደሜው ግጭት። የሚከተሉትን መመሪያ ተንኮለኛው ፈላስፋ ጆርጅ ሄገልችግር – ምላሽ – መፍትሔ / Problem – Reaction – Solution ብሎታል

ሉሲፈራውያኑ ለገዳይ አብይ የኖቤል ሰላም ሽልማት መሸለሟ ትልቅ ቅሌት መሆኑን በወቅቱ አሳውቀናል። ይህ የሉሲፈራውያን ወኪል የኢትዮጵያውያን ደም በመገበር ሰይጣን ስልጣኑን ይዞ እንዲቆይ ዋስትና ይሰጠዋል። ባለፈው ዓመት ላይ ኢትዮጵያውያን ለመጭው ጭፍጨፋ ተዘጋጁ!” በማለት ጥሪ አቅርቤ ነበር። ለጊዜው ሰውዬው እና ሞግዚቶቹ የኢትዮጵያውያን ትዕግስትና የጦርነት ወኔ በመፈተን ላይ ይገኛሉ፤ ረዳቶቹም የተለያዩ ሽልማቶችን በመስጠት (ኖቤል፣ ሲ.ኤን.ኤን ሂሮ) ሁኔታዎችን ይቃኛሉ። ክ12 ዓመታት በኋላ ወደተዘጋጀው የመጨረሻ የጭፍጨፋ ዒላማ ከመዝለቃቸው በፊት በቅድሚያ የሕዝቡን የተዋጊነት/ የነፍጠኝነት መንፈስና ሞራል ቀስ በቀስ ማዳከምና ማኮላሸት አለባቸው፤ ለዚህም፦

  • + የማደንዘዢያ የሜዲያ ዘመቻዎችን ማጧጧፍ(“የምንፈልጋት ኢትዮጵያ በ2032 .ም”)

  • + ዓብያተ ክርስቲያናትን ማዳከም፣ ማቃጠል፣ ሕዝበ ክርስቲያኑን ተስፋ ማስቆረጥ

  • + መንፈስ አድካሚ አምልኮዎችን (እስልምናን ፕሮቴስታንቲዝምን)ማስፋፋት

  • + “ኢትዮጵያ ጠላት የላትም!” በሚል ዓይን ያወጣ ቅጥፈት ሕዝቡን ማዘናጋት

  • + ኢትዮጵያውያን እንዲሰደዱና በባርነት እየተሸጡ ከሃገር እንዲወጡ ማድረግ

  • + ስደተኞችን ከጎረቤት ሙስሊም ሃገራት ወደ ኢትዮጵያ ማጉረፍ

  • + አረቦችንና ቱርኮችን ወደ ኢትዮጵያ ማስገባት

  • + ትምህርት ቤቶችንና ካሪኩለማቸውን መቆጣጠር

  • + ከዓለም አቀፍ ረዳቶቹ ገንዘብና ዕውቅናን በማግኘት በሽታዎችን ማስፋፋት

  • + ኢትዮጵያውያን የሃገራቸውን ምግብና ውሃ እንዳይጠቀሙ ማድረግ

  • + የኢትዮጵያን ምግብና ውሃ ወደ ውጭ መላክ

  • + መርዛማ ምግብን፣ መጠጥን እና መድኃኒቶችንከውጭ ማስገባት፤ ምግብንና ውሃን መበከል፣

  • + ድርቅና ረሃብን መፍጠር፣

  • + “ኦሮሚያከተባለው ክፍለ ሃገር ንጹሕ ኢትዮጵያውያንን አጽድቶ የተረፉትን ወደ ሰሜኑ እንዲሸሹ መገፋፋት፣ እዚያም እርስበርስ እንዲባሉ ማድረግ (ኤርትራ እና ትግራይ ፥ ትግራይ እና አማራ)

  • + ግብረሰዶማዊ የሚያደርጉና የሚያልፈሰፍሱ ጨረር አፈንጣቂ ሞገዶችን ከጠፈር መልቀቅ (በተለይ በሰሜን ኢትዮጵያውያን ላይ)። ኢትዮጵያን ለአውሬው አስረክባችሁ የፈረጠጣችሁት ከሃዲ ህውሀቶችም አትተርፏትም። የቀለባችሁት አዞ ተዝለግልጎ በመምጣት ላይ ነው። ልክ በመለስ ዜናዊና አቡነ ጳውሎስ ላይ እንዳደረጉት በደብረ ጺዮን እና አቡነ ማቲያስ ላይ ጨረሩን በመልቀቅ ላይ ናቸው። ሰሞኑን አቶ ደብረ ጽዮን አዙሮት ወደቀ ተብሎ ነበር አይደል?

ገዳይ ግራኝ አብይ አህመድ የኖቤል ሽልማት የተሰጠው የእግዚአብሔር የሆነችውን ኢትዮጵያን እንዲያጠፋላቸውና ጥንታውያኑን ተዋሕዶ ኢትዮጵያውያንን እንዲጨፈጭፍላቸው መሆኑን በፍጹም አንጠራጠር። በተለይ ኢትዮጵያ/ ተዋሕዶ ክርስትና በምዕራባውያኑ ዔሳውያን እና በምስራቃውያኑ እስማኤላውያን ከማንም ሃገር በከፋ የምትጠላ የሳጥናኤል ጎል ናት

ለመሆኑ ሰሞኑን “የኩፍኝ ክትባት” የተሰጣቸው15 ሚሊየን የኢትዮጵያ ሕፃናት የሰሜን ኢትዮጵያ ሕፃናት ብቻ ይሆኑን? ይህን ነገር አጣሩ እናጣራ!

  • 👉 አስከፊው ረሃብ በትግራይ እና በቤተአምሐራ (ወሎ)

1973 – 1974 (በእኛ ፲፱፻፷፮ – ፲፱፻፷፯ /1966 – 1967)

  • 👉 ከ፲/10 ዓመታት በኋላ ደገሙት፤ ሌላ አስከፊ ረሃብ በትግራይ እና በቤተ-አምሐራ(ወሎ)

1983 – 1985 (በእኛ ፲፱፻፸፮ – ፲፱፻፸፰ /1976 – 1978 )

በፊት በእነ መንግስቱ ኃይለ ማርያም ሲመራ የነበረው የኦሮሞዎች የጥፋት ቡድን የሰሜን ኢትዮጵያ የተዋሕዶ ልጆችን በረሃብ ቀጣቸው ዛሬ ደግሞ በዐቢይ አህመድ አሊ የሚመራው የኦሮሞዎች የባርነትና የሞት ሠራዊት ተመሳሳይ የረሃብና የጦርነት ዕልቂት በትግራይ እና ቤተአምሐራ ላይ ለመፈጸም በመዘጋጀት ላይ ነው።። ኢትዮጵያን ለማፈራረስና የመንፈሳዊ ነዋሪዎቿንም ሞራል እና ወኔ ለመምታት በመጀመሪያ የተዋሕዶ ልጆችን በረሃብና ጦርነት መቁላት እንዳለበት ተነግሮታል። እንደለመደው እያታለለና እየወሻከተ ጊዜ በመግዛት፣ ሃይሉን በማሰባሰብ የኦሮሞ ሠራዊቱን በማጠንከር ላይ ያለው ለዚህ ነው። ሰውየውና ተከታዮቹ በእርኩስ መንፈስ የተሞሉ የሰይጣን ሠራዊት አባላት ናቸው። 100%

በባድሜው ጦርነት የኦሮሞውን ጂኒ ዐቢይ አህመድን (የራድዮ ሰላይ ሆኖ ኢሳያስን እና ኦነግን ያገለግል ነበር)ወደ ትግራይ የጋበዘውና በራያ ኦሮሞዎች የሚመራው የህዋሃት ቡድን ለ300ሺህ የተዋሕዶ ልጆች እንደ ቅጠል መርገፍ ተጠያቂ ነው።

ልክ መለስ ዜናዊ እንደተገደለ ተገቢውን ትምህርት በመቅሰም ህገመንግስቱን ቀዳዶ በመጣልና ክልል የተሰኘውን ኋላቀር ሥርዓት ወዲያው በማፈራረስ ብሎም ወራሪዎቹን ኦሮሞዎች አንበርክከውና ለንስሃ በቅተው ለወዲያኛው ዓለም እንደመዘጋጀት ዛሬም የራያ ህወሃት ኦሮሞዎቹ (በጌታቸው ረዳ ዙሪያ)ትግራይን አስርበው የሰሜን ኢትዮጵያውያንን መንፈሳዊ ዕድል(ጽዮንን) የኢትዮጵያ ጠላት ለሆኑት ስጋዊ ኦሮሞዎች እንደገና አሳልፈው ለመስጠት በመቁነጥነጥ ላይ ናቸው። ጽዮንን የያዘ የሌላውን እርዳታ አይፈልግም ነበር፤ እነዚህ ግን ስለካዷት በራሳቸው አይተማመኑም፤ ስለዚህ ከአልባኒያ እስከ ኦሮሚያከሰይጣን ጋር መቀራረቡን ይሻሉ። ደሞ እኮ ከንቱ በሆነው የመንደርተኛ ቋንቋቸው ስልታዊ ህብረትይሉታል። ዋው!

እንግዲህ እስኪ ይታየን በሁለቱ በዓለማችን ታይተው በማይታወቁት የትግራይ እና ቤተአምሐራ ረሃቦች ብዙ ሚሊየን ተዋሕዶ ኢትዮጵያውያን እንደ ቅጠል እንዲረግፉ ያደርጓቸው በቀጥታም ሆነ በተዘዋዋሪ ኦሮሞዎች ናቸው። በባድሜው ጦርነትም ለ300 ሺህ ትግሬዎች መቀጠፍ ተጠያቂዎቹ በቀጥታም ሆነ በተዘዋዋሪ ጂኒ ዐቢይ አህመድን ወደ ትግራይ የላኩት ኦሮሞዎችና ተባባሪዎቻቸው ናቸው።

ታዲያ ይህ አስከፊ የታሪክ መረጃ ገና ደብዝዞ ሳይጠፋ በራያ ኦሮሞዎች የሚመራው ህዋሃት ዛሬ በረሃብና ጦርነት ከቀጧቸው ኦሮሞዎች ጋር ሽር ጉድ ሲል ማየቱ በተለይ ለትግሬ ወገኖቻችን ትልቅ ስድብ አይደለምን? በጣም እንጅ! አብዛኛዎቹ ኦሮሞዎች በተለይ ለትግሬ ኢትዮጵያውያን ያላቸው ጥላቻ ተወዳዳሪ የለውም። ውጊያ መንፈሳዊ ውጊያ ነውና፤ ይህን ሃቅ ማንም ሊክደው አይችልም!

በዚህ አጋጣሚ አማራ በተባለው ክልል ያላችሁ ኢትዮጵያውያን ወልቃይት፣ ራያ ቅብርጥሴየተባሉትን አካባቢዎች እናስመልሳለንከሚባል አደገኛ ሴራ ተቆጠቡ፤ በቅድሚያ ያላችሁበትን “ክልል” ተከላከሉ፣ ከወራሪዎች አጽዱ፤ በዚያ ላይ ኢትዮጵያዊ ነኝየሚል ራያ በትግራይ ሆነ በአማራ የሚያመጣው ለውጥ የለም። በትግራይ በኩልም ኢትዮጵያውያኑ ነዋሪዎቿ ራያንና ትግራይን ከመቅሰፍትአምጭ ወራሪ የዋቄዮአላህ ልጆች ባፋጣኝ ማጽዳት አለባቸው።

________________________________________

Posted in Conspiracies, Ethiopia, Infos | Tagged: , , , , , , , , , , , , , , , | Leave a Comment »

ኦሮሞ ሙስሊሞች በብሪታኒያ የጂሃድ ዋና ከተማ በ በርሚንግሃም

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on July 29, 2020

ኦሮሞ ሙስሊሞች በብሪታንያ ሁለተኛ አንጋፋና የጂሃድ ዋና ከተማ በ በርሚንግሃም ኢትዮጵያ ውስጥ በክርስቲያኖች ላይ የሚካሄደውን ጀነሳይድ በዚህ መልክ እየደገፉ ነው። ባለፈው ዓርብ የፍልስጤሞቹ ተራ ነበር።

ስጋውያኑ በዳዮች ሃጋራውያን በተበዳዮቹ መንፈሳውያን የሳራ ልጆች ላይ የሚሳለቁበት ወቅት ነው። ለመጮህ አጭር ጊዜ ተሰጥቷቸዋል!

መሀመዳውያን አንድ ነገር ሲቃወሙ ለእኛ ለክርስቲያኖች ተቃራኒውን መልዕክት ነው የሚያስተላልፉልን። ከወደዱን ጠፍተናል፣ ከጠሉን ደግሞ ተባርከናል ማለት ነው። ጤነኞች የእግዚአብሔር ሰዎች ቢሆኑ ኖሮ ወንድሞቻቸው በኢትዮጵያ ክርስቲያኖች ላይ እየፈጸሙት ያሉት አስቃቂ ተግባር አሳዝኗቸውና አሳፍሯቸው ከቤታቸው ለመውጣት ባልደፈሩ ነበር፤ ግን እነዚህ የዲያብሎስ ልጆች ስለሆኑ “ሃፍረት፣ ጸጸት፣ ይሉኝታ፣ ንስሐ” የሚባሉትን ነገሮች ጨርሶ አያውቋቸውም። ወደ ሲዖል ይጠረጉ!

በክፉ ሰዎች አመጽ ምክንያት ሳይሆን፤ ጥሩ ሰዎች ፀጥ ከማለታቸው የተነሳ ዓለም ብዙ መከራ ይቀበላል።”

The world suffers a lot, not because of the violence of bad people, but because of the silence of good people.

👉 ታዲያ በርሚንግሃም የብሪታንያ የጂሃድ ዋና ከተማ የሆነችው እንዴት ነበር?

So How Did Birmingham Become The Jihadi Capital Of Britain?

‘Connection’ Of London Terror Attacker To Britain’s Second City Is More Than Just A Coincidence

  • One in ten convicted Islamic terrorists come from the Sparkbrook district

  • Five council wards, occupying a few square miles, have produced 26 of the country’s 269 known jihadis

  • A significant section of Sparkbrook’s population do not speak English

The recent history of Britain’s second city, however, tells us that the Birmingham ‘connection’ is more significant; more than just a coincidence.

How can the shocking statistic — namely, that one in ten convicted Islamic terrorists come from a tiny area of Birmingham in and around the Sparkbrook district — be dismissed as a ‘coincidence?’

These five highly concentrated Muslim council wards, occupying a few square miles, have produced 26 of the country’s 269 known jihadis, according to recent analysis of terrorism in the UK.

The evidence is there, in black and white, in the 1,000-page report published earlier this month by security think-tank, the Henry Jackson Society.

The overall number of Islamic terrorists revealed to have had a Birmingham address down the years is even higher: 39 in total. This figure is more than for the whole of West Yorkshire, Greater Manchester and Lancashire put together.

Source

__________________________________________

Posted in Ethiopia, Faith, Infos | Tagged: , , , , , , , , , , , , , , | Leave a Comment »

አህዛቡ እና አረማውያኑ እየተዋጉ ያሉት ከኢትዮጵያ አምላክ ከእግዚአብሔር ጋር ነው

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on July 29, 2020

👉 ገብርኤል 👉 ማርያም 👉 ኡራኤል 👉 ጊዮርጊስ 👉 ተክለ ሐይማኖት 👉 ዮሴፍ

የቅዱስ ኡራኤል ፀሎት በያለንበት ይድረስ!

___________________________________

Posted in Ethiopia, Faith | Tagged: , , , , , , , , | Leave a Comment »

ኃይለኛ ምልክት| በኦሮሚያ ሲዖል ከላሟ ሆድ ፶ /50 ኪሎ ላስቲክ ወጣ

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on July 29, 2020

/50 = ኢዮቤልዩ

ብዙ ማለት አያስፈልግም፤ ሆኖም፡ የንጹሐን ደም እንደ ቆሻሻ ውሃ በሚፈስባት በዚህች እርኩስ ምድር ኢትዮጵያን እየተዋጉ ያሉት ከሃዲ ሴቶቻቸው የፕላስቲክ ኦዳ ዛፍ መጸነስ ቢጀምሩ አያስደንቅም። የኢትዮጵያ እናቶች ማሕተብ ያጠለቁ ጨቅላዎችን ይወልዳሉ፤ በኢትዮጵያውያኑ በጥብቅ እየተረገሙ ያሉት የከሃዲዎቹ ኦሮሞዎች ሴቶች ላስቲክ ከማህጸናቸው ሊወጣ ይችላል፤ አፈሩ ሁሉ በብዙ ንጹሐን ኢትዮጵያውያን ደም ተሸፍኗልና። ቪዲዮው ላይ የምትታየው የሞተች ጥጃም ብዙ የምትነግረን ነገር አለ።

____________________________________

Posted in Curiosity, Ethiopia, Faith, Infos | Tagged: , , , , , , , , , , , , , , | Leave a Comment »

አዲስ አበባን አሌፖ ሊያደርጋት የመጣው ‘ቄሮ የሙዝ-ሌባ-ዝንጀሮ’ በኢትዮጵያውያን ተጠረገ

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on July 29, 2020

በዐቢይ አህመድ አሊና በታከለ ዑማ ፈቃድ ኦሮሚያ ከተባለው ሲዖል ተጠርተው አዲስ አበባ እንዲገቡ የተፈቀደላቸው ቄሮ ኦሮሞዎች በአርሲ፣ በባሌ እና በሻሸመኔ ያካሄዱትን የጥፋትና ጭፍጨፋ ዘመቻ ካጠናቀቁ በኋላ በአዲስ አበባም ተመሳሳይ ጀነሳይድ ለመፈጸም ሞከሩ ለጊዜው አልተሳካላቸውም፤ ምክኒያቱም የአዲስ አበባ ወጣት “በቃን! ለሰነፍ እንደስንፍናው እንመልስለት!” በማለት ቪዲዮው ላይ እንደሚታየው በጋራ በመቆማቸው ነው። ቄሮዎቹ በብዙ ሎንቺናዎችና መኪናዎች በብዛት ተጭነው ወደ አዲስ አበባ ሲገቡ የዐቢይ አህመድ እና ታከለ ዑማ “ፖሊሶች” እና ወታደሮች ጠመንጃቸው ላይ አበባ የሰኩ እስኪመስል ዝም ነበር ያሏቸው። ነገር ግን ኢትዮጵያውያኑ የአዲስ አበባ ካራ ቆሬ፣ አየር ጤና፣ ለቡ፣ ላፍቶ፣ ዘነበ ወርቅ፣ ቶታልና የሌሎችም ክፍለ ከተሞች ነዋሪዎች እራሳቸውንና ከተማቸውን ለመከላከል በሚወጡበት ወቅት የዐቢይ እና ታከል ሠራዊት ቄሮዎቹን ትቶ በአዲስ አበባውያን ላይ ጥቃቱን መፈጸመ ጀመረ። እነዚህ ጀግኖች ወጣቶች በጊዜው ተሰባስበው እራሳቸውንና ከተማቸውን ለመከላከል ባይወጡ ኖሮ አዲስ አበባ በአንድ ቀን ሻሸመኔን ወይም የሶሪያዋን አሌፖን ትመስል ነበር።

አሁንስ ገባን የኢትዮጵያ ጠላቶች የሆኑት ዐቢይ እና ታከለ ለምን ኢትዮጵያብሔርተኞቹን እነ እስክንድር ነጋን እንዳሰሯቸው?! አዎ! “የእኛ ቄሮዎች ይግቡ፣ የሽብር ጥቃት ይፈጽሙ፤ ለኦሮሙማ በር ይክፈቱ፤ ኢትዮጵያዊው ግን ይዳከም፣ እራሱን አይከላከል፣ ለመከላከል ከወጣም እንደቁሰዋለን፣ መሪዎቹንም አንድ ባንድ እንደፋቸዋለን፣ እናግታቸዋለን” እያሉን ነው በአባትም በእናትም ሙሉ ኦሮሞ የሆኑት እነ ዐቢይ አህመድ።

ከእንግዲህ ወዲህ አብቅቶለታል፤ እየተታለሉ መዘናጋት አክትሟል፤ ወጣቱ ወደ አረብ በረሃ እየተላከ የኩላሊት መለዋወጫ ሆኖ አሸዋው ላይ ያለ ፍትሐት ከሚቀበር ለራሱና ለሃገሩ ክብር ሲል የመጡበትን ፀረኢትዮጵያ ኦሮሞ ወራሪዎች እየታገለ በሃገሩ ምድር ሰማዕት ሆኖ ቢሞት ሺህ ጊዜ ይመረጣል። ስለዚህ አሁን ኢትዮጵያ እና ኢትዮጵያዊነትን ያልተቀበለ ሰፋሪ ሁሉ ከአዲስ አበባ ብቻ ሳይሆን ከመላዋ ኢትዮጵያ ባፋጣኝ መጠረግ አለበት። በቃ! የማጽዳቱን ሥራ ከአዲስ አበባ እንጀምር፤ የኦሮሞ ቀለማትን፣ ባንዲራዎችን፣ የከተማ ክፍል መጠሪያዎችን፣ ፒኮኮችንና ሌሎችም ኢትዮጵያዊ ያልሆኑ ምልክቶችን ብሎም እነ ዐቢይ እና ታከለን ከከተማችን በመጠራረግ ከኤርታ አሌ እሳተ ገሞራ ጋር መደመር ይኖርብናል። የመደመርን ትርጉም የምናሳያቸው በዚህ መልክ ብቻ ነው!

ቄሮ = “ወጣቶቹ ቱርኮች / The Young Turks

ልብ በሉ፦ የዐቢይ አህመድ አሊ ቄሮዎች እ..1914 .ም በአርሜኒያ ጀነሳይድ ዘመን በ፪ ሚሊየን ክርስቲያን ወገኖቻችን ላይ ጭፍጨፋ ያካሄዱት “ወጣቶቹ ቱርኮች / The Young Turks“ ናቸው።

________________________________________

Posted in Curiosity, Ethiopia, Infos | Tagged: , , , , , , , , , , , , , | Leave a Comment »

የ9/11 ጥቃት አሜሪካውያን በደገፏቸው አረቦች ተከሰተ ዛሬ ደግሞ አሜሪካውያን በሚረዷቸው ኦሮሞ ሙስሊሞች

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on July 28, 2020

የዋቄዮአላህ ጅራፍ እራሱ ገርፎ እራሱ ይጮሀል። የአመጽ ወኔ መቀስቀስና ድምጻቸውን ከፍ ማድረግ የሚገባቸውማ የተዋሕዶ ልጆች መሆን ነበረባቸው። ግን ፀጥ ማለቱን በመምረጣቸውና የሚጮኽላቸውም አካል ባለማግኘታቸው አሳዳጅ እና ገዳይ ጠላቶቻቸው ሁሉንም ነገር ገለባብጠው ሲጮሁና ሲያለቃቅሱ ይሰማሉ። ወኔ ጠለፋ፣ ሀሞት ሠረቃ ማለት ይህ ነው!

ግን ሰማን፤ የመሀመዳውያኑን ብልግና የተሞላበት አነጋገር?! አዎ! ተሸፋፍነን እንጸድቃለን እያሉ እንኳን መርዝ ነው ከአፋቸው የሚወጣው፤ ልክ እንደ ኮብራ እባብ!

በክፉ ሰዎች አመጽ ምክንያት ሳይሆን፤ ጥሩ ሰዎች ፀጥ ከማለታቸው የተነሳ ዓለም ብዙ መከራ ይቀበላል።”

The world suffers a lot, not because of the violence of bad people, but because of the silence of good people.

__________________________________________

Posted in Curiosity, Ethiopia, Infos | Tagged: , , , , , , , , , , | Leave a Comment »

The Nobel Laureate Prime Minister’s Lies & Deceit are Plunging Ethiopia Into a Dark Morass | የግራኝ ቅጥፈት

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on July 28, 2020

Nobel Peace Prize = License for Genocide

የኖቤል ሰላም ሽልማቱን ሲረከብ (ኦሮሞ ባንዲራውን ልብ በሉ) በአባቱ ኦሮሞ ሙስሊም በእናቱ አማራ ኦርቶዶክስ ክርስቲያን ተብሎ ነበር። ባለፈው ሳምንት በጀነሳይዱ ማግስት በሰጠው ቃለ መጠይቅ ግንአባቴም እናቴም ኦሮሞ ሙስሊሞች ናቸውለማለት ደፈረ። እስኪ ይታየን፤ ኦሮሞ ወንድሞቹ ጀነሳይድ በፈጸሙበት ማግስት በሃፍረትና በውርደት አራት ኪሎ ቤተመንግስት ውስጥ ለወራት እንደመደበቅ፤ በኦሮሞ መስኮት ብቅ ብሎ “አባቴም እናቴም ኦሮሞዎች ናቸው፣ ስለዚህ ከገዳዮቹ ዘር በመሆኔ እኮራለሁ፣ በርቱ ቀጥሉበት፣ ከናንተ ጋር ነኝ” ይለናል። ይህ በማስረጃነት ይቀመጥ፤ ትልቅ ማስረጃ ነው!

ስለዚህ አሁን በዓለም አቀፍ መድረክ ላይ ወይ የኖቤል ኮሚቴውን ዋሽቷል ወይ ደግሞ ኢትዮጵያውያንን እንደለመደው ማታለሉን ቀጥሎበታል። እንደዚህ ዓይነት ቀጣፊ መሪታይቶ ይታወቃልን? በጭራሽ! ይህን ቀጣፊ አሁን የሚጠብቀው እሳት ብቻ ነው! ለዚህ ኦሮሞዎቹ እራሳቸው በመዘጋጀት ላይ ናቸው። ባለፈው ጥቅምት ወር ላይ የግራኝ አህመድ ጂሃድ በባሌ| የተዋሕዶ እናቶች ዶዶላ ኪዳነምህረት ቤተክርስቲያን ግቢ ገብተው እያለቀሱ ነውየሚለውን ጽሑፍና ቪዲዮ ሳቀርብ የሚከተለውን ጽፌ ነበር፦

የክርስቶስ ተቃዋሚዎቹ ግብጽ እና ቱርክ ወኪል ግራኝ ዐቢይ አህመድ በኢትዮጵያ ላይ ክብሪት ጭሮ ከሃገር ውጥቷል…ዓይናችን እያየ ነው…አሁንስ ገባን አይደል ሉሲፈራውያኑ ለምን የኖቤል ሰላም ሽልማት እንደሰጡት?! ምናለ በሉኝ፤ የሚገደለው በራሳቸው በኦሮሞ ሙስሊሞች እጅ ነው!”

[የዮሐንስ ራእይ ምዕራፍ ፳፩፥፰]

ዳሩ ግን የሚፈሩና የማያምኑ የርኵሳንም የነፍሰ ገዳዮችም የሴሰኛዎችም የአስማተኛዎችም ጣዖትንም የሚያመልኩ የሐሰተኛዎችም ሁሉ ዕድላቸው በዲንና በእሳት በሚቃጠል ባሕር ነው፤ ይኸውም ሁለተኛው ሞት ነው።

The current genocidal Prime Minister of Ethiopia is proudly sponsored by the Luciferian Occident & Orient, so the Ethiopia blood sacrifice assures Satan will keep him in power.

Since the Crypto-Muslim and an Oromo ethno-nationalist Abiy Ahmed Ali came in 2018 to power Muslim extremism is gaining a foothold in Ethiopia.

Paradoxically, Ethiopia morphed into a state of siege less than one week after its Prime Minister Abiy Ahmed won the Nobel Peace Prize. There were large scale attacks in which over 1000 orthodox Christians and their priests and bishops were exposed to brutal murder and beheading – and around 50 Orthodox churches were burned down. This is another level of government sponsored and coordinated Oromo Muslim attack on Ethiopian Christians which is continuing to this very day. This kind of large scale attack has never happened in Christian Ethiopia since the devastating Ottoman Turkey-backed Islamic attacks in the16th century.

History repeats itself

In the meantime Prime Minister Abiy Ahmed who was wrongfully awarded the 2019 Nobel Peace Prize, has remained completely silent on the genocidal acts and domestic unrest of recent days. Last year, on Dec. 10, 2019, during the official Nobel Peace Prize Award Ceremony in Oslo, contradicting his recent confession it was stated that Ethiopian Prime Minister Abiy Ahmed’s Father is from the Oromo Muslim tribe, and his mother an ethnic Christian AMHARA. But, 6 months later, last week, right after his Muslim Oromo brothers-in-arms brutally murdered over 500 Orthodox Christians in the Oromia region, the indifferent Prime Minister Abiy Ahmed gave an interview to an Oromo television station to talk, not about the ongoing genocide, rather about himself. He confessed that both his father and mother are ethnic Oromos and Muslims. Simply wow! Now, either he as usual lied to the Norwegian Nobel Committee or to the people of Ethiopia. Either way the suffering of the eternal fire in hell would await this wicked dude.

[Revelation 21:8]

But as for the cowardly, the faithless, the detestable, as for murderers, the sexually immoral, sorcerers, idolaters, and all liars, their portion will be in the lake that burns with fire and sulfur, which is the second death.

___________________________________

Posted in Curiosity, Ethiopia, Infos | Tagged: , , , , , , , , , , , , , , , , , | Leave a Comment »

አሳፋሪ ክስተት በሚኒሶታ | ፀረ-ዐቢይ መፈክር ሊያሰማ ሲል ማይክሮፎኑን ነጠቁት

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on July 27, 2020

ባለፈው ኃሙስ በሚኒሶታ በተካሄደው ሰልፍ ላይ ነው ይህ ቅሌታማ የሆነ ነገር የታየው። “ቦቅቧቃ!” ሲሉት ይሰማል።

ጠላት እያፈናቀለ፣ እያስራበ፣ በበሽታ እያስልከፈ፣ እየደበደበ፣ እያረደና እየጨፈጨፈ ነው “ኢትዮጲያዊ ነኝ” የሚለው ወገን ግን ለመተንፈስ እንኳን ድፍረቱን ተነጥቋል። እነዚህ ሰዎች እነማን ናቸው? ሰው ምን ነክቶት ነው በጀነሳይድ ወቅት ለጨፍጫፊው “ዐቢይ ፣ ዐቢይ” እያለ የሚጮኽለት? ገዳዩ ጂኒ ዐቢይ አሁን ዲያስፖራው ውስጥም ሰርጎ በመግባት ላይ ነውን?

በእውነቱ በጥቅም የተሸጠና ነፍሱን የሸጠ ሰው የበዛበት ዘመን ላይ ነን። ለነገሩም ጂኒው ዐቢይ እንዲህ ብሎ ጽፎ ነበር፦

“….ሰዎች ጥቅም ወዳድ ናቸውና በጥቅም ሂድባቸውየሚፈልጉትን እያሳየህ ወደምትፈልገው ስፍራ ውሰድ እና ጣላቸውከዚያም በሬ ሆይ! ሳሩን አየህና ገደሉን ሳታይብለህ ተርትባቸው

________________________________________

Posted in Curiosity, Ethiopia, Infos | Tagged: , , , , , , | Leave a Comment »

 
%d bloggers like this: