Addis Ethiopia Weblog

Ethiopia's World / የኢትዮጵያ ዓለም

  • May 2020
    M T W T F S S
     123
    45678910
    11121314151617
    18192021222324
    25262728293031
  • Archives

  • Categories

  • Recent Posts

የትናንቶቹ አባቶቻችን ቅዱስ ጊዮርጊስን መከታ አድርገው ታቦቱን ይዘው ድል አደረጉ

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on May 31, 2020

ከሁለት ቀናት በፊት በማርያም ዕለት ስለ አዲስ አበባ የታየኝን አስገራሚ ህልም ከማውሳቴ በፊት ይህ ልዩ የሰንበት እይታየ ነው፦

በጣም የሚገርም ነው፤ ልክ በአድዋው ታሪካዊ ድል ማግስት ነበር የኢትዮጵያ ውድቀት የጀመረው። የአደዋው ድል የአሁኑን ከሃዲ ትውልድ አፍርቷል! ረባሽ ዓረፍተ ነገር፡ አደል?!

ግን ምክኒያቱ፦ በወቅቱ ታይቶ በነበረው አስከፊ ረሃብና እስካፍንጫው በታጠውቀው በአህዛብ ጠላት ላይ ድል ያጎናጸፈውን እግዚአብሔር አምላኩን በመክዳት ለስጋዊው የአህዛብ ዓለም እውቀትና ጥበብ እጁን በመስጠቱ የቀጣዮቹን ሦስትና አራት ትውልዶች ለመፈጠር በመብቃቱ፤ በዚህም ሃገር አጥፊ ስጋዊ የዲቃሎች መንጋ ስልጣኑን እንዲቆጣጠረውና የሃገሪቱንም ውድቀት እንዲያፋጥነው ዋናውን ሚና በመጫወቱ ነበር/ነው። ልከ እንደ ምስጋናቢሶቹ እስራኤላውያን!

ወቅቱ አሁን ያለው አራተኛው ከሃዲ ትውልድ ተገርስሶ በቅርቡ የኢትዮጵያ ትንሣኤ የሚታይበት ወቅት ነው። ነገር ግን፡ አሁንም ይህ ትውልድ ለአህዛብ ኤዶማውያን እና እስማኤላውያን ምድራዊ እውቀትና ጥበብ መገዛቱን እስካላቆመ ድረስና ይህ አሁን የሚታየው አራተኛው ዲቃላ ትውልድ ስጋዊ ማንነቱንና ምንነቱን በመካድ፣ ንሥሐ ገብቶ የቀደሙ አባቶቹን ለድል ያበቃቸውን እግዚአብሔርን እና ዘላለማዊ ሕጉን ካልተከተለ ሰቆቃው፣ ባርነቱ፣ ሰቆቃውና ውድቀቱ ይቀጥላል። ይህን የማያይ ዛሬም ስጋዊ ነው!

የፈረሰኛው ሰማእት የቅዱስ ጊዮርጊስ ረድኤትና ምልጃ አይለየን!

_________________________________

Leave a Reply

Fill in your details below or click an icon to log in:

WordPress.com Logo

You are commenting using your WordPress.com account. Log Out /  Change )

Facebook photo

You are commenting using your Facebook account. Log Out /  Change )

Connecting to %s

 
%d bloggers like this: