እኔ ቁጣ እና ንዴት ነው የተሰማኝ
ይህን ምስል ሳይ ወዲያው የተሰማኝ፤ “አባት ውድ ልጁን ባጣበት ማግስት አብይ ከልጆቹ ጋር በቤተ መንግስቱ ሲዝናና የሃይማኖትና የታገቱት ተማሪዎች ቤተሰቦችን “ለማቁለጭለጭ” ሜዲያውን ሁሉ ጋብዟል።” የሚለው ስሜት ነበር። ነፍሳቸውን የሸጡት የሜዲያ ሰዎችም ጊዜ አልወሰደባቸውም፤ “ፍልቅልቁ የአብይ ህፃን ልጅ፤ ያንተም ዘር እንደ ክዋክብት እና አሸዋ ይብዛ” እያሉ ያለማቋረጥ ዘግበዋል። የተገዙት የፌስቡክና ዩቲውብ የመልስ ሮቦቶችም ጠዋት ማታ ደጋግመው እንዲጽፉ ታዘዋል። (አንድ ሮቦት እስከ አንድ ሺህ የፌስቡክ እና ዩቲውብ አካውንት አለው)።
በሌላ በኩል ግን ዘራቸው በገዳይ አብይ ስለሚቀነስባቸው የመንፈሳዊ ኢትዮጵያ ልጆች፤
- 👉 ቤተ ክህነት ጭጭ
- 👉 “መንግስት” ጭጭ
- 👉 ሴት ባለሥልጣናት ጭጭ
- 👉 ሜዲያዎች ጭጭ
- 👉 አምነስቲ ኢንተርናሽናል ጭጭ
- 👉 “የሰብዓዊ” መብት ታጋዮች ጭጭ
- 👉 ዲያስፐራ ጭጭ
- 👉 ካቶሊክ፣ ጴንጤ እስላም ጭጭ
- 👉 አርቲስቶች ጭጭ
# የገዳይ አል–አብይ ችግኝ ተከላ በዘመነ ኮሮናም ቀጥሏል። ችግኝ ተክሎ ሰው ነቅሎ!
“መስቀል አደባባይ” ተብሎ ለዘመናት በሚታወቀው የአዲስ አበባ ከተማ አደባባይ ላይ አንድ ትልቅ መስቀል በቋሚነት መተከል ነበረበት፤ ሆኖም ይህ እስከ አሁን ድረስ አልተደረገም። የመስቀሉ ልጆች በመስነፋቸውና ይህን የተባረከ ተግባር ለመፈጸም ዝግጁነት ባለማሳየታቸው የመስቀሉ ጠላቶች የሆኑት የዋቄዮ–አላህ ፍየሎች እርኩስ የሆነውን ጣዖታዊ ሥራቸውን በማቀላጠፍ ላይ ናቸው። “ኦዳ” የተሰኘውንና የኦሮሞዎች ምልክት ተደርጎ የሚቆጠረውን ዛፍ በመስቀል አደባባይ ከተከሉ በኋላ የባርነትና ሞት ምልክት የሆነውን የዚህን ዛፍ ችግኝ በመላዋ ኢትዮጵያ ለመትከል ኮሮና እንኳን አልከለከለችውም። በጎቹ ሲያንቀላፉ የካልዲ ፍየሎች ክንፍ አውጥተው በመብረር ላይ ናቸው።
ልብ እንበል፦ እያንዳንዱ የግድያ ዘመቻ ሊጀምር ሲል እና ከተፈጸመም በኋላ በገዳይ አብይ የራስ ቅል ውስጥ ችግኝ፣ ችግኝ፣ ችግኝ የሚል ደወል ይሰማል።
“ወዳጅህን ቅረበው ጠላትህን ደግሞ አብልጠህ ቅረበው” እንዲሉ እባቡ አቢይ አህመድ ጄነራል አሳምነው ፅጌን በጓደኝነት በጣም ቀርቧቸው ነበር። ጄነራል አሳምነው ሲታሰሩ የጄነራሉን ሚስት ከቤታቸው አባርሮ እራሱ የገባበት አብዮት አህመድ ነበር። አብዮት ስልጣኑን ሲይይዝ ውለታ የዋለ ለማስመሰል ጄነራል አሳምነውን ከእስር ቤት እንዲወጡ አደረጋቸው። አንዳንዴ እስር ቤት መኖር ውጭ “በነፃነት” ከመኖር ይሻላልና አብዮት አህመድ ጄነራሉን ከእስር ቤት ባወጣቸው ማግስት ነበር ሲ.አይ.ኤ የሰጠውን ፍኖተ–ካርታ በመከተል የገደላቸው። በዚህ አላበቃም፤ የጄነራሉን ነፍሰ ጡር ባለቤት ወ/ሮ ደስታ አሰፋን በማሰር የተጸነሰውን የጄነራሉን ልጅም ገሎባቸዋል። መሀንዲስ ስመኘውንም ለግብጽ ሲል ገደለው። ይህ የዲያብሎስ የግብር ልጅ ለዋቂዮ–አላህ አምላኩ በዚህ መንገድ ግብር ማቅረቡ ነው።። ጄነራል ሰዓረንም እንደዚሁ ወደ ሩዋንዳ አብረውት እንዲበሩ ካደረገና ችግኝ እንዲተክሉ ካስገደዳቸው በኋላ ነበር እንደ ውሻ የደፋቸው። ከጂኒ ጃዋር ጋር አብሮ 86 የተዋሕዶ ልጆችንም ካሳረደና ዓብያተክርስቲያናትም በእሳት ባጋየበት ማግስት ነበር ችግኝ ተከላው የተከተለው።
በዘመነ ኮሮና፤ 17ቱ የምስኪን ገበሬ ልጆች የት እንደደረሱ የመጠየቅ ፍላጎት እንኳን የማሳየት ፍላጎት እንደሌለው እያየነው ነው። ዛሬ የናዝሬት ሕፃናት በትንሣኤ ዕለት በቤተ ክርስቲያናቸው ውስጥ ተመረዘው በተገደሉበት እንዲሁም ወጣት ሃይማኖት በቢለዋ ቆራርጦ በገደለበት(አዎ! አብይ ነው ገዳይ)ማግስት ዛሬም ችክ ብሎ ችግኝ፣ ችግኝ፣ ችግኝ። ችግኝ ተክሎ ሰው ነቅሎ!
ከችግኙ የፎቶ ክፍለ ጊዜ በኋላ በዛሬው ሰኞ ሰኔ ፩ / ፪ሺ፲፪ ዕለት ደግሞ በግራ ጎኑ የሚነሳው ግራኝ አብዮት አህመድ በዝንጀሮው ፓርላማ ብቅ ብሎ እንደለመደው ለመቀበጣጠርና ከህወሀት ጋርም ቀጣዩን የማታለያ ድራማ ለማሳየት ወስኗል። ይህም በደንብ ታቅዶበት ነው።
“ሰኔ ፩ እና ሰኞ ሲገጣጠሙ” የሚባል የቆየ የአባቶቻችን ንግርት አለ አብዮት ካሳየም ለዝንጆሮዎች ተወካዮች ምክርቤት ቀርቦ ለአንድ ወር የሚቆይ የግድያ ድራማ ይተውናል። በዚህ ወቅት ግን አንድ ሁለት ሳይሆን፤ በሺዎች ምናልባት በሚሊየን የሚቆጠሩ መንፈሳዊ ኢትዮጵያውያንን “ኮሮና” እያለ ሊገድላቸው ተዘጋጅቷል።
👉 ወገን፤ መኖር ከፈለግክ ወደ “ሐኪም” ከመሄድ ተቆጠብ!
_____________________________
Like this:
Like Loading...