Addis Ethiopia Weblog

Ethiopia's World / የኢትዮጵያ ዓለም

  • Archives

  • Categories

  • Recent Posts

በአሜሪካዋ ሚልዋኪ አንድ የኢትዮጵያ ምግብ ቤት በአመጸኞች ተጎድቷል

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on June 4, 2020

አለም የኢትዮጵያ መንደር” የተስኘውና በአሜሪካዋ ሚልዋኪ መሃል ከተማ / ዊስኮንሲን ግዛት ቅዳሜና እሁድ በተካሄደው የተቃውሞ አመጽ ወቅት ሰዎች ምግብ ቤቱ ገብተው በከፊል አውድመውታል ፡፡ ሁለት መስኮቶች ተሰባብረዋል።

ከአስር ዓመት በፊት የተከፈተው ይህ ምግብ ቤት በባለትዳሮቹ ሰለሞን በቀለ እና ሙሉ ሃብተ ሥልሴ የሚተዳደር ነው። ውድመቱ ባስከተለው ወጪ የተጨነቁት ሁለቱ ወገኖቻችን ከአካባቢው ነዋሪዎች በተካሄደ የመዋጮ ማራቶን እስከ 12 ሺህ ዶላር በአጭር ጊዜ ውስጥ ሊሰበስብላቸው ተችሏል።

ተመስገን! አይዟችሁ ወገኖቼ!

_________________________________

Leave a Reply

Fill in your details below or click an icon to log in:

WordPress.com Logo

You are commenting using your WordPress.com account. Log Out /  Change )

Twitter picture

You are commenting using your Twitter account. Log Out /  Change )

Facebook photo

You are commenting using your Facebook account. Log Out /  Change )

Connecting to %s

 
%d bloggers like this: