የተጠመቅኩት፣ በመሰቅል የተሰቀልኩትና የተሰዋኹት ለአመኑኝና ቃሌን ለተቀበሉኝ ሁሉ ለስጋቸው በረከት ለነፍሳቸው ድኽነት ለመስጠት ነው!
ለእያንዳንዱ ለተጠመቀው ክርስቲያን፣ ስጋው ለተቆረሠለት፣ ደሙ ለፈሰሰለትና እግዚአብሔር ሰው ለሆነለት ክርስቲያን ጠባቂ መላእክት አሉት።
ሊቀ መላእክ ቅዱስ ሚካኤል ይጠብቅን!
Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on June 19, 2020
የተጠመቅኩት፣ በመሰቅል የተሰቀልኩትና የተሰዋኹት ለአመኑኝና ቃሌን ለተቀበሉኝ ሁሉ ለስጋቸው በረከት ለነፍሳቸው ድኽነት ለመስጠት ነው!
ለእያንዳንዱ ለተጠመቀው ክርስቲያን፣ ስጋው ለተቆረሠለት፣ ደሙ ለፈሰሰለትና እግዚአብሔር ሰው ለሆነለት ክርስቲያን ጠባቂ መላእክት አሉት።
ሊቀ መላእክ ቅዱስ ሚካኤል ይጠብቅን!
Posted in Ethiopia, Faith | Tagged: ሊቀ መልአክ, ቅዱስ ሚካኤል, አዲስ አበባ, የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤ/ክርስቲያን, ፀበል | Leave a Comment »