Addis Ethiopia Weblog

Ethiopia's World / የኢትዮጵያ ዓለም

  • Archives

  • Categories

  • Recent Posts

በቀጥታ TV | ሙስሊሙ አውስራሊያዊቷን ጋዜጠኛ “አላህ ዋክበር” ብሎ ሊገድላት ነበር

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on June 3, 2020

የአውስትራሊያ ቴሌቪዥን ዘጋቢ እንደገለጸችው፦ በለንደን ውስጥ በተካሄድውና የጥቁሮችን ተቃውሞ ለመደገፍ ወደ አደባባይ ስለወጡት ሰዎች በምትዘግብበት ወቅት አንድ ሙስሊም ሰው ሰንጢ ነገር ይዞና አላሁ አክበርብሎ በመጮኸው ጥቃት ሊሰነዘርባት እንደነበረ ተናግራለች፡፡ ጋዜጠኛዋ ስትጮህ ትሰማለች። የካሜራ ባልደረባዋ ሰውየውን በማሳደድ በፖሊስ እንዲያዝ አድርጎታል።

ይህ በመሀመዳውያን ዘንድ የተለመደ ክስተት ነው። በተለይ ጥቁሮች ብሶታቸውን ለማሰማት እንቅስቃሴ ሲጀምሩና ሲያምጹ ሁሌ ትግሉን ለመጥለፍ የሚቸኩሉት መሀመዳውያን ናቸው። በሃገራችንም የዋቄዮአላህ አርበኞች ተመሳሳይ አጀንዳ ጠለፋ እያካሄዱ ነው፤ አጥቂዎቹ እነርሱ፣ ተበዳዮቹ እነርሱ፣ የሰብዓዊ መብት ተሟጋቾቹ እነርሱ። በዚህ መልክ እንደነርሱ ከሆነ ከእነርሱ ሌላ ወገን የተበዳይነቱን ሚና መጫወት የለበትም፤ ለዚህም ነው በኢትዮጵያ የተዋሕዶ ልጆችና ባልደራስ የተቃውሞ ሰልፎችን ሊያካሄዱ ያልቻሉት፤ ተቆርቋሪዎች መስለው ተበዳዮቹን ይጠጋሉ፤ ከዚያም የመንግስት ፍላጎት ያስፈጽማሉ።

_________________________________

Leave a Reply

Fill in your details below or click an icon to log in:

WordPress.com Logo

You are commenting using your WordPress.com account. Log Out /  Change )

Twitter picture

You are commenting using your Twitter account. Log Out /  Change )

Facebook photo

You are commenting using your Facebook account. Log Out /  Change )

Connecting to %s

 
%d bloggers like this: