Addis Ethiopia Weblog

Ethiopia's World / የኢትዮጵያ ዓለም

  • Archives

  • Categories

  • Recent Posts

Archive for June 17th, 2020

አባቶችን እንዳናከብር የሚያደርግ ሤራ ተጠንስሷልን?

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on June 17, 2020

👉 አቶ ደርቤ ሥነጊዮርጊስ፦

“ከቀዳማዊ ኃይለ ሥላሴ በኋላ ለኢትዮጵያ ጥሩ አገኘች ብዬ የምለው አሁን ዶ/ር አብይን ነው”

እግዚኦ! እንደው ምነው አባ፤ ምን አደርግንዎት?

________________________________

Posted in Ethiopia, Faith, Infos | Tagged: , , , , | Leave a Comment »

የኦሮሞ መሪ ግራኝ አህመድ ምን እንደሚል ለጥቁር ሕዝቦች ሁሉ አሳውቁ

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on June 17, 2020

አዎ! ይህ ወራዳ የኢትዮጵያ መሪ አይደለም! እስኪ በጥቁሮች ፈንታ ፍልስጤማውያኑንና መሀመዳውያን አረቦቹን ያስገባና ከአይሁዶች ጋር ሲያነጻጽራቸው እንስማ! እስኪ ጠይቁት!

ይህ የዲያብሎስ የግብር ልጅ እግዚአብሔር አምላክ የተመረጡ ሕዝቦቹ እንደሆኑ አድርጎ የሚያያቸውን የአይሁዳውያንን እጣ ፈንታ በቆዳውቸው ቀለም ምክኒያት እንስሶች ናቸው ከዝንጀሮ ጋር ይዛመዳሉ እያሉ መንፈሳቸውን ከሚስብሩባቸው ጥቁር አሜሪካውያን እጣ ፈንታ ጋር በድፍረት ያነጻጽራል። የትኛው አይሁድ ነው በአሜሪካ የተጎዳ? ለየትኛውስ ጥቁር ህዝብ ነው እንደ አይሁዶች ይቅርታ የተደረገለትና ያልተቋረጠ ማካካሻ የተከፈለው? በዚያ ላይ አሁዶች የሦስት ሺህ ዓመት ልምዱ አላቸው፤ ጥቁሮች ግን ከእስልምና መምጣት በኋላ ነው የባርነትንና የዘረኝነት ወጥመድ ውስጥ ለመውደቅ የበቁት። ግማሽ ሃቅ ይዞ ይህን ለማለት የደፈረ፣ አሳቢ መሳይ፤ ቆሻሻ! ቆሻሻ! ቆሻሻ! እስኪ በጥቁሮች ፈንታ ፍልስጤማውያኑንና መሀመዳውያን አረቦቹን ያስገባና ከአይሁዶች ጋር ያነጻጽራቸው! በፍጹም አያደርገውም፤ ስጋዊ ማንነቱ አይፈቅድለትም። የድሃ ገበሬ ሴት ተማሪዎችን የት አባክ አደረስካቸው?

የሚገርመው በአይሁዶች ላይ ተመሳሳይ መንፈስሰባሪ ቃላትን የግብጽ ፈርኦኖችየእስልምና ነብይ መሀመድፕሮቴስታንቱ ማርቲን ሉተርናዚው አዶልፍ ሂትለርኩክሉክስክላንና ሌሎች ነጭ ዘረኞች ይጠቀሙባቸው የነበሩትና ዛሬም የሚጠቀሙባቸው ቃላት ናቸው። እስኪ እናስበው፤ አፄ ኃይለ ሥላሴ እንዲህ ዓይነት ቃላት ተጠቅመው ቢሆን ኖሮ እነ ቦብ ማርሊ የኢትዮጵያን ሰንደቅ ዓላማ በማቃጠል “ጥቁር” አይደለችም የሚሏት ኢትዮጵያም ስሟ በድርቅ ብቻ ሳይሆን “በዘረኝነትና ፍትህአልባነት” እንዲጎድፍ በተደረገ ነበር።

ይህን ቪዲዮ ለመላው የጥቁሮች ዓለም ማሰራጨት አለብን። አብይ አህመድ የኢትዮጵያ መሪ ሳይሆን ከአፍሪቃውያን ባህል፣ ቋንቋ፣ ሃይማኖትና ስነልቦና ትተው ለኤዶማውያኑ አውሮፓውያን እና ለእስማኤላውያኑ አረቦች ባህል፣ ቋንቋ፣ ሃይማኖትና ስነልቦና ያጎበደድቱ ኦሮሞዎች መሪ እንደሆነ ለመላው “የጥቁሮች ዓለም”እግረመንገዳችንን ማሳወቅ አለብን። እነዚህ ከሃዲዎች መዋረድና መንበርከክ አለባቸው። ሌላ አማራጭ የለም!

የበሻሻ ቆሻሻን የባሌ ንግግር እናስታውስ፦

ኦሮሞ እስኪነቃ ነው እንጂ፣ እስኪነሳ ነው እንጂ ሲነሳ ሚዳቋ አትበላንም፤ እኛ ዝሆን ነን፤ እንሰብራለን፤ እንበላለን፤ እንገዛለን። ሃሳብ አለን፤ ድርጅት አለን፤ ከአለም ጋር ግንኙነት አለን፤ ህዝባችን በስራ ያውቀናል፤ እኛም ህዝባችንን እናውቃለን፤ ሽማግሌዎቻችንን እናውቃለን፤ ተያይዘን መላውን አፍሪካን ለመለወጥ፣ ይሄ ዘመን የእኛ ስለሆነ፣ ይህን ዘመን የሰጠን እግዝያብሄር በመሆኑ አሳልፈን ሰጥተን ዳግም ወደ ባርነት ለመመለስ አንፈልግም፤ ያ ደግሞ ተመልሶ አይመጣም። እጃችሁ የገባውን ነገር ጠብቁ፤ ቆጥቡ፤ አጠንክሩ፤ ጉድለት (ስህተት) ካለ ምከሩ።

ያለበለዚያ ይህን ከጅ ካወጣን አጥር ውስጥ ተቀምጠው እንደሚያለቅሱት ዓይነት ለቅሶ ስለሚሆን፣ ከዚህ በኋላ ለኦሮሞ ለቅሶ የማይሆንለት ስለሆነ፣ ያገኘነውን ይዘን፣ የቀረውን ሞልተን፣ ወደ ፊት መሄድ እንድንችል”

_____________________________________

Posted in Conspiracies, Ethiopia, Infos | Tagged: , , , , , , , , | Leave a Comment »

 
%d bloggers like this: